ዩናይትድ ስቴትስ ተደጋጋሚ ፍንዳታ

ለሐገሪቱ ፕሬዝዳት፥ ለአንድ የምክር ቤት እንደራሴና ለአንዲት ዳኛ ገዳይ መርዝ የታሸገበት ደብዳቤ ተልኮ በፀጥታ አስከባሪዎች ተይዟል።የቦስተኑን ቦምቦች አፍንድተዋል ተብለዉ የተጠረጠሩ ሰዎች መገኘታቸዉ ሲነገር፥ የሰዎቹ ማንነትና አላማ እስካሁን በይፋ አልተነገረም።