መንግሥት በቅርቡ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን ለኢንቨስተሮች ሊያቀርብ ነው

በውድነህ ዘነበ

መንግሥት በህዳር 2005 ዓ.ም. ውስጥ ሰፋፊና ለእርሻ የሚሆኑ መሬቶችን ለኢንቨስተሮች ማቅረብ እንደሚጀምር ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገለጹ፡፡