የቤይሩት አውሮፕላን አደጋ ሪፖርት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል
• አየር መንገዱ ተቃውሞውን እየገለጸ ነው
በጥር 2002 ዓ.ም. በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት አቅራቢያ ድንገተኛ አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን የአደጋ ምርመራ የመጨረሻ ሪፖርት በታህሳስ መጀመርያ ላይ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
• አየር መንገዱ ተቃውሞውን እየገለጸ ነው
በጥር 2002 ዓ.ም. በሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት አቅራቢያ ድንገተኛ አደጋ የደረሰበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737-800 አውሮፕላን የአደጋ ምርመራ የመጨረሻ ሪፖርት በታህሳስ መጀመርያ ላይ ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡