የርዕዮተ ዓለሙ መሸለም

የተባበሩት መንግሥታት የትምሕርት፥ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (UNESCO በምሕፃሩ) እንዳስታወቀዉ ርዕዮት የተሸለመችዉ፥ ለፕረስ ነፃነት ባሳየችዉ ቁርጠኝነት፥ ትግልና ፅናት ነዉ