የኢትዮጵያና የአዉሮጳ ሕብረት መሪዎች ዉይይት
የአዉሮጳ ሕብረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳት ማኑኤል ባሮሶ ዛሬ የኢትዮጵያዉን ጠቅላይ ሚንስትር ካነጋገሩ በሕዋላ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት ዘላቂነት የሚኖረዉ ሠብአዊ መብት ሲከበር መሆኑን አስታዉቀዋል
የአዉሮጳ ሕብረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳት ማኑኤል ባሮሶ ዛሬ የኢትዮጵያዉን ጠቅላይ ሚንስትር ካነጋገሩ በሕዋላ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት ዘላቂነት የሚኖረዉ ሠብአዊ መብት ሲከበር መሆኑን አስታዉቀዋል