ኢራን ዉስጥ ጋዜጠኞችና መገናኛ ብዙሃን ላይ መንግስት የሚያደርገዉ ጫና መጠናከሩ እየተነገረ ነዉ። በድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት ዘገባ…

በዩናይትድ ስቴትስ ቦስተን ከተማ የፈንጂ ጥቃት ከተጠርጣሪዎች አንዱ መገደሉን አንደኛዉን ፍለጋዉ መቀጠሉን ፖሊስ አስታወቀ። ዛሬ የወጡ ዘገባዎች እንደሚ

በዘረኛው የወያኔ አገዛዝ በሀገራችን ዉስጥ የተጣለብን ከፋፍለህ ግዛ ዘመቻ ከቀድሞው በተለየ እጅግ ዘግናኝና አስከፊ በሆነ ሁኔታ ላይ መገኘት የሁሉንም ኢትዮጵያዊ ወኔና ሞራል ሳይነካ አይቀርም ብዬ እገምታለሁ። ከዚህም ውስጥ ዋነኛውና የመጀመሪያው ሰሞኑን በአማራዉ ብሔረሰብ ላይ በመድረስ ላይ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ህዝቡን ከአድማስ አድማስ እያነጋገረው መምጣቱ ሲሆን፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ለሀገሬ ምን ሠራሁ በማለት እራሱን እየጠየቀ ? […]

የአዉሮጳ ሕብረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳት ማኑኤል ባሮሶ ዛሬ የኢትዮጵያዉን ጠቅላይ ሚንስትር ካነጋገሩ በሕዋላ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫም የኢትዮጵያ የኢኮ

ባለፉት 4 ዓመታት የጀመን የልማት ተራድዖ ሚንስትር በመሆን ሥልጣን ላይ የሚገኙት ዲርክ ኒበል፤ እንዲሁ በዛ ያለ ገንዘብ መስጠት ጥሩ ልማት ነክ ፖለቲካ አይ

በታንጋኒካ ሃይቅ ከመቶ አመት በላይ እድሜን ያስቆጠረዉ አስገራሚዉ ጀልባ ይላል ሰምወኑን በዶይቼ ቬለ የባህል ድረ-ገጽ ካስነበባቸዉ ጽሁፎች መካከል፤ የለ

ለሐገሪቱ ፕሬዝዳት፥ ለአንድ የምክር ቤት እንደራሴና ለአንዲት ዳኛ ገዳይ መርዝ የታሸገበት ደብዳቤ ተልኮ በፀጥታ አስከባሪዎች ተይዟል።የቦስተኑን ቦምቦ

ኬንያ ምርጫ ካካሄደች ስድስት ሳምንታት ተቆጠሩ። አዲሱ ፕሬዝደንቷ ቃለመሃላ ከፈፀሙ ደግሞ አንድ ሳምንት ሆናቸዉ። በምርጫዉ ሂደት የድምፅ ቆጠራዉ የገጠመ…

ስለ ሙስሊም ኢትየጵያውያን መሪዎች ለኢሳት ገንዘብ ማሰባስብ ዝግጅት ላይ መገኘትና ስለታማኘ በየነ የዋህ አነጋገር ተክለማካኤል አበበ ለአቀረበው ጹሑፍ ማስተባበያ የቀረበ ነው። ወደ ዘርዝር ሐሣቡ ከመግባቴ በፊት ስለአንድ ገጠመኝ ጀባ ልበላችሁ፤ ጊዜው ቢረዘምም አይረሳም፤ በ1969 ዓ ም ነበር። ሻለቃ ዮሐንስ ምስክር ብቻውን በምኒልክ ቤተ መንግሥት የከተመውን የደርግ ፣ የካድሬ ጎራ የጦር ሜዳ ቀጠና አድርጓት መዋሉ ምንጊዜም […]

(ደጀ
ሰላም፤ ሚያዚያ 10/2005 ዓ.ም፤ ኤፕሪል 18/2013/ READ IN PDF)፦ እንደምን ሰነበታችሁ፣ እንደምን ከረማችሁ። ልክ በወራችን ብቅ አልን።
በዚህ አንድ ወር ውስጥ እ

አባጅፋር
ፊት ላይ ያሉት ቀዳዶች የተበጁት ለመተንፍሰ፣ ለመብላት፣ ለመናገርና ለመናፈጥ ነው። እንዳስፈላጊነታቸው እንጠቀመባቸዋለን። በዚህም ምክንያት…

አቶ ኃይለ ማርያም የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ከያዙ ወዲሕ ለመጀሪያ ጊዜ በአዉሮጳ በሚያደርጉት ጉብኝት ነገ ብራስልስ-ቤልጅግ ዉስጥ ከሌሎች የአዉሮጳ…

ለልማት መሣካት ለኤኮኖሚና ሁለንተናዊ ዕድገት ፣ የሥነ ቴክኒክ ከፍተኛ እገዛ ወሳኝነት አለው። ለሥነ ቴክኒክ መሥፋፋትና ለአዳዲስ የፈጠራ ውጤት ደግሞ መ

ሉሉ ከበደ (ጋዜጠኛና ደራሲ)
ዋናው የኢትዮጵያ ህዝብ ችግርና መፍትሄ ያልተገኘለት ነገር፤ የህውሀት ገዢ ቡድን፤ አሁን አለማችን ካለችበት የስልጣኔና የአስ…

አባ ጅፋር
ሰው ይናገራል። ፍሬ ነገር የሆነ፤ ገለባ የሆነ ነገር ይናገራል። ገለባብም ጥቅም አለው። ከብት ይመግባል። ከብቶችም ሆዳቸው ይሞላል።
ሙሉውን

Responses

የትላንቱ የቦስተን ማራቶን የቦምብ ፍንዳታ በሰው ህይወትና አካል ላይ ካደረሰው አሰቃቂ ጉዳት በተጨማሪ በውድድሩ ያሸነፉትን አትሌቶች የኢትዮጵያዊውን የ

የትላንቱ የቦስተን ማራቶን የቦምብ ፍንዳታ በሰው ህይወትና አካል ላይ ካደረሰው አሰቃቂ ጉዳት በተጨማሪ በውድድሩ ያሸነፉትን አትሌቶች የኢትዮጵያዊውን የ

ይኸነው አንተሁነኝ
የዚህ ጽሁፍ መነሻ ሰሞኑን የህወሓት ደጋፊ የሆኑ ራዲዮኖች ጋዜጦች ድረ ገጾችና መወያያ ክፍሎች ከአማራው ወገናችን መፈናቀል ጋር በተያ

አዋሽ አዳል
ሰሞኑን በአንድ ድረገጽ ላይ “የኢሳት 3ኛ አመት ክብረ-በዓል የሙስሊሞች ብቻ ነው እንዴ?” በሚል ርዕስ ከልጅ ተክሌ የፃፈውን ካየሁ በሁዋላ ፀሐፊው…

ታረቀኝ ሙጬ
የአሁኑን ዘመነ መንሱት አያድርገውና በዱሮ ጊዜ ሰዎች የሚሠነዝሩት ምክር አድማጭ አገኘም አላገኘም መካሪን የሚጎዳ ነገር እንደማይከተል ለመ

በበረሃ መስፋፋትና በድርቅ ምክንያት የሚከሰተዉ የመሬት ለምነት ማጣት በየዓመቱ ከእርሻ ምርት ከሚገኘዉ 349 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚያሳጣ የዘርፉ ተመራማሪዎች …

click here for pdf የዳንኤል ዕይታዎች ‹የዓመቱ በጎ ሰው› የምርጫ ኮሚቴ ሰባት አባላት ነበሩት፡፡ እነዚህ አባላት ከተለያዩ ሞያዎችና አካባቢዎች የመጡ ሲሆ

በምዕራብ ሱዳን በዳርፉር ግዛት በ1ብዙ 10,000 የሚቆጠር ሲቭል ሕዝብ ከቤት ንብረቱ እየተፈናቀለ በመሰደድ ላይ ይገኛል። በዳርፉር የተሰማራው የተመድ ሰላም አ

በየመን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንስደተኞች ስቃይ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። ስደተኞቹ ወደ ሀገር ለመመለስ ያቀረቡት ጥያቄአቸውም ከሚመለከታቸው ወገኖች ሰሚ አ

click here for pdfኃ/ገብርኤል ከአራት ኪሎ የጉባኤው ድባብሰላምና ጤናን የምመኝላችሁ፣ በሀገር ውስጥም በውጪም የምትገኙ የዚህ ጡመራ መድረክ እድምተኞች እንደም

ትናንት 27 ሺህ ሯጮች በተሳተፉበት ማራቶን በወንዶች ሌሊሳ ዴሲሳ በአንደኛነት በሴቶች ደግሞ መሠረት ኃይሉ በሁለተናነት አጠናቀዋል ። ኢትዮጵያዊው ጀግና በ…

የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን በአባል ሀገራት ውስጥ የሚፈፀመውን ሕገወጡን የሰዎች ዝውውር ወንጀል የሚያጋልጥ ዘገባ በትናንቱ ዕለት በይፋ አወጣ። ዘገባው የ 20…

በ13 ሰከንዶች ልዩነት ተመልካቾች በተሰበሰቡባቸው ስፍራዎች በ100 ሜትር ርቀት በፈነዱት ቦምቦች ከሞቱት መካከል የ8 አመት ወንድ ልጅ ይገኝበታል ።

ዛሬ በተካሄደው የቦስተን ማራቶን መድረሻ መስመር ላይ በደረሱ ሁለት ፍንዳታዎች ቢያንስ ሁለት ሰዎች ተገደሉ፡፡

እ ጎ አ በ 1990ኛዎቹ ዓመታት መግቢያ ገደማ ላይ በአልጀሪያ የደራስያን ግድያ መሥፋፋቱን በመቃወም ፣ ከዓለም ዙሪያ ፣ 300 ደራስያን ዓለም አቀፍ የጸሐፍት ፓርላ…

በጀርመን ፤ በመጪው ዓመት መግቢያ ማለትም መስከረም 12 ቀን 2006 ዓ ም አጠቃላይ የፌደራል ም/ቤታዊ ምርጫ ይካሄዳል። በሄሰን ፌደራል ክፍለ ሀገር ደግሞ፣ በተጨ