ማስታወሻ ለልጅ ተክሌ (ታደሰ ብሩ)

ጥምረትን በተመለከተ ጥቂት ነጥቦች

ታደሰ ብሩ

መንደርደሪያ:- ልጅ ተክሌ “ያጣነው ጥምረት አይደለም፤ ድፍረት ነው” በሚል ርእስ በጻፈው ተገርሜም አዝኘም አልወጣ ስላለኝ ጥቂት ማለት ፈለኩ። በተደጋጋሚ ሙከራዎች ስላልተሳኩ ትብብር፣ ህብረት፣ ግንባር፣ ቅንጅት እና መሰል ቃላት ሁሉ የቫንኩቨሩን ልጅ ያንገሸገሹት ይመስላል።  (… ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ! …)