በፍትሕ ሚኒስቴር የሕግ ጥናት ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ለገሰ ዓለሙ ከሁለት ሣምንታት በፊት ለስብሰባ ከፍትሕ ሚኒስትሩ ብርሃን ኃይሉ ጋር ለስራ በሚል አሜሪካ ሄዶ የነበረ ሲሆን ወደ ሃገር ሳይመለስ በዚያው መቅረቱን ለአገዛዙ ቅርበት እንዳለው የሚታወቀው ሪፖርተር ጋዜጣ ዘገበ። እንደ ሪፖርተር ዘገባ …

የዘረኛው ወያኔ አገዛዝ ባለስልጣናት ሃገርን እየጣሉ መኮብለላቸውን ቀጠሉ Read more »

ዘረኛው የመለስ ዜናዊ አገዛዝ በምርጫ 97 በህዝብ መተፋቱን ከተገነዘበ ወዲህ በመላው አገሪቱ የሚገኙትን አብዛኛውን የመንግሥት ሠራተኞች በሥራ ዋስትና እና የደረጃ ዕድገት ሥም እያስፈራራ አባል ያደረገ ቢሆንም አባልነታቸው ከጊዜ ወደጊዜ እየተባባሰ ከመጣው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች የሚታደጋቸው ሆኖ ባለመገኘቱ በርካቶች የአባልነት ግዴታቸውን …

ወያኔ በሥራ ዋስትና አስገድዶ የኢህ አደግ አባል ያደረጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች ድርጅቱ የሚጠብቅባቸውን የአባልነት ግዴታ ላለመወጣት እያንገራገሩ ነው ተባለ Read more »

የአሜሪካንን ጥቅም እስካስጠበቀ ድረስ በየትኛውም አለም ክፍል ካሉት አፋኝና ጨቋኝ የአምባገነን መንግሥታት ጋር ተባብሮ መሥራት የውጪ ፖሊሲው አካል የነበረው የአሜሪካ መንግሥት፤ ባራክ ኦባማ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው ከተመረጡ ወዲህ በአለማችን ላይ እያየለ የመጣውን የነጻነት ትግል ለመደገፍ በሚያስችል ሁኔታ እንዲሻሻል እርምጃዎች እየተወሰዱ …

የፕሬዝዳንት ኦባማ የዉጭ ርዳታ የማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነ አለም አቀፍ የጋራ ትብብር ድርጅት ተቋቋመ Read more »

ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ ቀደም ሲል የጫካ ትግል ያካሂድ በነበረበት ወቅት አብረውት የነበሩትንና የድርጅቱን ጸረ አገርና ጸረ ህዝብ አቋም በሚገባ ከተረዱ ቦኋላ ለቀው በመውጣት ከተቃውሞው ጎራ የተሰለፉትን የቀድሞ ታጋዮች ማሳደዱን በመቀጠል አቶ አስገደ ገብረስላሴ በተከታታይ ለንባብ ባበቁአቸው መጻህፍት ምክንያት የቁም እስረኛ …

ህወሃት በትግራይ ህዝብና በመላው አገራችን ላይ የፈጸመውን ክህደት ለህዝብ ንባብ ያበቁ የቀድሞ ታጋይ እና አመራር አባል አቶ አስገደ ገብረስላሴ ትግራይ ውስጥ የቁም እስረኛ ሆኑ Read more »

በአፍሪካ ቀንድ ከአሥር ሚሊየን በላይ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ 4 ነጥብ 5 ሰው ለረሃብ ያጋለጠ ባለፉት ስድሣ ዓመታት ያልታየ የከበደ ድርቅ መከሠቱ ይታወቃል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በተቃራኒው ምዕራብ ኢትዮጵያን የከበዱ የጎርፍ ሁኔታዎች እንደሚያሰጉት ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲን የጠቀሱ የሚድያ ዘገባዎች እንደሚሉት በሃገሪቱ …

የጎርፍ ማስጠንቀቂያ በምዕራብ ኢትዮጵያ Read more »

ዓለማቀፉ ማህበረ-ሰብ በአገራችን የተከሰተውን ድርቅ ስፋትና አጣዳፊነት ተገንዝቦ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ እንጠይቃለን! የድርቅና ጠኔ ታሪክ የሃገራችን ታሪክ አካል ከሆነ አያሌ ዓመታትን አሰቆጥሯል፡፡ ዓመታትን ማስቆጠር ብቻም ሳይሆን በተከሰተባቸው ዓመታት ሁሉ ሕዝባችንን በከፍተኛ ሁኔታ ቀጥፏል፡፡ እንስሳቶቻችን በገፍ ፈጅቷል፡፡ የአገራችንን ጥሪት በከፍተኛ ሁኔታ …

ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን ከከፋ የእርሃብ አደጋ እጅ ለዕጅ ተያይዘን እንታደግ!!(አንድነት ፓርቲ) Read more »

እርዳታ በማይደርስባቸው የሶማሊያ ደቡባዊ ቀጣናዎች ድርቅ ያስከተለው ከፍተኛ የምግብ ዕጥረት ዕለቂት ሊያስከትል ወደሚችል ርሃብ መሽጋገሩን የዓለም የምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ይፋ አደረጉ። የአፍሪካ ህብረትና የዓለሙ ድርጅት የደረሰውን ሰባዊ ቀውስ ለመታደግ በትብብር እንዲንቀሳቀሱ ጠየቁ። የዓለም የምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጆሴት ሽራም  …

በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ ከብቶች እየሞቱ ነው Read more »

የኢሕአዴግ መንግሥት በዜጐች ላይ ሽብር በመንዛት ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ፡፡ ኢሕአዴግ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በመፍጠርና ሥልጣን ላይ በመቆየት ሐሳብ ላይ ግራ የተጋባ መሆኑን ዶ/ር መራራ ጉዲና ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ “በዜጐች ላይ ሽብር በመንዛት ሽብርተኝነትን ማስወገድ አይቻልም” በሚል ርዕስ …

ኢሕአዴግ በዜጐች ላይ ሽብር እየነዛ ነው ሲል መድረክ ወነጀለ (ሪፖርተር) Read more »

ባለሥልጣናቱ ትናንት በውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መሰሉ ባለፉት ስድሣ ዓመታት ባልታየው በዚህ ድርቅ ሣቢያ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ከ 11 ሚሊየን በላይ ሰው አፋጣኝ የሕይወት አድን እርዳታ እንደሚያስፈልገው አመልክተዋል፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት …

ለቀንዱ ረሃብ ዓለምአቀፍ ምላሽ Read more »

የዩናይትድ ስቴይትስ የብድር ጣራ መነሳትና አለመነሳት የሰሞኑ የመገናኛ ብዙሃን ትኩረት ሆኖ ነው የሰነበተው። የፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ አስተዳደር በበጀት መጓደል የገጠሙትን እክሎች ሊያስተካክል፤ የመንግስቱን ወጭ በመቀነስ ላይ ባለበት ወቅት፤ አገሪቱ ተጨማሪ ብድር የምታገኝበትና፤ ከዚህ ቀደመ የቆዩ ብድሮቿን ለመክፈል እንድትችል፤ ተጨማሪ ብድር …

የዩናይትድ ስቴይትስ የብድር ጣራ በዴሞክራቶችና በሪፐብሊካኖች መካከል ያስነሳው ውዝግብ ቀጥሏል Read more »

ድርጅቱ ትናንት ባወጣዉ መግለጫዉ በሕዝብ ላይ ሽብር በመንዛት ሽብርተኝነትን ማስወገድ አይቻልም ብሏል።በሌላ በኩል በአሸባሪነት ተጠርጥረዉ የታሠሩት ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች የክስ ሒደት ለሌላ ጊዜ ተቀጥሯል

በምስራቅ አፍሪቃ በተከሰተው ድርቅ ሰበብ በብዙ ሚልዮን የሚገመት ህዝብ የሚቆጠር ህዝብ በአሁኑ ጊዜ አሳሳቢ የረሀብ አደጋ እንዳሰጋው የተመድ መስሪያ ቤቶች ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ የሚያወጡዋቸው መዘርዝሮች አስታወቁ።

እስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ) ሰሞኑን፣ አንድ ግሩም መፅሐፍ እያነበብኹኝ ነው፡፡ ባለፈው አርብ ነው የወጣው፡፡ በዳንኤል ተፈራ የተፃፈና በዶ/ር ነጋሳ ጊዳዳ ሕይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው፡፡ ብዙ አዳዲስ ነገሮችን ይዟል፡፡ አንድ ስሜቴን የኮረኮረውን ነገር ላካፍላችኹ ወድጃለኹ፡፡

በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ውስጥ የሚገኘው ‹‹ብዝኀነትን ለዘላቂ ልማትና ማኅበራዊ ለውጥ መጠቀም ፕሮግራም›› የሚሌኒየሙን የልማት ግብ ለማሳካት በተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) በኩል የስፔን መንግሥት በሰጠው የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀስ ፕሮጀክት ነው፡፡

– ሁለት የብሔራዊ ባንክ ሠራተኞች በነፃ ተሰናብተዋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት በወርቅ ማጭበርበር ተከሰው በነበሩ አንድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኃላፊና አንድ የፌዴራል ፖሊስ አባልን በፅኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ትናንትና ውሳኔ አስተላለፈ፡፡

–  ከዕቅዱ በ300 ሚሊዮን ዶላር ያንሳል– ቅዳሜ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሚመሩት ኮሚቴ  ይቀርባል–  በ2004 ከወጪ ንግድ እስከ 4.5 ቢሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል መንግሥት ከወጪ ንግድ ሦስት ቢሊዮን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2.7 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የበጀት ዓመቱን አጠናቀቀ፡፡ እንደተለመደው ቡና ከሁሉም የወጪ …

በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ተገኘ Read more »

– በቅርቡ የዲዛይን ጨረታ ያወጣል– ነዋሪዎች ቅሬታ አላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ ከ23 ዓመታት በኋላ ቦሌ መድኃኒዓለም አካባቢ የሚገኘው 65 ሔክታር መሬት በአስቸኳይ እንዲታጠርና በቦታው ላይ የሚገኙ 543 ቤቶች እንዲፈርሱ ትዕዛዝ መስጠታቸውን ምንጮች አመለከቱ፡፡

አያት አክሲዮን ማኅበር በእህት ኩባንያው ጊዜ መሪ ማርኬቲንግ አክሲዮን ማኅበር ተመስርቶበት የነበረውን 5.4 ሚሊዮን ብር በላይ ዕዳ ከነወለዱ (ዘጠኝ በመቶ) ጨምሮ እንዲከፍል ውሳኔ ተላለፈበት፡፡

በአፍሪቃ ቀንድ ግማሽ ሚሊዮን የሚደርሱ ሕፃናት ከተመጣጠነ ምግብ እጦት ጋር በተያያዘ ለማይቀር የሞት አደጋ ተጋልጠዋል፤ ሲል የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት UNICEF ሪፖርት አደረገ። ድርጅቱ፥ ሌሎች ተጨማሪ አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ሕፃናትም ተመሳሳይ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ብሏል። አሁን በቅርቡ ከኢትዮጵያና …

በአፍሪካ ቀንድ ለምግብ ዕጥረት የተጋለጡ ከሚልዮን በላይ ህፃናት የሞት አደጋ እንዳዣበበባቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አሳሰበ Read more »

በኢትዮጵያ በተከሰተው ድርቅ በእጅጉ የተጎዱት በተከታታይ ዓመታት ለድርቅ አደጋ የተጋለጡ የአርብቶ አደሩ አካባቢዎች መሆናቸው ተገለጠ። የአልሚ ምግብ ዕርዳታ የሚሹ ህፃናትና እናቶች ቁጥር እስከ 700 ሺህ ሊደርስ እንደሚችል ተገምቷል። ከአዲስ አበባ የተጠናቀረውን የዚህን ዘገባ ዝርዝር ቀጥሎ ያድምጡ፤

መሃል ከተማ የሚገኙ መናኸሪያዎች ወደ አዲስ አበባ መውጫዎች መዛዎራቸው ለከፍተኛ መንገላታትና ወጪ አጋልጦናል በማለት ተገልጋዮች አማረሩ። የከተማዋ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ችግሩ ጊዜያዊ ነው ይላሉ። ከመሃል ከተማ ታክሲና ሚኒባስ ይዘው ለሚሄዱ ሰዎች ደብረዘይት ናዝሬት አዋሳ የመሳሰሉ ከተሞች ቅርብ ሁንው ቆይተዋል። …

መናኽሪያዎች ከመሃል አዲስ አበባ በመውጣታቸው ለተጨማሪ ወጪና እንግልት ተዳረግን ሲሉ ተገልጋዮች አማረሩ Read more »

ምስራቅ አፍሪቃን በመታው ድርቅ የተነሳ ኢትዮጵያ ፣ ኬኒያ ጅቡቲ ሱማሊያና ዮጋንዳ የሚኖር ህዝብ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተገልፅዋል። ከድርቁ ጋር ተያይዘው የሚመጡ እንደ ኮሌራ ያሉ ተላላፊ በሽታዎች እንዳይከሰቱም እየተፈራ ነው። ሮይተርስ የዜና ወኪል ባለፈው አርብ ይፋ እንዳደረገው አምስት ሚሊዮን የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን …

ኢትዮጵያውያን ያሰጋው የኮሌራ ወረርሽኝ Read more »

ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን በሚል ይታወቅ የነበረውና ከኀዳር 20 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ኢትዮ-ቴሌኮም እየተባለ መጠራት የጀመረው የመንግሥት የልማት ድርጅት የሠራተኞች ማኅበር ክሡን ያቀረበው ሰኔ 27 ቀን 2003 ዓ.ም ነበር፡፡ የክሥ መዝገቡ የቀረበለት በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሠሪና ሠራተኛ …

የኢትዮ-ቴሌኮም እና የሠራተኞቹ ውዝግብ Read more »

የአፍሪቃ ህብረት ከሁለት ሳምንትት በፊት ባካሄደው ጉባኤ አለም አቀፍ የወንጀል ችሎት በሙዐማር ጋዳፊ ላይ ያወጣውን የእስራት ማዘዣ እንደማይቀብልና ከችሎቱ ጋር እንደማይተባበር ማስታወቁ ይታወቃል። የሊብያ ችግር በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታም እቅድ አቅርቧል። ስለ ጉዳዩ እንዲያብራሩልን ዶክተር መሰረት ቸኮልንና ዶክተር አየለ በከሬን አነጋግረናል። …

የወንጀል ችሎት በጋዳፊ ላይ ያወጣውን የእስራት ማዘዣ የአፍሪቃ ህብረት አንቀበልም አለ Read more »

ሶሪያ ውስጥ በአምባገነኑ ገዢ በፕሬዚደንት ባሸር-አል-አሣድ ላይ የሚካሄደው ተቃውሞ በዋና ከተማይቱ በዳማስቆስ ጭምር እየጠነከረ ነው። የአገሪቱ የመብት ተቆርቋሪዎች እንዳስታወቁት ባለፈዉ አርብ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች አደባባይ ሲወጡ ከጸጥታ አስከባሪዎች ጋርም በየቦታው ግጭት ደርሶ ነበር።

– ‹‹ወደ አንድነት የሄዱት ሁለት አባላት ብቻ ናቸው›› የመኢአድ ዋና ጸሐፊ– ታግደው የነበሩ 62 አባላት ፓርቲውን መቀላቀላቸው ተነገረ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ከአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ጋር አብሮ ለመሥራት ያለው ዕቅድ እንደማይደናቀፍ ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡