ኢራንና ምዕራቡ ዓለም ዉዝግብ

ኢራን በኒኩሊየር መርሃግብሯ መግፋቷንና የኒኩሊየር ጦር መሳሪያ ለመታጠቅም ዝግጅቷን ማጣደፏን አለም አቀፉ የአቶም ኃይል ተቆጣጣሪ ተቋም IAEA አመልክቷል።