እስቶክሆልምና ኢትዮጵያዊው ጋዜጠኛ

እ ጎ አ በ 1990ኛዎቹ ዓመታት መግቢያ ገደማ ላይ በአልጀሪያ የደራስያን ግድያ መሥፋፋቱን በመቃወም ፣ ከዓለም ዙሪያ ፣ 300 ደራስያን ዓለም አቀፍ የጸሐፍት ፓርላማ የተሰኘ ማኅበር ካቋቋሙ ወዲህ የተለያዩ ሃገራት ፣ ለችግሩ መፍትኄ ከመሻት አልቦዘኑም።