የግንቦት 7 ራድዮ ፕሮግራም ከግምሽ ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት ተረዘመ

ማስታወቂያ

የግንቦት 7 ራድዮ የስርጭት ሰዓት ከግምሽ ሰዓት ወደ አንድ ሰዓት ተረዘመ

የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ  ከጥቅምት 6 ቀን 2003 ዓ/ም ጀምሮ ዘወትር ቅዳሜ የሚያስተላልፈውን የሬዲዮ ፕሮግራም ከግማሽ ሰአት ወደ ሙሉ የአንድ ሰዓት ዝግጅት ከፍ በማድረግ ከጠዋቱ 3 እስከ 4 ሰዓትና በድጋሚ ማታ ከ2 እስከ 3 ሰዓት እንደሚያስተላልፍ  በደስታ ይገልጻል። እገረ መንገዱንም  በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጪ የምትገኙ አድማጮቻችን ለዝግጅት የሚረዱንን መረጃዎች ፤ አስተያቶችንና ጥቆማዎችን

በተለመደው ስልክ ቁጥራችን          0044 203 286 9661    ወይም

በኢሜል አድራሻችን                       [email protected]

እንድትልኩልን በትህትና አንጠይቃለን። መረጃ ሃይል ነው እና ዘረኛው ወያኔ በሕዝባችን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭቆና፣ አፈና እና ዘረፋ ባለማቋረጥ በማጋለጡ ሥራ እንድትተባበሩ ወገናዊ ጥሪ ቀርቦሎታል።

የግንቦት 7 ድምጽ ዝግጅት ክፍል