ዓለምአቀፉ ስፖርት በ 2011 ዓ.ም.

በመገባደድ ላይ ያለው የጎርጎሮሣውያኑ 2011 ዓ.ም. በአትሌቲኩ ዓለም ኬንያ የተሳካ የውድድር ዓመት በማሳለፍ ታሪካዊ ድሎችን ስትጎናጸፍ ወቅቱ በአንጻሩ ለኢትዮጵያ ያን ያህል የቀና አልነበረም።