ገዢው ፓርቲና የሙስና ትግሉ Ethiopian Reporter November 5, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በ1993 ዓ.ም. ባካሄደው ጥናት በአገሪቱ ውስጥ ከሚታዩ ዋና ዋና ችግሮች መካከል ሙስና አንዱ መሆኑ ተጠቅሶ ነበር፡፡