የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀል ዘገባ
የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን በአባል ሀገራት ውስጥ የሚፈፀመውን ሕገወጡን የሰዎች ዝውውር ወንጀል የሚያጋልጥ ዘገባ በትናንቱ ዕለት በይፋ አወጣ። ዘገባው የ 2008፣ 2009 እና የ2010 ዓም መረጃዎችን መሠረት የተጠናቀረ ነው። በነዚሁ ሦስት ዓመታት ውስጥ ብቻ በጠቅላላ 23,600 ሰዎች የወንጀለኞቹ ሰለባ በመሆን፣ ለባርነት ሕይወት ተጋልጠዋል።
የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን በአባል ሀገራት ውስጥ የሚፈፀመውን ሕገወጡን የሰዎች ዝውውር ወንጀል የሚያጋልጥ ዘገባ በትናንቱ ዕለት በይፋ አወጣ። ዘገባው የ 2008፣ 2009 እና የ2010 ዓም መረጃዎችን መሠረት የተጠናቀረ ነው። በነዚሁ ሦስት ዓመታት ውስጥ ብቻ በጠቅላላ 23,600 ሰዎች የወንጀለኞቹ ሰለባ በመሆን፣ ለባርነት ሕይወት ተጋልጠዋል።