የግብጹ ፓትርያርክ አባ ሾኖዳ ሞት

Security helps manage the tens of thousands who came to mourn the Coptic patriarch, Cairo, Egypt. March 18, 2012

[Photo: VOA-E.Arrott:Security helps manage the tens of thousands who came to mourn the Coptic patriarch, Cairo, Egypt. March 18, 2012]

ግብጻውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች፣ ባለፈው ቅዳሜ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ለተለዩት የኮፕቲክ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ አባ ሾኖዳ ኃዘናቸውን እየገለጹ ናቸው።

የቪኦኤዋ Elizabeth Arot ከካይሮ እንደዘገችው፣ በእስላማዊው ኃይል የሚመራው የአገሪቱ መጻዒ ፖለቲካ ግልጽ ባልሆነባት ግብጽ የሚገኘው የኮፕቲኩ ማኅበረሰብ፣ በአቡኑ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ላይ እየተዘጋጀ ይገኛል።

የዘገባውን ዝርዝር ቀጥሎ ያድምጡ