የመላዉ ኢትዮጽያ አንድነት ድርጅት መኢአድ መግለጫ

የመላዉ ኢትዮጽያ አንድነት ድርጅት መኢአድ በድርጅቱ ላይ በተካሄደ ጸረ መኢአድ እንቅስቃሴ እና በስራ አመራሩ መካከል የተፈጠረዉን ዉዝግብ እንደፈታ ትናንት በሰጠዉ ጋዜጣዊ መግለጫ አስታዉቋል።