ሰደቃው ሰላማዊና ኃይማኖታዊ ነው በመሆኑ የሚቋረጥበት ምክንያት የለም ሲሉ አንድ የሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል አስታወቁ፡፡

የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት የኢትዮጵያ መንግሥት «አሸባሪነትን መዋጋትን ሰላማዊ ድምፆችን ለማፈን እየተጠቀመበት ነዉ» በማለት አዉግዞታል። የሑዩ

መገናኛ ብዙኀን ፤ ዛሬ ዐቢይ ግምት ከሰጧቸው ጉዳዮች አንዱ፣ አዲስ አበባ ውስጥ በ 24 የተቃውሞ የፖለቲካ ሰዎችና ጋዜጠኞች ላይ ፍርድ ቤት ያስተላለፈው ብይን…

ዛሬ አዲሳባ ፍትህ ጋዜጣ ላይ የምትወጣ ስለ አቶ መለስ መጥፋት አበክራ የምትጠይቅ እና የምትጨነቅ አንድ ጨዋታ አለችኝ። ለዝች ብሎግ አንባቢዎች ነገ ትለጠፋለች። እስከዛ ይቺን መቆያ እንኩማ፤ ያው ሁላችንም እንደሰማነው አቶ መለስ ተይዘዋል። ስንቱን ሲይዙ የነበሩት ሰውዬ አሁን ግን ራሳቸው በእግዜሩ በሽታ ተይዘዋል። በህመማቸው ሳቢያም ፓርላማው እንኳ ይኸው የ2005 ዓ.ም በጀቱን እስካሁን አላፀደቀም። እኔ የምለው ግን […]

ዛሬ አዲሳባ ፍትህ ጋዜጣ ላይ የምትወጣ ስለ አቶ መለስ መጥፋት አበክራ የምትጠይቅ እና የምትጨነቅ አንድ ጨዋታ አለችኝ። ለዝች ብሎግ አንባቢዎች ነገ ትለጠፋለች። እስከዛ ይቺን መቆያ እንኩማ፤ ያው ሁላችንም እንደሰማነው አቶ መለስ ተይዘዋል። ስንቱን ሲይዙ የነበሩት ሰውዬ አሁን ግን ራሳቸው በእግዜሩ በሽታ ተይዘዋል። በህመማቸው ሳቢያም ፓርላማው እንኳ ይኸው የ2005 ዓ.ም በጀቱን እስካሁን አላፀደቀም። እኔ የምለው ግን […]

የአውሮጳ ህብረት አባል መንግሥታት፡ የህብረቱ ምክር ቤት እና ኮሚሽን የህብረቱን አባል ሀገራት የተገን አሰጣጥ ፖሊሲ አንድ ወት ለማድረግ በሚቻልበት ሁኔ

ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ እና የዋናውና የሕዝብ ግንኙት ኮሚቴውም አባል ኢስታዝ አሕመዲን ጀበል ዛሬ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው መ

በ1998 ዓ.ም አካባቢ ከጓደኞቼ ጋር ሆኜ፤ ለአንድ ስታስቲክሳዊ ስራ ወደ ወደ አርማጭሆ አካባቢ ሄጄ ነበር። በወሬ ደረጃ ስንሰማው የነበረ “አርበኞች ግንባር” በመባል የሚታወቅ የታጠቀ ቡድን እዚህ አካባቢ “በህይወት” መኖሩን ሰማሁ። ለስታስቲክሳዊ ስራው የገጠሩን መንደር መንገድ እንዲመሩን የተመደቡልን የመንግስት ታጣቂዎች ነበሩ። እኔ እና ሌሎች ከአዲሳባ ለስራ ወደ እዚህ የመጣን ልጆች ስለ አርበኞች ግንባር በደንብ ለማወቅ ጉጉት […]

የዓለምአቀፉ የግብርና ልማት ድርጅቱ ካናዮ ንዋንዜ ይህንን አስተያየታቸውን የሰጡት ዋሽንግተን ዲሲ ላይ በተካሄደው የጂ ስምንት ስብሰባና በውጤቱ ላይ አተኩረው በቅርቡ በኢንተርኔት ባሄዱት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡

ትላንት ሐምሌ 2/ 2004 ዓ.ም ታዋቂው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ኬኒያ በሚገኘው ኤርትራ ኤንባሲ መታየቱን ናይሮቢ የሚገኙ ኤርትራዊ ወዳጆቼ ነገሩኝ። ኃይሌ ገብረስላሴ ኤርትራ ኤንባሲ ምን ይሰራል!? በነገራችን ላይ እንዲህ አይነት የጭምጭምታ ወሬዎችን መናቅ አይገባም። ከዚህ በፊት ራሱ ኃይሌ ገብረስላሴን ጨምሮ ሌሎችም ራሳቸውን “ሽማግሌ” ብለው የሚጠሩ ግለሰቦች ተሰባስበው በቃሊቲው እስር ቤት ሲመላለሱ ነበር። የሚል ጭምጭምታ በሰማን በማግስቱ […]

ሰሞኑን ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን “አንድ ሀገር ብዙ ሃይማኖት” በሚል ርዕስ ዶክመንተሪ ፊልም አሳይቶን እንደ ቡና ደጋግመን ጠጥተነዋል። ዶክመንተሪው ርዕሱ ደስ ይላል። እውነት ነው ኢትዮጵያ አንድ ናት እውነት ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ ሃይማኖት አለ መኖርም አለበት። (በመርህ ደረጃ ይሄ ትክክል ነው! (ወይ መርህ…! አትሉኝም!?)) የኢቲቪ ዶክመንተሪ ግን ሆነ ብሎም ይሁን ሰይጣን አሳስቶት አንዱን በአንዱ ላይ ጭራሽ የሚያነሳሳ […]

«ለማስተዋወቂያ ያወጣነው የገንዘብ ወጪ አነስተኛ ነው። ሂሳቡ ገና ባለመሰላቱ ይሄ ነው የሚባል ቁጥር መናገር ግን አልችልም። ከወገኖቻችን ጋር አብረው የሚኖሩ አፍሪካውያን-አሜሪካውያንና ሌሎች ዜጎችም አንድ ላይ የሚያያዝ ዝግጅት ነው። በሥራችን በጣም ረክተናል።» ESAONE «ገንዘብ በገፍ በማፍሰስ በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ ለመከፋፈል የተደረገ ያልተሳካ አሳዛኝ ጥረት ነበር። መና ቀርቷል።» የቡድኑ ተቃዋሚዎች።

የመገናኛ ብዙኃን ተቋሙ ራሱ የጋዜጠኛውን የሞያ ብቃት አረጋግጦ ከሚፈጽመው በስተቀር በዩናይትድ ስቴትስ ጋዜጠኛውን ለሥራው ፍቃድ የሚሰጥና የሚጠይቅ ወገን የለም

በተመስገን ደሳለኝ (ፍትህ ጋዜጣ – አዲስ አበባ)
አዲስ አበባ በለውጥ ፍላጐት ከአፍ እስከ ገደቧ ታጥናለች። እዚህም እዚያም የፖለቲካ ወግ ይጠሰቃል። በቡድን …

•    ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቤቱታ አቀረበየኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ዕቃ የማጓጓዝ ሥራዎች በሙሉ በሞኖፖል ተ

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 ከወሎ ሠፈር ወደ ጐተራ በሚወስደው መንገድ ወንጌላዊት ሕንፃ ሥር የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጐተራ ቅርንጫፍን ሰኔ 29 ለ30…

ከጥቂት ወራት በፊት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ‹‹ግልጽና ግልጽ›› በሆነ መንገድ በግሉ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን፣ በመንግሥት ውስጥም ‹‹የመንግሥት

–    የምርት ገበያ አዲሱ ሥራ አስፈጻሚ በዚህ ወር ሥራ ይጀምራሉየኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር እሌኒ ገብረ መድኅን በምርት ገበያው ለአ

ሦስት ልጆቻቸውን በኢትዮ ፓረንትስ ትምህርት ቤት እያስተማሩ የሚገኙት አቶ ተክሉ (ስማቸው ተቀይሯል) ሰሞኑን ከትምህርት ቤቱ የደረሳቸው ደብዳቤ ‹‹ዱብ ዕ

–    ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉየኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሁለት ኦዲተሮች፣ የሒሳብ ምርመራ እንዲያደርጉ ከተላኩበት የግል ድርጅት አንድ ሚሊዮ…

አቶ ተሻለ ሰብሮ፣ የኢራፓ ፕሬዚዳንት
ምርጫ 97ን ተከትሎ በኅብረተሰቡ ዘንድ የተፈጠረውን ከፖለቲካ የመሸሽ ሁኔታ ለማስተካከልና ተስፋ የቆረጠውን ሕዝብ ተ…

•    በግል አየር መንገዶች ላይ የተጣለው የአውሮፕላን መቀመጫ ቁጥር ገደብ ሊነሳ ነው •    የውጪ ባለሀብቶች ተሳትፎ ሊፈቀድ ነው •    በሞጆ አካባቢ ዓለ…

“እጃቸውን ታጥበው መመርያ እየቀያየሩ ንግግር የሚያሳምሩ አሉ” የታክሲ ባለንብረቶች ማኅበራት ተወካዮች“ተራ አስከባሪዎች ከአንድ ማፍያ ድርጅት የማያ

ዩናይትድ ስቴትስ የሶማሊያዉን አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብንና ሕብረት ለሶማሊያ ዳግም ነፃነት ይባል የነበረዉን ሥብስብ ይረዳሉ ባለቻቸዉ በሁለት የ…

ጆኒ ግደይ ለዶቸ ቬለ ቡድን እግር ኳስ ሲጫወት አንድ ዓመት ሆኖቷል። በሳምንት 2 ቀን ልምምድ ያደርጋል። ለአንድ ኢትዮጵያዊ ፤እግር ኳስ በውጭው አለም ውስጥ …

በሌላ በኩል በቅርቡ ባንጁል-ጋምቢያ ላይ ተሰይሞ የነበረዉ የአፍሪቃ የሠብአዊ መብት ኮሚሽን የኢትዮጵያ የሠብአዊ መብት ይዞታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሽቆለቆለ

በታምሩ ገዳ
እውቁ የነጻ ፕሬስ አባል፡ ጋዜጠኛ እና ጸሃፊ እስክንድር ነጋ እና የአንድነት ፓርቲው ከፍተኛ አመራር አቶ አንዱአለም አራጌን ጨምሮ ሃያ አራት

እትዬ ፍዳዬንአየሁ ይባላሉ። በሽሮሜዳ አካባቢ ነዋሪ ናቸው። ዋና ስማቸው እንኳ ወርቅያንጥፉ ነበር። ነገር ግን ወርቅ አልተነጠፈላቸውም። ከባለቤታቸው አቶ ሃይለኛው ጋር ሲኖሩ አንድ ልጅ አፍርተዋል። የልጃቸው ስም እንደማንም የደሀ ቤተሰብ ልጅ ተስፋዬ ነው። ያው እንደሚታወቀው፤ በምስኪን ቤተሰብ ውስጥ የመጀመሪያ ልጅ ሲወለድ የሚወጣለት ስም ተስፋዬ ነው። ምክንያቱም ቤተሰቦቹ ተስፋ የሚያደርጉት ከእግዜር ቀጥሎ ልጃቸውን በመሆኑ ነው። እትዬ ፍዳዬን […]

እትዬ ፍዳዬንአየሁ ይባላሉ። በሽሮሜዳ አካባቢ ነዋሪ ናቸው። ዋና ስማቸው እንኳ ወርቅያንጥፉ ነበር። ነገር ግን ወርቅ አልተነጠፈላቸውም። ከባለቤታቸው አቶ ሃይለኛው ጋር ሲኖሩ አንድ ልጅ አፍርተዋል። የልጃቸው ስም እንደማንም የደሀ ቤተሰብ ልጅ ተስፋዬ ነው። ያው እንደሚታወቀው፤ በምስኪን ቤተሰብ ውስጥ የመጀመሪያ ልጅ ሲወለድ የሚወጣለት ስም ተስፋዬ ነው። ምክንያቱም ቤተሰቦቹ ተስፋ የሚያደርጉት ከእግዜር ቀጥሎ ልጃቸውን በመሆኑ ነው። እትዬ ፍዳዬን […]