ፀሐይ በአፍሪቃም ለኃይል ምንጭነት

የፀሐይ ጨረር ከዓመት ዓመት ከወራት ወራት በማይጓደልባት አፍሪቃ የኤሌክትሪክ ኃይልን ከፀሐይ የማፍለቁ ነገር እጅግም ሲታሰብበት የነበረ ጉዳይ አልነበረም።