ወደ እስራኤል የሚሰደዱ ኢትዮጵያዊያን በሲና በረሃ ቀልጠው እየቀሩ ነው
የሰወነት አካላቸው በጥቁር ገበያ ይቸበቸባል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ጥቅምት 25 ቀን 2004 ዓ.ም. November 5, 2011)፦ በግብጽ በኩል አቋርጠው ወደ እስራኤል ሀገር ለመሻገር የሚሞክሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያንና ሱዳናዊያን ስደተኞች የሰውነት አካላቸው እየተሰረቀ እሬሳቸው በበረሃ ውስጥ እንደሚጣል ሰብአዊ መብት ተሟጋቾች በመረጃ አረጋገጡ።