የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤና ልዩነቱ
የአፍሪቃ ሕብረት የኮሚሽኑን የፕሬዝዳትነት ሥልጣንን የአናሳዎቹ ሐገራት ዜጋ መያዝ አለበት የሚል ያልተፃፈ ሕግ አለዉ።ደቡብ አፍሪቃ ይሕን ሕግ አፍርሳለች። ምክንያቷ ሕብረቱ ሊቢያ የደረሰዉን አይነት ቀዉስ ለማስወገድ ጠንካራ መሪ ያስፈልገዋል የሚል ነዉ።
የአፍሪቃ ሕብረት የኮሚሽኑን የፕሬዝዳትነት ሥልጣንን የአናሳዎቹ ሐገራት ዜጋ መያዝ አለበት የሚል ያልተፃፈ ሕግ አለዉ።ደቡብ አፍሪቃ ይሕን ሕግ አፍርሳለች። ምክንያቷ ሕብረቱ ሊቢያ የደረሰዉን አይነት ቀዉስ ለማስወገድ ጠንካራ መሪ ያስፈልገዋል የሚል ነዉ።