የሊቢያ የወደፊት ዕጣ ፈንታ
የሙአመር ኧል ጋዳፊ ህልፈተ ሕይወት በሊቢያ ከአራት አሥርተ ዓመታት በላይ የቆየን አምባገነናዊ አገዛዝ በማብቃት የሀገሪቱን ነፃነት ማስገኘቱን አዲሶቹ መ…
የሙአመር ኧል ጋዳፊ ህልፈተ ሕይወት በሊቢያ ከአራት አሥርተ ዓመታት በላይ የቆየን አምባገነናዊ አገዛዝ በማብቃት የሀገሪቱን ነፃነት ማስገኘቱን አዲሶቹ መ…
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ለባለሙያዎች ከፍተኛ ክብር አለው። ሆኖም ግንቦት 7 ነፃነት በሌለበት ሃገር ውስጥ ሙያም ሆነ ባለሙያ ክብር የማይሰጣቸው፤ በክፍያም ሆነ በማስገደድ የአምባገነኑ ፈቃድ ፈፃሚዎች እንደሚሆኑ ይገነዘባል። ነፃነት በሌለበት ሃገር ባለሙያዎች ተገደው አሊያም ለመኖር በሚል ሰበብ ገንዘብ ለሚከፍል የጊዜው አምባገነን ሥርዓት በሎሌለነት ያድራሉ። ግንቦት 7 እንዲህ ያለው ሁኔታ በሀገር ላይ የሚያደርሰውን ከፍተኛ […]
በቱኒዚያ ተቀጣጥሎ የሰሜን አፍሪቃ ሃገራት አምባገነኖችን እየጠራረገ ያለው የህዝብ አመጽ በሊቢያ ከተቀሰቀሰ ሰባት ወራት ቦኋላ ተቃዋሚዎቻቸውን አንዴ ሽብርተኞች፤ ሌላ ጊዜ ደግሞ የውጪ ቅጥረኞች ከማለት አልፈው አይጦች እያሉ ሲሳደቡ የነበሩት ሙአመር ጋዳፊ ለተቃዋሚዎቻቸው በተመኙት የአይጥ ጉድጓድ ውስጥ ለ2 ወራት ያህል ከመሸጉ ቦኋላ ከትናንት ወዲያ የሚያሳፍር ሞት መሞታቸው መላውን የአለም ህዝብ እያነጋገረ መሆኑ ታወቀ። ሙአመር ጋዳፊ በሥልጣን […]
ዘረኛውና ፋሽስቱ የመለስ ዜናዊ አገዛዝ በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው አፈናና ጭቆና ባስመረረው የአርባምንጭና አካባቢዋ ነዋሪዎችና በአገዛዙ መካከል በተነሳው ውዝግብ እስካሁን ወደ 65 የሚጠጉ ሰዎች መታሰራቸውን የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥን ኢሳት የዘገበ ሲሆን፤ አካባቢው በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሎአል። ኢሳት በአካባቢው ያሉትን ወኪሎቹን ዋቢ አድርጎ እንዳጠናቀረው መረጃ ከሆነ፤ውጥረቱ ይበልጥ እየተባባሰ የመጣው፤ ከሁለት ሳምንት በፊት በወረዳቸው፣ በዞናቸውና […]
“ዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በአገራችንንና በህዝባችን ላይ እያደረሰ ያለው ሰቆቃ ሰልባ ነኝ “በሚል ሽፋን የሃሰት ማስረጃ በማቅረብ በአውሮጳና በሰሜን አሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት ካገኙ ቦኋላ መልሰው በአገር ቤት ውስጥ የሚፈጸመውን የመብት አፈናና የሰብአዊ መብት ጥሰት ለማጋለጥ የሚንቀሳቀሱትን ኢትዮጵያዊያንን፣ በመሰለል ለአገዛዙ መረጃ የሚያቀብሉ ኢትዮጵያዊያንን ተከታትሎ የሚመዘግብና እንደአስፈላግነቱ ለየሚኖሩበት አገራት መንግሥታት የሚያጋልጥ አንድ ኮሚቴ ተቋቁሞ ከሰሞኑ እንቅስቃሴ መጀመሩን ለዝግጅት […]
በተለያዩ አንስተኛ ጥቅማጥቅሞች በመደለል በአገራቸውና በወገናቸው ላይ ታሪክ ይቅር የማይል ወንጀል በመሥራት የዘረኛውን አምባገነን ስርአት አገዛዝ እድሜ ለማራዘም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሲያደርጉ ከነበሩ በርካታ የወያኔ ሆድ አደሮች መካከል አንዱ የሆነው ያረጋል አይሸሹም ከሰሞኑ ከሥራ እንደታገደና በቁም እስር ላይ እንደሚገኝ ለዝግጅት ክፍላችን የደረሰ መረጃ አጋለጠ። ያረጋል አይሸሹም ቀደም ሲል የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዚዳንት ሆኖ ሲያገለግል ከቆየ ቦኋላ […]
ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ በተለያዩ ቦታዎች ተመድበው የነበሩ 14 ወጣት የኢትዮጲያ ሠራዊት አባላት የዘረኛና አፋኙን የመለስ አገዛዝ በመቃወም ከትግራይ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ጋር መቀላቀላቸውን የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ። እንደ ኢሳት ዘገባ በምህፃረ-ቃል “ትህዴን” በመባል የሚታወቀው የትግራይ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ የወጣቶቹንና የወታደሮች ፎቶ አያይዞ ለኢሳት መግለጫ መላኩ የታወቀ ሲሆን በመግለጫው፤ የዘረኛው መለስን ሥርዓት ከድተው ወደ […]
በተፈጥሩአዊ መስህብነቱ በአለማችን የሚታወቀው የራሽ ደጀን ተራራ በሚገኝበት በዬዳ ወረዳ አካባቢ የሚኖሩ የሏሪ ቀበሌ ነዋሪዎችን፣ በትግራይ ክልል ውስጥ እንዲካተቱ ለማሳመን ለ7 ተከታታይ ቀናት የተደረገው ውይይት ሳይሳካ መቅረቱን ስማቸው እንዳይገለጥ የፈለጉ የአካባቢው ነዋሪዎች መግለጻቸውን የኢትዮጵያ ሳተካይት ቴሌቪዥን ኢሳት ዘገበ። እንደ ኢሳት ዘገባ የትግራይ ክልል ባለስልጣናት የቀበሌው ነዋሪዎች ወደ ትግራይ ክልል እንዲዛወሩ ተደጋጋሚ ሙከራ ቢያደርጉም፣ ህዝቡ ግን […]
የፋሽስቱ መለስ ዜናዊ አገዛዝ ከጊዜ ወደ ጊዜ በህዝብ ላይ እየፈጸመ ስላለው የሰብኣዊ መብት ረገጣ በሰፊው የተነጋገረ አንድ ታላቅ ሀዝባዊ ስብሰባ ከትናንትና ወዲያ እሁድ (16/10/2011) በእንግሊዝ አገር በሎንደ ከተማ በፍሬንድ ሃዉስ አዳራሽ ውስጥ መካሄዱን ከስፍራው የደረሰን ዜና አመለከተ። ቁጥራቸው ወደ ሁለት መቶዎች የሚገመቱ ኢትዮጵያዊያን በተገኙበት በተካሄደው በዚህ ታላቅ ስብሰባ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የ3ኛዉ አለም […]
ወያኔ መላውን አገራችንን በመሳሪያ ሃይል በመቆጣጠር ከዛሬ 20 ዓመት በፊት ስልጣን ሲቆጣጠር የኢትዮጵያን ህዝብ በመጀመሪያው 10 አመት ቢያንስ በቀን ሶስት ጊዜ እንዲበላ እናደርገዋለን በማለት የሃሰት ተስፋ የሰጠ ሲሆን መለስ ዜናዊና ጥቂት ግብረአበሮቹ በተከተሉት የአገር ሃብት ምዝበራና ዘረፋ ምክንያት ከ20 ዓመታት የወያኔ የስልጣን ዘመናት ቦኋላ ዛሬ አገራችን ታይቶ በማይታወቅበት የድህነት አረንቋ ውስጥ እንደገባችና በቀን አንድ ጊዜ […]
ካሩቱሪ በሽርክና የሚሰሩ ህንዳውያን ገበሬዎችን እንደሚያስመጣ ታወቀ
ከጋዳፊ ህልፈተ ህይወት በኃላ በሊቢያ የወደፊት እጣ ላይ የውጭ መንግስታት ምን እያሉ ይሆን?
ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲ እና ሉዓላዊነት አባሎቼ በመንግስት ኃይሎች ማዋከብ እየተፈጸመባቸዉ ነዉ ሲል አቤቱታዉን አሰማ።
በቀድሞው መሪ የአርባ ዓመታት አምባገንን አገዛዝ ላይ ዓመፅ ከተቀሰቀሰ ከሰባት ወራት በኋላ ዛሬ ሐሙስ የሽግግሩ መንግሥት ወታደሮች ጋዳፊን የገደሏቸው በትውልድ ከተማቸው በሲርቴ ላይ ባካሄዱት የመጨረሻ ጥቃት ነው።
በቀድሞው መሪ የአርባ ዓመታት አምባገንን አገዛዝ ላይ ዓመፅ ከተቀሰቀሰ ከሰባት ወራት በኋላ ዛሬ ሐሙስ የሽግግሩ መንግሥት ወታደሮች ጋዳፊን የገደሏቸው በትውልድ ከተማቸው በሲርቴ ላይ ባካሄዱት የመጨረሻ ጥቃት ነው።
ረቡዕ ጥቅምት 8 ቀን የስቲቭ ጆብስ መታሰቢያ ቀን ነበር፡፡
News, Cultural Mosaic, Kebele Lives and Environment or Tech
ስለ አጥፍቶ ጠፊዎች ወይም ስለ ጦርነት ሲነሳ የአፍጋኒስታን ስም ተደጋግሞ መጠራቱ አይቀርም። ስለ አፍጋኒስታን ከዜና ከምናውቃት ውጪ፤ ስለ አገሪቷ ምን ያ
የኩርድ ሠራተኞች ፓርቲ PKK አማፅያን ቱርክ ዘልቀዉ በወታደራዊና ፖሊስ ሰፈሮች ከባድ ጉዳት ካደረሱ ወዲህ የሁለቱ ወገኖች ግጭት አገርሽቷል።
ትልቅ ሆነዉ ሌላ ትልቅ እንዳሰቡ እንደ ትንሽ ወታደር ሲዋጉ ከተወለዱባት ትንሽ ከተማ ተገደሉ። ቃላቸዉን ግን አከበሩ።ሙዓመር መሐመድ አቡሚኒያር አል-ቃዛ
በየመን የአገዛዙ ተቃዋሚዎች ፕሬዝደንት አሊ አብዱላ ሳልህን ከስልጣን መንበር ለመፈንገል ሲጥሩ ዘጠኝ ወራት ተቆጠሩ።
እየሮጠ ጊዜው ለእኛም ሊነጋጋ፤ ታየኝ ከጋዳፊ ነፃነት ተጠጋ። ሞት ይመርጣል እንጂ ሕዝቡማ አይምርም?? የራበው ነፃነት፦ ህልም ሆኖም አይቀርም። ቃዠን ሃያ ዓመታት፦ራዕይ ጥበቃ፤ መለስ ነው ተረኛ ጋዳፊም አበቃ:: እኛም አልን በቃ፤ ብርጥቆ ከነቃ፡ አይሆንም ለዕቃ:: እናም ገዬ በቃ!!!! እንነሳ በቃ!!! ሕዝብ አይታለልም ባመፁ አይምርም፤ እንንቃ ከቅዠት ህልም ሆኖ አይቀርም። በሰበብ እንውጣ ይህ አጋጣሚ ነው ፤ መጥቷል […]
ሰሞኑን ጉምሩክ ከሚሰሩ ሰዎች የሰማሁት ዜና የተለመደ ዓይነት ቢሆንም፥ እንደተለመደው ከመገረም አልዳንኩም፡፡ ጉምሩክ የላካቸው አሥር ጥንዶች አሥር ስ
ያ ያልደረቀ ደም በመላክ ታትሞ ኢሐደግ ሸንቁሮት ደጋግሞ አሁንም በኢትዮጵያ ምድር ሰሜን ሆነ ደቩቭ ወይንም በጎንደር እሪታው አልጠፋም ያ ያልደረቀ ደም መላክ ሥለሆነ ያተመው ያነን ደም ቅን ፍርድ የማያውቀው ኢሀደግ አይሠጥም ኢትዮጵያ ባንድነት ለእግዚር አቬት ትቨል ደም መላሽ ነውና መላክ ይሁን ሌላም ለዚያ ላልደረቀ ደም ለምለም ጸጋው ደራሲ፣ ጥቅምት 12፣2004 (October 19, 2011)in objection to […]
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በቅርቡ ከስብስብነት ወደ ግንባር ለመሸጋገር መወሰኑ ተዘግቧል።
ኢትዮጵያ አዲስ የከተማ መሬት ይዞታ አዋጅ አውጥታለች፡፡
ኬንያ ወደሶማሊያ አጎራባች አካባቢዎች የጦር ኃይሏን ለማስገባት የወሰደችው ውሣኔ ሃገሪቱ እስከአሁን ስትከተለው በቆየችው የውጭ ፖሊሲዋ ላይ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑ ተወርቷል፡፡
በተለያዩ አገሮች፤ በተለይም በምዕራቡ ዓለም ባሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ፤ አያሌ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ፣ በማስተማርና በምርምር ተግባር ላይ ተሠማር…
የአፍሪቃ የኤኮኖሚ ዕድገት በአሃዝ አቀራረቡ አሻሚ፤ በማሕበራዊ ልማት አስተዋጽኦ ረገድም አከራካሪ የሆነ ጉዳይ ነው።
በሶማልያ መዲና ሞቃዲሾ ትናንት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጣለው ጥቃት ቢያንስ አምሥት ሰዎች ሲገደሉ ወደ ዘጠኝ የሚጠጉም ቆስለዋል።
የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ሥራ ከጀመረ ከሦስት ዓመታት በላይ ተቆጥረዋል፡፡ በዚህ ዘመናዊ የግብይት ሥራዎች ውስጥ ግብይቱን በማስፈጸም በዋና ተዋናይነት የ…
ከአስቴር አወቀ ዘፈን የተወሰደ ግጥም ነው፡፡ ማየት፣ መመርመር፣ ማስተዋልና መምረጥ ያስፈልጋል የሚል መልዕክት የያዘ ነው፡፡
• አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነየአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማው…
• አቶ ከፍያለው አዘዘ በአቶ አባተ ስጦታው እንዲተኩ ተወሰነየአዲስ አበባ ኢሕአዴግ አመራር ቡድን ጥቅምት 2 እና 3 ቀን 2004 ዓ.ም. ባደረገው ግምገማ፣ የከተማው…
• የነባር ይዞታዎች ግብይት በሊዝ ሥርዓት ይካሄዳል• በድርድር ቦታ አይሰጥም• ለከተማ አስተዳደሮች ተጨማሪ ሥልጣን ይሰጣል• አዋጁ ጠበቅ
የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የኅብረት ሥራ ማኅበራት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑ…
የቀድሞ የኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ምትኩ አብዲሳ፣ የኩባንያው ባለአክሲዮኖች እሳቸው የታገዱበት ምክንያትንና ለባንኩ ህልውና አ
– በረቂቁ ላይ ለመወያየት ነገ የምክክር መድረክ ተዘጋጅቷልበአገሪቱ የሚወጡ ማስታወቂያዎችን መቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የማስታወቂያ ረቂቅ አዋጅ ወጣ፡፡
• የአሜሪካ፣ የጀርመንና የፊንላንድ አምባሳደሮችና በርካታ ዲፕሎማቶች ተገኝተዋልበሽብር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር ከዋሉ ሁለት ወራት በኋላ ጳጉ…
‹‹ድርጊቱን ፈድሜያለሁ ጥፋተኛ አይደለሁም›› ተጠርጣሪ ተከሳሽ የቀድሞ ባለቤቷ “የተጠየቀበት አንቀጽ ዋስትና ስለማይከለክል መብቱ ይጠበቅለት” የተጠ
‹‹የዩኒቨርሲቲዎች ፍላጐት እስከሌለ ድረስ ልንመድባቸው አንችልም›› ትምህርት ሚኒስቴርለመጀመርያ ጊዜ በአርኪዮሎጂ የትምህርት ክፍል በ2003 ዓ.ም. ከአክ
ለማንበብ እዚህ ይጫኑ
የዩኤስአይዲ ረዳት አስተዳዳሪ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ነው፡፡
የአውሮፓ ህብረት የልማት ኮሚሽን የልማት እርዳታ አሰጣጡ ላይ ለውጥ ለማድረግ ማሰቡን ባለፈው ሳምንት አስታውቋል ።
አፈር በጎርፍና ነፋስ ሲታጠብና ሲወሰድ፤ ከአካባቢዉ ዛፎች ሲራቆቱ፤ ያለእረፍት ሲታረስ ለምነቱን እንደሚያጣ የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
እሥራኤል እና ሀማስ ባለፈው ሣምንት በደረሱት ስምምነት መሠረት፡ ዛሬ የመጀመሪያዎቹን እሥረኞች ተለዋወጡ።
የሽብር ክስ የተመሠረተባቸዉ ሁለቱ የስዊድን ጋዜጠኞች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዉ ጉዳያቸዉ ለሐሙስ እንዲታይ መቀጠሩን አዣንስ ፍርናስ ፕረስ ከአዲስ አበባ ዘ