Tag: health
አቡጊዳ – አቶ አሳምነዉ ብረሃኑ እና አቶ ዘመኑ ሞላ ተፈቱ !
በሽብር ተግባር ተሰማርታችኋል በሚል ክስ ከነ አቶ አንዱዋለም ጋር ታስረዉ የነበሩ አቶ ዘመነ ሞላ እና አቶ አሳምነዉ ብረሃኑ ፣ ትላንት ማክሰኞ ኖቬምበር 15 ቀን የተፈቱ ሲሆን፣ አቶ ደበበ እሸቱና አቶ ስለሺ ሃጎስ ደግሞ፣ ዓርብ ኖቬምበር 11 ቀን እንደተፈቱ ከአዲስ አበባ የደረሰን ዜና ያለመክታል። እነዚህ ወገኖች በምን ምክንያት እንደተፈቱ ለጊዜዉ የታወቀ ነገር ባይኖርም፣ ገዢዉ ፓርቲ በሽብር […]
የምርት ገበያ ዋጋዎችን በስልክ መረጃ የሚሰጥ አገልግሎት በኢትዮጵያ ተጀመረ
ገበሬዎችና የችርቻሮ ነጋዴዎች በስልክ ደውለው አገር አቀፍ የምርት ዋጋን የሚያገኙበት አሰራር በኢትዮጵያ ተጀምሯል።
16:00 UTC ዜና 16-11-2011
የዕለቱ ዜና
የወያኔ ፍርድ ቤት የአቃቤ ህግ በእነ ኤልያስ ክፍሌ ላይ ያለውን መረጃን አዳመጠ
አዲስ አበባ ያስቻለዉ ፍርድ ቤት አቃቤ ሕግ ያቀረበዉን መረጃ ተከታትሎ፥ የተከሳሽ ጠበቆችን የመከላከያ ክርክር አድምጧል።ፍርድ ግን አልሰጠም
የሶሪያ አማፅያን የኔቶ ጣልቃ ገብነት አያስፈልገንም አሉ
ለስምንት ወራት የዘለቀውን የሶሪያ ሕዝባዊ አመፅ የመሩት ተቃዋሚዎች የሶሪያን መንግሥት ለማስወገድ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ድጋ
“ዘንድሮ 47 ሺሕ ቤቶችን በ6.8 ቢሊዮን ብር ሠርተን ለማጠናቀቅ ዕቅድ ይዘናል”
አቶ ካሣ ወልደሰንበት፣ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ደጋፊ የሥራ ሒደት መሪ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት…
መርሕ ወይስ ገጠመኝ?
ዴሞክራሲያዊና ፍትሐዊ ሕገ መንግሥትና ሕግ ባለበት አገር በመርሕ ደረጃ ሁለት ነገሮች ግልጽና ግልጽ በሆነ መንገድ በተግባር ላይ ይውላሉ፡፡
አበራሽ ኃይላይ ስለተፈጸመባት ጥቃት ፍርድ ቤት ቀርባ መሰከረች
“ልቤ ተሰብሯል” ሆስተስ አበራሽ ኃይላይሁለት ዓይኖቿ በስለት ተወግተው በመጥፋታቸውና በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባት፣ ታይላንድ
ሆስተሷ ስለተፈጸመባት ጥቃት ፍርድ ቤት ቀርባ መሰከረች
“ልቤ ተሰብሯል” ሆስተስ አበራሽ ኃይላይሁለት ዓይኖቿ በስለት ተወግተው በመጥፋታቸውና በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባት፣ ታይላንድ
የአዲስ አበባ አስተዳደር 21 ኃላፊዎች በሙስና እንዲጠየቁ ተወሰነ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከሰኔ 2003 ዓ.ም. ጀምሮ ሲያካሄድ የቆየውን ግምገማ ካጠናቀቀ በኋላ ሹምሽር በማድረግ 21 የሥራ ኃላፊዎች በሙስና ተጠያቂ እንዲ
መለስ የሚያስተባብሩት የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚቴ ዛሬ ይመክራል
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የሚያስተባብሩትና የአፍሪካ መሪዎችና መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚቴ ዛሬ በአፍሪካ ኅብረት ይመክራል፡፡
የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ በመታገዱ አቤቱታዎች እየቀረቡ ነው
– ፈቃድ መስጠት የተቋረጠው በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ትዕዛዝ ነውየማዕድን ሚኒስቴር ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ኩባንያዎች የሚሰጠውን የማዕድን ፍለጋ ፈ
መንግሥት 132 ሺሕ አባወራዎችን በመንደር ሊያሰባስብ ነው
ልዩ ድጋፍ በሚሹ ክልሎች የሚገኙ 132 ሺሕ አባወራዎች በያዝነው ዓመት በመንደር ተሰባስበው የኢኮኖሚ፣ የማኅበራዊ አገልግሎትና የመሠረተ ልማት ተጠቃሚ እንደ…
በሽብር ወንጀል የተከሰሱት 24 ተጠርጣሪዎች ክስ ሳይሰማ ቀረ
ከኤርትራ መንግሥት፣ ከኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) እና ከኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ጥምረት በመፍጠር፣ የግንቦት 7 ድርጅት አመራርና አ…
ታስረው የነበሩት የስሎቫኪያ አምባሳደር ወደ አገራቸው ተመለሱ
በኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ውለው ለሁለት ቀናት ከታሰሩ በኋላ የተለቀቁት በኢትዮጵያ የስሎቫኪያ አምባሳደር፣ በጉዳዩ ዙርያ ከስሎቫክ ባለሥል
ሁለት ጋዜጠኞች አገር ጥለው ኮበለሉ
አገር ክህደትና በስለላ የተወነጀሉ ጋዜጠኞች ችሎት እየቀረቡ ባሉበት ባሁኑ ወቅት፥ መንግስትን በሚተቹ ጠንካራ ጽሁፎቻቸው የሚታወቁ ሌሎች ሁለት ጋዜጠኞች …
ይህን ያለው ማነው? “ትግሬን ወደ መቀሌ!ንብረቱን ወደ ቀበሌ!” በደረጀ ሀብተወልድ -ሆላንድ
ይህን ጥያቄ፤ ለአንድ ጤነኛ ሰው ቢያቀርቡለት፤”እንደዚህ የሚሉት(ያሉት)፤ለትግሬዎች ጥላቻ ያላቸው ናቸው”ሊል እንደሚችል ግልፅ ነው።ይህ አያከራክረንም።አከራካሪ የሚሆነው፤እነዛ፤ ለትግሬዎች ጥላቻ ያላቸው፤ እነማን ናቸው?” የሚለው ተከታይ ጥያቄ ነው። ግን.. ይህን ያለው ማን ይመስላችሁዋል? ቅንጅት? የቅንጅት ደጋፊዎች?ህብረት? የግል ጋዜጦች? ወይስ ሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች? “ትግሬን ወደ መቀሌ፤ንብረቱን ወደ ቀበሌ” ብሎ በአደባባይ ያወጀው፤ ህወሀት ቢሆንስ ምን ይሰማችሁዋል?ምንስ ትላላችሁ? በእርግጥ ህወሀት፤በገዛ አባሎቹ […]
ማሽተት አልችልም
«ከአገሬ ከመጣሁ ሁለት ዓመቴ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ አፍንጫዬ ሙሉ በሙሉ ማሽተት አይችልም!» ጠያቂ አድማጭ።
የየካ ክፍለ ከተማ የቀድሞ ወረዳ 12 ነዋሪ የኢህአዴግ የልማት ኮሚቴዎች የጠሩትን ስብሰባ ረግጠው ወጡ
ነዋሪው የስብሰባውን አዳራሽ ጥሎ ለመውጣት የተነሳሳው፤በአዲሱ የመሬት ሊዝ አዋጅና በመሬት ይዞታ ማረጋገጫ፣የክፍያ ስርዓትና ባለይዞታዎች በካሬ ሜትር እንዲከፍሉ በተተመነው ገንዘብ ጉዳይ ላይ ለመወያየት ጥያቄ አቅርበው ከመድረክ መላሽ በመነፈጉ ምክንያት ነው፡፡ ዕሁድ ሕዳር 3 ቀን 2004 ዓ.ም በየካ ክ/ ከተማ የቀድሞ ወረዳ 12 ነዋሪ፤ከፈረንሳይ ኤምባሲ ዝቅ ብሎ የሚገኘው ፈረንሳይ መናፈሻ የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ30 ጀምሮ […]
ፍትህና ዲሞክራሲ በሌለበት አገር አልኖርም በሚል ምክንያት አንድ መምህር ራሱን በእሳት አጋይቶ ሞተ የሕይወት ታሪኩ እነሆ
የዳዉሮ ዋካ ህዝብ ቀን 2011-11-15 የኔሰው ገብሬ ይባላል። ዕድሜው ወደ 29 አመት ነው።ሥራው መምህር ነበር።የተወለደው በጂማ ከተማ ዉስጥ ሲሆን የአንደኛም ሆነ የ2ኛ ደረጃ ትምህርቱን የተከታተለው እዚያው ጂማ ከተማ ነበር። ከዚያም ወደ ዋካ ከተማ በመምጣት ታላቅ እህቱ ዘንድ ኑሮዉን አደረገ። ከዚያም ወደ መምህራን ኮሌጅ በመግባት በመምህርነት ሰልጥኖ በዳዉሮ ዞን ዉስጥ በተለያዩ ወረዳዎች ዉስጥ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች […]
ኢፍትሃዊ ያለውን የአስተዳደር አሠራር በመቃወም ራሱን የሰዋው መምህር ቀብር ዛሬ ተፈጸመ
በደቡብ ክልል ዳዉሮ ዞን ተርቻ ከተማ በባለስልጣናት ይካሄዳል ያለውን ኢፍትሃዊ የአስተዳደር አሠራር በመቃወም ራሱን የሰዋው የአካባቢዉ ነዋሪ የቀብር ሰነ…
ፍኖተ ነጻነት እትም 16 ከዜናና ልዩ ልዩ መጣጥፍ ጋር
ለማንበብ እዚሕ ይጫኑ
የአዉሮጳ ሕብረት ዉሳኔ ያፍሪቃ ቀንድና ሶሪያ
ሚንስትሮቹ በትናንቱ ስብሰባቸዉ በሶሪያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ሲጥሉ፥ ኢራንን አስጠንቀቀዋል
በአሸባሪነት የተጠረጠሩት ጋዜጠኞች የክስ ሒደት
በሌላ ዜና ሁለት ጋዜጠኞች የኢትዮጵያ መንግሥት ይፈፅምብናል ያሉትን ዛቻና ማስፈራሪያ ሽሽት ወደ ዉጪ ሐገር መሰደዳቸዉ ተዘግቧል
ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ
የዝናብ ወቅቱን አለመጠበቅ ድርቅና ረሃብን ብቻ ሳይሆን ሌሎችም ችግሮች ማስከተሉ አይቀርም።
16:00 UTC ዜና 15-11-2011
የዕለቱ ዜና
የኃየሎም አርአያ አሟሟት (ክፍል 2)
በዳዊት ከበደ ወየሳ – አትላንታ
አንዳንድ ወዳጆቻችን ባለፈው ሰሞን ባወጣሁት የኃየሎም ግድያ ዙሪያ ቅሬታቸውን ገልጸውልኛል። ሆኖም በኔ ውስጥ ያለውና እነ
የኃያሎም አራአያ አማማትና…. በጀሚል ያሲን የተሰጠ የሞት ብይን በዳዊት ከበደ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
በኢትዮጵያ የጾታ ጥቃት እንዲቀንስ የሚያስችል ህጋዊ ድጋፍና የማስፈጸም ብቃት እንዲኖር አንዲት ተጎጂ አሳሰበች
በቀድሞ ባለቤቱ በደረሰባት ጥቃት ሁለት አይኖቿን ያጣችው ተጠቂ በአዲስ አበባ በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የጾታ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል ህግና የማስፈጸም ብቃት እንዲጠናከር ጠይቃለች።
በአሸባሪነት የተጠረጠሩ ጋዜጠኞችና የፖለቲካ መሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ
ሀሙስለት በልደታ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተከሳሾች የተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና ወታደሮችን ያካተቱ ናቸው።
ፍትህና ዲሞክራሲ በሌለበት አገር አልኖርም በሚል ምክንያት አንድ መምህር ራሱን በእሳት አጋዬ – ኢሳት
ህዳር 4 ቀን 2004 ዓ/ም ኢሳት ዜና:- በዋካ ከተማ ነዋሪ የሆነው መምህር የኔሰው ገብሬ የስድስት ወረዳዎች ባለስልጣናት በአንድነት ተሰባስበው በቅርቡ በዋካ የተፈጠረውን ችግር በሚወያዩበት ወቅት፣ በራሱ ላይ ቤንዚን አርከፍክፎ እየተቃጠለ ወደ ስብሰባ አዳራሹ ገብቷል። መምህሩ ራሱን እያነደደ ወደ ውስጥ ሲገባ የተመለከቱት የወረዳ ባለስልጣናት በመደናገጣቸው ከመምህሩ ለመራቅ ጥረት ያደርጉ ነበር ተብሎአል። ምሁሩ በከተማው ውስጥ ከሚታወቁት በሳል […]
ውይይት ከ አምባሳደር ግርማ አስመሮም በአፍሪቃ ህብረት የኤርትራ ቋሚ ተጠሪ
የኤርትራ ፕሬዘዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የፀጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ለማስረዳት ጥያቄ ማቅረባቸውን ዲፕሎማቶች እንደተናገሩ ተዘግቧል
ውይይት ከአምባሳደር ግርማ አስመሮም በአፍሪቃ ህብረት የኤርትራ ቋሚ ተጠሪ
የኤርትራ ፕሬዘዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የፀጥታው ምክር ቤት ፊት ቀርበው ለማስረዳት ጥያቄ ማቅረባቸውን ዲፕሎማቶች እንደተናገሩ ተዘግቧል
የወያኔ አሸባሪዎች ውሎ በታሪኩ አባዳማ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የኢትዮጵያ ሰማይ ምን አርገዟል? በተሻለ መንግሥቱ
አጭር መልእክት መጻፍ አሰኘኝ – ደካክሞኝ ልተኛ ስል፡፡ ከበፊትም የነሱና የኛ ታሪኮች መመሳሰል በጣሙን ያስደንቀኝ ነበር፡፡ የነሱና የኛ ችግር ተቀራራቢ እንደሆነ በተለይ ካለፉት ስምንትና ዘጠኝ ወራት ወዲህ እነሱ እየደረሰባቸው በሚገኘው የጭፍጨፋና የግድያ የሰቆቃ ኑሮ መገንዘብ ችያለሁ – የሁለታችንም አሳዳሪ ጌቶች ክፉኛ ጨካኞች ናቸው – ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው፡፡ እነሱ እንደሕዝብ በጣም ጠንካሮች ናቸው፡፡ እኛ ግን የነሱን የብቃት […]
“ተንበርካኪው የቤተ-መንግስት ቡድን” እና የስዊድን ጋዜጠኞች በግሩም ታዬ
ህወሀት ለሁለት ከተከፈለ በሁዋላ እነ ስዬ፤ እነ መለስን የሚገልጿቸው፦”ተንበርካኪው የቤተ-መንግስት ቡድን”እያሉ እንደነበር ብዙዎቻችን እናስታውሳለን። ምክንያታቸውም፦”መለስ በምዕራባውያን ተጽዕኖና ትዕዛዝ የሚሽከረከር አሻንጉሊት እንጂ፤ የራሱ የሆነ አቋም የሌለው ልፍስፍስ ሰው ነው” የሚል ነበር። ለዚህም ከማሌሊት ምሥረታ ዋዜማ አንስቶ አስከ ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ድረስ ፤አቶ መለስ መልካቸውን ከምሥራቁና ከምዕራቡ ዓለም መስተዋት ጋር ለማስተካከል ያደረጓቸውን በርካታ መገለባበጦች በዝርዝር አስቀምጠዋል። በነገራችን ላይ […]
አረመኔውና ወንጀልለኛው መለስ ከነጭፍራው ለወገድ ይገባል! በቴዎድሮስ ሃይሌ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
አቶ ደበበ እሸቱ ከእስር ተፈቱ
ለማንበብ እዚሕ ይጫኑ
በነአንዱዋለም ላይ ስለቀረቡት ክሶች – ግርማ ካሳ
ኅዳር 23 ቀን 2004 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ የፍትህ ሚኒስቴር፣ ለልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በ26 ተከሳሾች ላይ ወደ ስድስት የሚደርሱ ክሶችን በይፋ ጥቅምት ሰላሳ 2004 ዓ.ም አቅርቧል። የፍትህ ሚኒስቴር ከከሰሳቸዉ 26 ተከሳሾች መካከል፣ በአንደኛ ተከሳሽነት የተጠቀሱት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ፕሬዘዳንት አቶ አንዱዋለም አራጌ፣ በስምንተኛ ተከሳሽነት የተጠቀሱት አንጋፋዉ ጋዜጠኛ አቶ እስክንድር ነጋ ጨምሮ ስምንት […]
የኢትዮጵያ ሰማይ ምን አርገዟል? (ተሻለ መንግሥቱ)
አጭር መልእክት መጻፍ አሰኘኝ – ደካክሞኝ ልተኛ ስል። ከበፊትም የነሱና የኛ ታሪኮች መመሳሰል በጣሙን ያስደንቀኝ ነበር። የነሱና የኛ ችግር ተቀራራቢ እን
አቶ መለስ እና በጨለማ መተኮስ (በሳ.ግ.)
ሰሞኑን በአንድ የአፍሪካ አገር በሚታተምና በዋናነት አፍሪካ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በሚያተኩር www.Africareview.com የተባለ ድረ ገጽ ላይ የወጣ ዜና ርዕስ ስቦኝ ከ
የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ 640 ሠራተኞችን አሰናበተ
የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ መሠረታዊ የሥራ ሒደት ለውጥን ተግባራዊ ለማድረግ በሠራተኞች መካከል ባካሄደው ውድድር፣ ‹‹ውድድሩን ማለፍ አልቻሉም›› ያላቸ
በኦሮሚያ ሦስት ከተሞች መሬት የቸበቸቡ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ
• የሱሉልታና የመናገሻ ከንቲባዎችና የሰበታ ምክትል ከንቲባ አሉበት• የሰበታ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 22 ተከሳሾች ተከላከሉ ተባሉ
‹‹በፖለቲካ ውስጥ አንዳንድ ችግሮችን መቋቋም ካልተቻለ በሕዝብ ተቀባይነት ማግኘት አስቸጋሪ ነው›› ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል፣ የመኢአድ ፕሬዚዳንት
ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱትና በጠንካራነታቸው ከሚጠቀሱት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የነበረው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) አመራ
ኮንስታ ለምድር ባቡር 1.1 ሚሊዮን ብር እንዲከፍል ታዘዘ
የኢትዮ ጂቡቲን የባቡር ሐዲድ ጥገና ያካሂድ የነበረው ኮንስታ ጆይንት ቬንቸር የተባለ የጣልያን ኩባንያ 1.1 ሚሊዮን ብር ለኢትዮጵያ ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅ
ኤርትራ ወዴት እያመራች ነው?
ከኢትዮ ኤርትራ የድንበር ጦርነት በኋላ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ዓይንና አፈር ሆኖ የቆየው የኤርትራ መንግሥት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከዓለም አቀፉ ኅብረተሰ
ንግድ ሚኒስቴር አዲስ ተሿሚዎች አገኘ
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የንግድ ሚኒስትሩን አቶ አቡዱራህማን ሼክ መሐመድና ሚኒስትር ዴኤታውን አቶ አህመድ ቱሳን ከሥልጣናቸው አንስቶ፣ በምትካቸ