ተደጋጋሚው የምስራቅ አፍሪቃ ድርቅ

ዘንድሮ በምስራቅ አፍሪቃ ወደ 10 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ለረሃብ አደጋ መጋለጡን ዓለም ዓቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ እያሳሰቡ ነው ።