ከማግለል ማሳተፍ ይቅደም
አዋሽ አዳል
ሰሞኑን በአንድ ድረገጽ ላይ “የኢሳት 3ኛ አመት ክብረ-በዓል የሙስሊሞች ብቻ ነው እንዴ?” በሚል ርዕስ ከልጅ ተክሌ የፃፈውን ካየሁ በሁዋላ ፀሐፊውን በልቤ ወቅሼ አለፍኩት። በነጋታው በሌላ ድረገፅ ላይ ሌላ ርዕስ ይዞ፣ ትንሽ ተቀይሮ አየሁት።
አዋሽ አዳል
ሰሞኑን በአንድ ድረገጽ ላይ “የኢሳት 3ኛ አመት ክብረ-በዓል የሙስሊሞች ብቻ ነው እንዴ?” በሚል ርዕስ ከልጅ ተክሌ የፃፈውን ካየሁ በሁዋላ ፀሐፊውን በልቤ ወቅሼ አለፍኩት። በነጋታው በሌላ ድረገፅ ላይ ሌላ ርዕስ ይዞ፣ ትንሽ ተቀይሮ አየሁት።