የሆስተሷን ዓይን አጥፍቷል በተባለው ተከሳሽ ላይ ምስክሮች ተሰሙ
– ተጎጂዋ ከባንኮክ መጥታ ቃሏን ትሰጣለች
‹‹ከወንድ ጋር አይቼሻለሁ በሚል ጉዳቱን እንዳደረሰባት ነግራኛለች›› የዓቃቤ ሕግ ምስክር ‹‹ድርጊቱን በፍጹ
– ተጎጂዋ ከባንኮክ መጥታ ቃሏን ትሰጣለች
‹‹ከወንድ ጋር አይቼሻለሁ በሚል ጉዳቱን እንዳደረሰባት ነግራኛለች›› የዓቃቤ ሕግ ምስክር ‹‹ድርጊቱን በፍጹ
– ‹‹ተማሪ ሳይኖር ተመራማሪ›› ወላጆችላለፉት አሥራ ሁለት ዓመታት የመማር ማስተማር ሥራ ሲከናወንበት የቆየው ኢትዮ ፓርንትስ ትምህርት ቤት ይዞታ በኢት
• ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በበዓለ ሲመታቸው ላይ ይገኛሉየቀድሞ የአፋር ክልል ፕሬዚዳንት ሐንፍሬ አሊሚራህ ነገ የአፋር ሡልጣን ሆነው ሊሰየሙ ነ
• ቦንድ የገዙ ሰዎች መበደር ይችላሉየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዚህ ዓመት ይፋ የተደረገውን የቁጠባ ቦንድና ሲያወጣቸው የነበሩ የተለያዩ የግምጃ ቤት ሰነ
ካለፈው ሳምንት አጋማሽ ጀምሮ ‹‹የልማታዊ ታክስ አስተዳዳር ሠራዊት ለመፍጠር›› በሚል እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2004 ዓ.ም. ድረስ ግምገማ ነክ ሥልጠና ሲያካሂድ
የዓለም ዜና
ከዛሬ 10 ዓመት አንስቶ የዩሮ ተጠቃሚ የሆነችውን የግሪክ የገንዘብ ቀውስ ለመፍታት የአውሮፓ ህብረት ከጣለባት ቅድመ ሁኔታዎች ውስጥ ሃገሪቱ ወደ 78 ቢሊዮን
ኢትዮጵያ ተወልደዉ ያደጉት ኢትዮጵያዊ አይሁድ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ሆነዉ ተሾመዋል
የተመድ የኅብረተሰብ ልማት እድገት ዓመታዊ መዘርዝር የበለፀጉት አገሮች ለድሃዎቹ ሊያደርጉ የሚገባዉን የርዳታ ቃል አልጠበቁም የሚል ትችት አስከትሏል።
አወዛጋቢው የላይቤሪያ ምርጫ ጥላ ባጠላበት ሁኔታ ዛሬ ሲካሄድ ዋለ። ቅድመ ምርጫው ለሀገሪቱ ሴት ፕሬዚዳንት ኤለን ጆንሰን ያደላ ነው በሚል ዋነኛ ተፎካካሪ
ከአሥሩ 9 እጁ ይሄ ነው የሚባል ምክኒያት የላቸውም። መጠነኛ ቁጥር ያላቸው አደገኛና አስጊ ሊባሉ የሚችሉት ግን፥ እንደ ኢንፌክሽን ወይም ማመርቀዝ፥ ስብራትና ካንሰር ያሉ በሽታዎች በጀርባ ላይ ህመም ሲያስከትሉ ነው።
ከአሥሩ 9 እጁ ይሄ ነው የሚባል ምክኒያት የላቸውም። መጠነኛ ቁጥር ያላቸው አደገኛና አስጊ ሊባሉ የሚችሉት ግን፥ እንደ ኢንፌክሽን ወይም ማመርቀዝ፥ ስብራትና ካንሰር ያሉ በሽታዎች በጀርባ ላይ ህመም ሲያስከትሉ ነው።
በአማራ ክልል ሰባተኛው ዙር የወባና የትራኮማ ዕለት ተከብሯል፡፡ በሚሊዮኖች ለሚቆጠር ሰው የወባና የትራኮማ መድኃኒቶች ለሰባት ቀናት ይታደላሉ፡፡
የዛሬው ቀን፣ ለላይቤሪያውያን ድምፅ ሰጪዎች፣ የነገን ነጸብራቅ የሚያዩበት ዕለት ነው። ነገ ማክሰኞ ላይቤሪያ ውስጥ በወቅቷ ፕሬዚደንት Ellen Johnson-Sirleaf እና …
ዐፄ ምኒልክ የመጀመሪያውን የስልክ ጥሪ የደወሉት ወደዚች ከተማ ነው፡፡ የመጀ መሪያው ባንክ የተቋቋመውም በዚች ከተማ ነው፡፡ የመጀመሪያው የቴምብ
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ እንደሚያሳስባቸው የጀርመን የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት አስታወቁ ።
(ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)
(ዳዊት ከበደ ወየሳ – ከአትላንታ)
አንዳንድ ጊዜ የኃየሎም አርአያ ጉዳይ ሲነሳ እንባ የሚተናነቃቸው ሰዎች አጋጥሞኛል። እንባ እየተናነቃቸው ሻዕቢያ ያስገ
“Occupy Wall Street” በሚል መፈክር አንድ በመቶ የሚሆኑ ባለፀጎች የሚመሩትን የኢኮኖሚ ፖለቲካ 99 በመቶዎቹ ሊንዱት እየተፍጨረጨሩ ባለበት በዚህ ቀውጢ ሰዓት፣ In T…
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የዛሬ አስር ወር አካባቢ ለግል ጉዳይ ወደ ዩጋንዳ ተጉዤ ነበር። አንድ የፌብሩዋሪ 2011 የመጀመሪያ ሰንበት ጠዋት ወካምፓላ መካነሰላም መድሀኔዓለም ቤተክርስቲያን አመራሁ። ባጋጣሚ ከአገልግሎት በኋላ ምርጫ ነበርና አስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ ሲያደርግ፡ ሪፖርት ሲቀርብና የሰዎች ስም ዝርዝር ቀርቦ፡ ሰዎቹ በቤቱ ሲጸድቁ ታዝቤያለሁ። በሰዓቱ፡ በገንዘብ ሪፖረት እንዲሁም በቀጣይ አመት በጀት ላይ ከተነሱ አንዳንድ ጥያቄዎች በስተቀር፡ ምርጫውን ተቃውሞ ምንም […]
ካምፓላም ታመመ፡ ታመሰ እኮ !!
ተክለሚካኤል፡ አበበ (ቶሮንቶ)
የዛሬ አስር ወር አካባቢ ለግል ጉዳይ ወደ ዩጋንዳ ተጉዤ ነበር። አንድ የፌብሩዋሪ 2011 የመጀ
ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና መሠረተ ልማት ሥራዎች ማካሄጃ ዩኒሴፍ በዕርዳታ የሰጠውን ገንዘብ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት አፈ ጉባዔና አም…
የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚያስተዳድሯቸው ቤቶች ተፈጸሙ የተባሉትን ሕገወጥ ተግባራትን ሥርዓት ለማስያዝ እንዲቻል፣
ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በ1993 ዓ.ም. ባካሄደው ጥናት በአገሪቱ ውስጥ ከሚታዩ ዋና ዋና ችግሮች መካከል ሙስና አንዱ መሆኑ
የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) ሕግ ከሚፈቅደው ውጪ የሰበሰበው ስምንት ሚሊዮን ብር ነው በሚል፣ …
በአሁኑ ጊዜ በተጨባጭ ያለው የዓለም የኢኮኖሚ ሁኔታ ሲጠና በእጅጉ አሳሳቢ ነው፡፡
– ወርቅ ቤቶች አሁን እየሸጡ ያሉት ወርቅ ምንጩ አይታወቅም
በወርቅ ግብይት የተሰማሩ የጌጣጌጥ አምራቾችና ጌጣጌጥ ለማምረት ማረጋገጫ የተሰጣቸው ወርቅ ቤቶ
ባለፈው ሣምንት ጋዳፊ በሊቢያ ተግባራዊ ስላደረጉት አረንጓዴው አብዮትና በሊቢያ ምድር ስለፈጸሙት ተግባር በስፋት ተወስቷል፡፡
– ተገቢውን ሥራ ባላከናወኑ ኩባንያዎች ላይ ዕርምጃ ይወሰዳል ተብሏል
የማዕድን ሚኒስቴር ለአገር ውስጥና ለውጪ ኩባንያዎች የማዕድን ምርመራ የሚሰጠውን ፈ
“የልማታዊ ታክስ አስተዳደር ሠራዊት” ለመፍጠር ካሳለፍነው ሣምንት አጋማሽ ጀምሮ በሚካሄደው የሥራ አመራሮች ግምገማ ነክ ሥልጠና፣ ከሙስና ጋር የተያያዙ …
• አየር መንገዱ ተቃውሞውን እየገለጸ ነውበጥር 2002 ዓ.ም. በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት አቅራቢያ ድንገተኛ አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦ
የልዑል ራስ እምሩ ሃይለ ሥላሴን “ካየሁት ከማስታውሰው” እያነበብኩ አስቀድሞ በተመሳሳይ ዘመን ታሪክ ዙሪያ ባጠነጠኑ ኦቶባዮግራፊዎች ላይ ያነበብኳቸው
የሰወነት አካላቸው በጥቁር ገበያ ይቸበቸባል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 25 ቀን 2004 ዓ.ም. November 5, 2011)፦ በግብጽ በኩል አቋርጠው ወደ እስራኤል ሀገር ለመሻገር የሚ…
ሰሜን ሱዳን እና ደቡብ ሱዳንን በሚያዋስነው የጋራ ድንበር አካባቢ ውጊያው እንደቀጠለ ነው። የሱዳን ጦር ኃይላት በብሉ ናይል ግዛት በአንጻሩ የሚዋጋው ያማ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
ሉሉ ከበደ
ኖቬምበር 5 / 2006 ሳዳም ሁሴን በሞት እንዲቀጣ ሲፈረድበትና ዲሴምበር 30 / 2006 ሲሰቀል ለስቅላቱ ፍርድ ዋና ወንጀል ሆኖ የቀረበው የክስ ጭብጥ፡ የሚቃ…
ካሩቱሪ ህንዳውያን ገበሬዎችን በሽርክና አላሳተፍኩም አለ
የፌደራል አቃቤ ህግ 3 ተኛ ወንጀል ችሎት የፌደራሉ አቃቤ ህግ በዋና ሽብር ፈፃሚነትና ተሳታፊነት ክሥ የመሠረተባቸውና ትናንት የጥፋተኝነት ብይን በተላለፈ
ትናንት ተከፍቶ ለሁለት ቀናት የተካሄደው የቡድን 20 አባል ሃገራት ጉባኤ ዛሬ ተጠናቀቀ።
የዓለም ዜናዎች
ስትተውን ብዙውን ጊዜ ያልተጠበቁ ድርጊቶችን ታከናውናለች። አንዳንድ ጊዜ እንደውም አብረዋት የሚጫወቱ ተዋንያን ድንገት በምትፈጥራቸው ድርጊቶች ሲበዛ
በርግጥ ይሄ የአገሪቱ ቅርጽም ኢሕአዴግ አመጣሽ ነው:: ስጦታ ወይስ ንፍገት የሚለውን ግን እናንተው ፍረዱ::ኢሕአዴግ (ሕወሓት) ከአሸባሪነት ወደ አሸባሪ ሰ
ጥቅምት ወር ሲመጣ … “በግንቦት 7 1997 የሰጠነው የምርጫ ድምፃችን ይቆጠርልን!” በማለታቸው በጥቅምት 1998 ዓ.ም. በአዲስ አበባና ሌሎችም ከተሞች ጎዳናዎች በአጋዚ ጥይት በግፍ የተገደሉ፤ ለአካል ጉዳት የተዳረጉ፤ የተደበደቡ እና የተጋዙ ወገኖቻችንን በሃዘንና በቁጭት እናስታውሳለን። ዘንድሮ የጥቅምት 98 ሰማዕታትን በምንዘክርበት ወቅት ሶስት አዳዲስ ኩነቶች ተደራርበው መጥተዋል። እነዚህ ኩነቶች የተለያዩ ቢመስሉም በአንድነት ሲጤኑ እየሄድንበት ያለውን መንገድ የሚያሳዩ […]
የኢትዮጵያ ህዝብ ያለፉት ሀያ አመታት ታሪክ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከወያኔና ወያኔ ተሸክሞ ካመጣቸዉ ኮተቶች ጋር የተያያዘ ነዉ። ይህ ደግሞ ወደንና ፈቅደን ያቀፍነዉ የታሪክ ምዕራፍ ሳይሆን እንደ ቀንበር በግድ የተጫነብን ዕዳ ነዉ። ለዚህም ይመስላል ወያኔ የተባለዉ ቃል በተነሳ ቁጥር የኢትዮጵያ ህዝብ “ተዉ ስማኝ አገሬ ሲከፋኝ ነዉ መኖሬ” እያለ አንጀቱ ዉስጥ የሚነደዉ እሳት የሚቀዘቅዝ እየመሰለዉ በአፉ […]
በያረጋል አይሸሹምና በህወሀት ባለስልጣናት መካከል በተነሳው የፖለቲካ ውዝግብ ምክንያት ቀደም ሲል ታማኝነቱንና ታዛዥነቱን ለማግኘት ሲባል በተከፈተለት የሙስና በር በራሱና በቤተሰብቹ ስም እስከዛሬ ያከማቸው ሃብትና ንብረት እንዳይንቀሳቀስ የወያኔ ፍርድ ቤት ማገዱን ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ በላከልን ሪፖርት ገለጸ። ፍርድ ቤት ተብዬው የወያኔ የማጥቂያ መሳሪያ፤ በያረጋል አይሸሹም፤ በባለቤቱ በትግስት በቃልና፣ በልጆቹ ስም ተመዝግበው የሚገኙ ንብረቶችን ያገደው፤ በአሶሳ በ1200 […]