–    አገርን አደጋ ላይ የሚጥል ሚስጥር አሳልፈው መስጠታቸው ተጠቁሟል
በታምሩ ጽጌ
በሚስጥር የሚጠበቁና በሕዝብ በይፋ የማይታወቁ ወታደራዊ ሚስጥሮችን ለ

ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሕልፈት በኋላ ያለውን ጉዞ በሚመለከት ከሁሉም በፊት የሚደቀነው ጥያቄ የተጀመረውን መቀጠል ይቻላል ወይ የሚል ነው፡፡

አቶ ሙሼ ሰሙ፣ የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ሊቀመንበር
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ማነው የእርሳ

click here for pdf በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የቅርብ ዘመን ታሪክ ከተፈጠሩት ገጽታዎች አንዱ ‹‹የገለልተኛነት›› አቅጣጫ ነው፡፡ ገለልተኛነት በተግባር የታ

አቶ ደሳለኝ ኃይለምሪያም ሊቀመንበር ሲሆኑ በምክትልነት አቶ ደመቀ መኮንን ተመርጠዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 5 ቀን 2005 ዓ.ም. September 13, 2012)፦ ለበርካታ ወራ

ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም ከነጻነት ለሃገሬ)
በ2008 ምርጫ ወቅት ዕጩውን ፕሬዜዳንት ኦባማን በደስታ ነበር የደገፍኳቸው? በእርግጠኝነት! ባ…

ሀሙስ መስከረም 3 ቀን 2005 ዓ.ም “መጅልሱ ይለወጥ!” የሚል አቋም ያላቸውና ወኪሎቻቸው ከእስር እንዲፈቱ የሚጠይቁ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ያለ ብሔር፣ ያለ ጾ…

•    አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ሊቀመንበር ሆነዋል
በዘካርያስ ስንታየሁ
ባለፈው ዓርብና ቅዳሜ በዝግ የተካሄደው የኢሕአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ የግንባሩን…

በርካታ ኢትዮጵያውያን ሴቶች በየጊዜው የተሻለ ህይወት ፍለጋ ወደ አረብ ሀገር ይጓዟሉ። በርግጥ እዚያ ኢትዮጵያ ውስጥ በቤት ሰራተኝነት ከሚያገኙት የበለጠ…

ከፕሮፌሰር  ዓለማየሁ  ገብረማርያም ትርጉም  ከነጻነት ለሃገሬ በ2008 ምርጫ ወቅት ዕጩውን ፕሬዜዳንት ኦባማን በደስታ ነበር የደገፍኳቸው? በእርግጠኝነት! ባለፉት አራት ዓመታት ጊዜ ያከናወኑት ሁሉም  ተግባራቸውንስ የምስማማበት ነው? ፈጽሞ! በ2008 የገቡትን ቃላቸውንስ በሙሉ አክብረዋል? እንዲያዉም! በ2012 በፕሬዜዳንት ኦባማ ቅር ተሰኝቻለሁ? በሚገባ! ግን: እኮ …

ፕሬስደንት ኦባማን ለድጋሜ ምርጫ ለምን አንደምደግፋቸው Read more »

በኢህአዴግ ማዕከላዊ ምክር ቤት የመሪዎች ምርጫ ሂደት፤ በወቅቱ የአገሪቱ መሪ ማንነትና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የተካሄደ ቃለ ምልልስ።

ክቡራትና ክቡራን ጤና ይስጥልኝ በዛሬው ስብሰባ ከአቶ መለስ ሕልፈት በተያያዙ ጉዳዮች ላይ በማተኮር አንዳንዳ ሃሳቦችን ለማንሳት እፈልጋለሁ፡፡ የአቶ መለስ ህልፈተ ህይወት ይፋ ሆኖ አስከሬኑ ቦሌ ደረሰ ሲባል የአዲስ አበባ ሕዝብ በድንጋጤና በሓዘን፤ የክረምቱ ዶፍ እየወረደበት አሰከሬኑን ቤተ መንግስቱ ድረስ አድርሶታል፡፡ አስከሬኑ ከገባ ከአስራ ሁለት ቀን በኋላ ስርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዝብም እርሙን አውጥቷል፡፡ በአቶ […]

ውድ እስክንድር፦ በቅድሚያ እንኳን ለዘመነ ማቴዎስ አደረሰኽ። በመቀጠልም ስለኑሮኽ ልጠይቅኽ፦ (ኑሮ ካሉት ቃሊቲም… ነውና) እንዴት አለኽ? ውድ ባለቤትኽስ? ልጅኽስ? እኔ አምላከ-ኢትዮጵያ ይመስገን ከመላ ቤተሰቤ ጋራ ደኅና ነኝ። ከዚህ የሚቀጥለውን እንዳንድ ታናሽ ወንድም ማስታወሻ ውሰድልኝ። ስላንተ ላንተ ማውሳት ከንቱ ድካም ይኾናል። ስለዚህ አልሞክረውም። ይልቅ የማውቅኽ በዝና ብቻ ሳይኾን አንድ ቀን ተያይተን እንደነበረ ልጠቁምኽ እወዳለኹ። ሥድስት ኪሎ […]

አዲስ የተመረጡት የሶማሊያ ፕሬዚደንት ሀሰን ሼክ ማህሙድ ከኬንያ ልዑካን ጋር በተገናኙበት የሞቃዲሾ ከተማ ሆቴል ላይ አጥፍቶ ጠፊዎች ዛሬ ማለዳ ጥቃት አድ

“የሃይማኖት መሪዎች ጊዜ ሳያልፍ አንድነታቸውን እንዲያጠነክሩ ጸሎቴ
ነው” /ፕ/ር ኤፍሬም ይሥሐቅ/
ከመጪው ግንቦት በፊት የሚፈጸም የፓትርያርክ ሹመት እ

–    ስዊድናዊያኑ ጋዜጠኞች እንዲፈቱ የተወሰነው በሐምሌ ወር ነበር
በታምሩ ጽጌ
በፓርላማ ሽብርተኝነቱ የተረጋገጠውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር…

በጋዜጣው ሪፖርተር
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን የቀብር ሥርዓት በብሔራዊ ደረጃ ፈጽሞ በዚህ ሳምንት ለሥልጣን ሽግግር ቀጠሮ የያዘው ኢሕአዴግ፣ የምክ…

በዘካሪያስ ስንታየሁ
ባለፉት ስድስት ዓመታት ሦስት ቢሊዮን ዶላር ያንቀሳቀሰውን የብሔራዊ ኤችአይቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽሕፈት ቤት (ሀብኮ) የመ

በኃይሌ ሙሉ
በፖለቲካ ምኅዳር መጥበብ ምክንያት ለኅብረተሰቡ አጀንዳቸውን ማቅረብ ያልቻሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደ አክራሪነት እንዳይቀየሩና በመድበለ ፓር

በብርሃኑ ፍቃደና በዳዊት ታዬ
ባለፈው የነሐሴ ወር የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ነሐሴ ወር ሲነፃፀር የ20.2 በመቶ ጭማሪ የታየበት ሲሆን፣ አጠቃላይ የዋጋ ግሽ

በየማነ ናግሽ
በአዲስ አበባ አምባሳደር ቴአትር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ድልድይ በመደርመሱ ምክንያት በአካባቢው የሚያልፍ ወንዝ ሞልቶ ለአራተኛ ጊዜ ጎ…

በጋዜጣው ሪፖርተር
በልዩነት በመቻቻልና ተቀራርቦ በፍቅር የመሸናነፍ የፖለቲካ ትግል ስልት ይዣለሁ ያለው አዲስ ትውልድ ፓርቲ ተመሠረተ፡፡

በፖለቲካ መሪዎች ዓይን ያለፈውን ዓመት 2004’ን መለስ ብሎ የሚገመግምና መጪውን፤ ይሳኩ፥ እውን ይሆኑ ዘንድ ከሚመኟቸው “ወሳኝ” ከሚሏቸው ጉዳዮች አንጻር

አልቃይዳ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ባደረሰው የሸብር ጥቃት ከ 3 ሺህ በላይ ሰዎች የተገደሉበትን 11ኛውን ዓመት ዛሬ ብዙ ሺህ ሰዎች በዋሺንግተን፥ ኒው ዮርክና

የህወሃት አባል ነው ። ከትጥቅ ትግሉ ዘመን አንስቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ስልጣን እስከተቆናጠጠበት ጊዜ ድረስ ያለው የጀርባ ታሪክ በንጹሃን ደም የ…

ዘንድሮ መታዘብ ከምንችለው በላይ የምንታዘበው ነገር ገጥሞናል፡፡ እንደ እባብ ቆዳቸውን ሸልቅቀው የሚቀይሩ፣ እንደ እስስት የሚለዋወጡ የቀበሮ ለምድ የለ

በድምሩ 1900 እስረኞች አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ከእስር ይፈታሉ
Ethiopia Zare (ሰኞ ጳጉሜን 5 ቀን 2004 ዓ.ም. September 10, 2012)፦ ላለፉት አስራ አራት ወራት በእስር …

አቶ መለስ በሰላም ድርድር፣ በሰላም ጥበቃና በሌሎችም አፍሪቃ ነክ ጉዳዮች ላይ ስለ ነብራቸው አስተዋጽኦ እንዲሁም ስለ-ሰብአዊ መብትና ዲሞክራሲ ጉዳይ የኢ

አቶ መለስ በሰላም ድርድር፣ በሰላም ጥበቃና በሌሎችም አፍሪቃ ነክ ጉዳዮች ላይ ስለ ነብራቸው አስተዋጽኦ እንዲሁም ስለ-ሰብአዊ መብትና ዲሞክራሲ ጉዳይ የኢ

“ያለውን” በመቅበር የሌለውን በመጥራት የሚታወቀው የጥቁር ራስ ስብስብ የሆነውን “ማህበረ ቅዱሳን” በጠቅላይ ቤተ ክህነት እንዲሁም በቤተ መንግሥት አከባቢ የታየውን ድንገተኛ ክስተት አጥፍቼም ብሆን እጠፋለሁ እንጅ ይህን ወለል ብሎ የተከፈተ በርስ ሳልጠቀመት አያልፈኝም!የሚል ሞፈክር አነግቶ በሀገሪትዋ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ እንደቀዳዳ በማየትና …

“ማኅበረ ቅዱሳን” ፓትሪያሪክ መርቆሪዮስን እንደማይቀበል አቋሙን በይፋ አሳወቀ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጳጉሜን 4/2004 ዓ.ም፤ September 9/ 2012/ READ THIS NEWS IN PDF)፦ አዲሱ የቤተ ክርስቲያናችን አቃቤ መንበር እና የአርሲ
ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁ

ከአሰግድ ታመነ [ ኖርዌይ ] የቀድሞው የወያኔ መሪና አንባገነኑ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞተው ተቀብረዋል አፈሩን ድንጋይ ያድርግላቸውና እንዳይነሱ ምን ይታወቃል ተጭበርብሬ ነው ልመለስ ብለው እንዳይመለሱ ፈራው፡፡ እንደሚታወቀው የወያኔውን መሪ በስልጣን ዘመኑ ማለትም ለሁለት አስርተ አመታት በወጣና በገባ ቁጥር ከቤተ-መንግስት …

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከድጡ ወደ ማጡ፡፡ Read more »

–    በበጀት ዓመቱ በ3.7 ቢሊዮን ብር 45 ፕሮጀክቶችን እጀምራለሁ አለ
በታምሩ ጽጌ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ከሲኤምሲ እስከ ሜ

በታምሩ ጽጌ
እጃቸውን ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሰጡ ሁለት ኤርትራዊያን፣ የሚስጥር ስም በመጠቀም የመንግሥትን የውስጥና የውጭ ፀጥታ በቀጥታ የሚጐዳ …

በታምሩ ጽጌ
ከቆቃ ወደ አዳማ (ናዝሬት) የተዘረጋው የውኃ መስመር በጐርፍ በመወሰዱ ላለፉት 15 ቀናት የአዳማ ነዋሪዎች በውኃ ጥም እየተቃጠሉ መሆኑን አስታወቁ…

በዳዊት ታዬ
የኢትዮጵያ የምርት ገበያ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር እሌኒ ገብረ መድህን በግብርና ግብዓት አምራችነቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቀ

በውድነህ ዘነበ
መንግሥት በህዳር 2005 ዓ.ም. ውስጥ ሰፋፊና ለእርሻ የሚሆኑ መሬቶችን ለኢንቨስተሮች ማቅረብ እንደሚጀምር ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ፡፡

ኢንጂነር ተሾመ ወርቁ፣ የኮር ኮንሰልቲንግ ኢንጂነርስ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ
አዲስ አበባ ውስጥ ያለውን የትራንስፖርት እጥረት ለማቃለል ተስፋ ከተጣለ…