የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች
የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም በገዳሙ ስም ተከፍተው በየመረጃ መረቡ የተለቀቁ የባንክ ሂሳቦችን እንደማያውቋቸው እና ምእመናኑ ጥንቃቄ እንዲያደ…
የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም በገዳሙ ስም ተከፍተው በየመረጃ መረቡ የተለቀቁ የባንክ ሂሳቦችን እንደማያውቋቸው እና ምእመናኑ ጥንቃቄ እንዲያደ…
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በገዳሙ ሆነው የአደጋ መከላከሉን ሥራ እያስተባበሩ ይገኛሉ፡፡ አሁን በስልክ እንደገለጡልኝ እሳቱን የ
የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በገዳሙ ሆነው የአደጋ መከላከሉን ሥራ እያስተባበሩ ይገኛሉ፡፡ አሁን በስልክ እንደገለጡልኝ እሳቱን የ
– ፍርድ ቤት ቀርበው የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋልየመንግሥትንና የማኅበሩን የግዢ መመርያ ያልተከተለ የ107 ሚሊዮን ብር የእህል ግዢ በመፈጸም ወንጀል የተጠረ
ዓረና ትግራይ ለሉዓላዊነትና ለዲሞክራሲ ለሪፖርተር በላከው መግለጫ፣ በ13 አመራር አባላቱ ላይ አካላዊ ጥቃትን ጨምሮ እስራት፣ ግርፋት፣ ከሥራ መባረርና ሁ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንበአካባቢው ደን ላይ የተነሣውን እሳት ለማጥፋት ለሚደረገው ጥረት ለማድረግ የግል ልገሳዎን ይስጡ በ…
· በሰሜን አሜሪካ እና በአውሮፓ የሚኖሩ ኦርቶዶክሳውያን የገንዘብ አስተዋፅኦ እያደረጉ ነ…
ዝቋላ ካለፉት ቀናት በተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡ አልፎ አልፎ ገደሉ ሥር ከሚታየው ጭስ በስተቀር ይህ ነው የተባለ የጎላ እሳት አሁን የለም፡፡ ከየአካባቢ
በኢትዮጵያ በተግባር ላይ የዋለው የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን ለመመዝገብና ለማስተዳደር የወጣው አዋጅ፤ የሰብዓዊ መብት ስራዎችን አከርካሪ ሰብሯል ይላል፤ የመብት ተሟጋች ቡድኑ አምነስቲ ኢንተርናሽናል።
በአሁኑ ሰዓት በዝቋላ ገዳም ነገሮች እየተረጋጉ ነው፡፡ ወደ ገዳሙ የሚወጣው ሕዝብ በመብዛቱ የተነሣ በአካባቢው የጸጥታ አስከባሪዎች እና በተጓዡ መካከል …
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የሰማንያ ሥምንት አመቱ ሼኑዳ ሳልሳዊ ከግብፅ ሕዝብ አስር-በመቶ የሚሆነዉን የኦርቶዶክስ ክርስቲያን በጥንቃቄ የመሩ ብልሕ መንፈሳዊ አባት እንደነበሩ ብዙ…
·
ትኩረታችን ወደ መከላከሉ – መዘናጋት አይገባም!!
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 11/2004 ዓ.ም፤ ማርች 20/2012 READ IN PDF)፦ በዝቋላ ገዳም ቃጠ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሕዝባዊ እሳቤ (popular imagination?) ስለሚባል ነገር ልናወራ ነው፡፡ የሰው ልጅ ሐሳብ ልክ በኖረበትና ባለፈበት ሕዝብ የአስተሳሰብ አድማስ የተቀነበበ ነው፡፡ ቢሆ
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 11/2004 ዓ.ም፤ ማርች 20/2012/ READ THIS ARTICLE IN PDF)፦
Picture: Courtesy of Nigusie Girma
የዝቋላን ገዳም ቃጠሎ ለመከላከል
እየተደረገ ባለው ጥረት፡-
·&nb…
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 11/2004 ዓ.ም፤ ማርች 20/2012/ PDF)፦ የዝቋላን ገዳም ቃጠሎ ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት፡-
የዝቋላን ገዳም ቃጠሎ ለመከላከ
በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን ጉራፋርዳ ወረዳ የሚኖሩ በርካታ የአማራ ክልል ተወላጆች ሕገወጥ ሰፋሪዎች ናችሁ በሚል እስከ የካቲት 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ አካ
ግብጻውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ ባለፈው ቅዳሜ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት የኮፕቲክ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ አባ ሾኖዳ ኃዘናቸ
በነ አቶ ኤልያስ ክፍሌ መዝገብ በሽብርተኝነት ወንጀል ተከስሰው እሥራትና የገንዘብ መቀጫ ከተፈረደባቸው አምስት ግለሰቦች ሦስቱ ይቅርታ ጠየቁ፡፡ ርዕዮት ዓለሙ ይግባኝ ብላለች፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የጤፍ ዋጋ በሚያስገርም ሁኔታ ሲያሻቅብ ሰንብቶ በየወፍጮ ቤቶችና በየችርቻሮ መሸጫዎች ለአንድ ኩንታል እስከ 1700 ብር እየተጠየቀበት በመ
በአዋሊያ የአስልምና ተቋም ፣በርካታ የሃይማኖቱ ተከታዮች፣ መንግሥት ጣልቃ ገብቷል፤ የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ም/ቤት (መጅሊስ) በህዝብ የተመረጠ አ
ይህንን ጽሑፍ ስጽፍ እሳቱ ከተከላካዮች ዐቅም በላይ ሆኖ ወደ ገዳሙ በመዝለቅ ላይ ይገኛል፡፡ እሳቱ ገዳሙን ከወደ ሐይቁ በኩል እያጠቃው ነው፡፡ ከአዲስ አ
ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት የሚገኘው የዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ደን በመንደድ ላይ መሆኑን የገዳሙ አባቶች እየተናገሩ ነው፡፡ እሳቱ መንደ
ሰሞኑን በኢትዮጵያ ውስጥ በጣም አነጋጋሪ ከሆኑት ጉዳዮች መካከል ሙስና ነው። ሙስና ዋና መነጋገሪያ ሆኖ አሁን የተገኘው፤ በአዲስ መልክ ስለተስፋፋ አይደ
click here for pdf ኢትዮጵያ ካሏት ጥንታዊ፣ ታሪካዊ እና ሃይማኖታዊ ቦታዎች ዋልድባ አንዱ ብቻ ሳይሆን ዋነኛው ነው፡፡ በሰሜን ጎንደር እና በምዕራብ ትግራ
የኦሮሞ መጫና ቱለማ መረዳጃ ማኅበር የቦርድ አባላት አቶ ለገሰ ገ/ሥላሴ፣ አቶ ሙለጌታ ሪቂቱ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 3ኛ ዓመት ተማሪ የነበረው ሲሳይ ሰርቤሳ ነሐሴ 16 ቀን 2003 ዓ.ም የሚከበረውን የእሬቻን በዓል ለማክበር ወደ ቤተሰቦቻቸው ግንደበረት ከተማ ሄደው ነሐሴ 17 ቀን 2003 ዓ.ም ሲመለሱ ጊንጪ ከተማ ተይዘው መታሰራቸውን ምንጮቻችን ጠቁመዋል፡፡ የማኅበሩ አባላት በሄዱበት አካባቢ ለኦነግ ቅስቀሳ […]
በተመስገን ደሳለኝ
ጳጳሳት፣ ካህናት፣ ቀሳውስት፣ ዲያቆናት፣ ሼህ፣ ኢማም፣ ኡላማ፣ ደረሳ፣ ፓስተር፣ ዘማሪ፣ ካድሬ፣ ጠርናፊ፣ ተጠርናፊ፣ ሊግ፣ ማህበር
• ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ልባሽ ጨርቅ በቁጥጥር ሥር ውሏል
በአስፋው ብርሃኑ፣ ልዩ ዘጋቢ ከሐዋሳ
መጋቢት 5 ቀን 2004 ዓ.ም ከምሽቱ 3፡30 አካባቢ …
(ደጀ ሰላም፤ መጋቢት 8/2004 ዓ.ም፤ ማርች 17/2012/ PDF)፦ ተወዳጁ የቅብጥ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፖፕ ሺኖዳ ሣልሳዊ በተወለዱ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካ
(BBC):- Egypt’s Coptic Christian Pope Shenouda III has died at the age of 88, state television has announced.
The cause of his death was not reported, but the leader of the Middle East’s largest Christian minority had suffered from health …
(ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
የኢትዮጵያ መንግስት በቀጣይ አምስት ዓመታት ተጨማሪ የስኳር ፋብሪካዎችን በመገንባት ሁለት ነጥብ አራት ቢሊዮን ቶን ስኳር ሐገር ዉስጥ ለማምረት እቅድ እ
ነፃነት ዘገዬ
አንዱ ወዳጄ እንዲህ አለኝ … “ጋሽ ነፃነት፣ ኑሮየን አንተም ታውቀዋለህ። ምኑን እነግርሃለሁ? አሁንስ ምርር ብሎኛል። የት አባቴን ልሂድ? እ
የምድር ፈራጅ ሆይ ከፍ ከፍ በል፤
ለትዕቢተኞች ፍዳቸውን ክፈላቸው።
አቤቱ ህዝብህን አዋረዱ፤
ርስትህንም አስቸገሩ።
መዝሙረ ዳዊት 93/4 ቁ 2-5
በክፍል አራት …
Tweetአቤ ቶኪቻው ባለፈው ሳምንት ውስጥ ተዓምረኛው ኢቲቪ ለማርች ስምንት የሴቶች ቀን መታሰቢያ አንድ ዶክመንተሪ ፊልም አሳይቶናል። ቐሽ ገብሩ ስለተባለች የህውሃት ህፃን ታጋይ የሚዘክር ዘጋቢ ፊልም። (ፊልሙ ልብ ብለው ሲከታተሉት ዘጋቢ ብቻ ሳይሆን አወዛጋቢም ነው… እንዴት…? የሚለውን የታገሰ ያነባል (ሳቅ)) በመጀመሪያ አበሻ እንደመሆኔ መጠን ጭቆናን “እምቢ” ብለው ፋኖን ለዘመሩ ታጋዮች ትልቅ አክብሮት እንዳለኝ ያለ ሽሙጥ እገልፃለሁ። […]
ኤርትራ ከኢትዮጵያ ለተሰነዘረባት ጥቃት አፀፋ ለመመለስ እንደማትሻ አመለከተች። የሐገሪቱ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሰጡት መግለጫ መንግስታቸዉ የኢትዮጵያ…
በሊባኖስ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያት ላይ የሚፈጸመውን ይግፍ እርምጃ በተለይም አንዲት ወጣት በጠራራ ፀሐይ በሊባኖሳውያን እንደበግ እየተጎተተችና እየተደበደ…
News, Community Heroes or Call-in, Crossfire and African Topics
ባለፈው ሳምንት ውስጥ ተዓምረኛው ኢቲቪ ለማርች ስምንት የሴቶች ቀን መታሰቢያ አንድ ዶክመንተሪ ፊልም አሳይቶናል። ቐሽ ገብሩ ስለተባለች የህውሃት ህፃን ታጋይ የሚዘክር ዘጋቢ ፊልም። (ፊልሙ ልብ ብለው ሲከታተሉት ዘጋቢ ብቻ ሳይሆን አወዛጋቢም ነው… እንዴት…? የሚለውን የታገሰ ያነባል (ሳቅ)) በመጀመሪያ አበሻ እንደመሆኔ መጠን ጭቆናን “እምቢ” ብለው ፋኖን ለዘመሩ ታጋዮች ትልቅ አክብሮት እንዳለኝ ያለ ሽሙጥ እገልፃለሁ። ተስፋዬ ገብረ …![]()
ተላከ፤ ከአራዳ ልጆች
አቅራቢ፤ መስፍን ማሞ ተሰማ
ቀዳሚ፤ ይድረስ ለዲበኩሉ!
ወዳጃችን ዲበ! ለጤናህ እንደምን አለህልን? እንዲያው ለመሆኑ እንዲያው