ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ስደተኞች ሱዳን ውስጥ ግፍ እየተፈፀመብን ነው ይላሉ
ምሥራቅ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ስደተኞች ብዙ ጥቃቶች እንደሚፈፀሙባቸውና ችግሮች እንደሚደርሱባቸው እየተናገሩ ነው፡፡
ምሥራቅ ሱዳን ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን ስደተኞች ብዙ ጥቃቶች እንደሚፈፀሙባቸውና ችግሮች እንደሚደርሱባቸው እየተናገሩ ነው፡፡
እያነጋገረ ያለውን የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን የጤና ጉዳይ ተንተርሶ የአገር መሪው በሌሉበት በምትካቸው አገር የማስተዳደሩን ኅገ መንግስታዊ ኃላፊ
የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ታሳሪዎቹ ወደ 500 እንደሚጠጉ ይገልጻል
ዳዊት ዋስይሁን
የተከበረና ጀግናው አበበ ገላው የአቶ መለስን አንገት ካስደፋቸው አንስቶ የሰውየው ስም በየትኛውም ጎራ ባለ የመገናኛ አውታርም ሆነ የማህ
ኢትዮጵያ ዉስጥ ከተረፈ ምርቶች ማለትም ከቡና ገለባና ከእርሻ ዉጤቶች የተዘጋጀ ማገዶን የሚያመርት ፋብሪካ ሥራ መጀመሩ ተገለጸ። ኒቹ የተሰኘዉ ከተረፈ ም
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ የጤና ሁኔታ የሃገሪቱን ህዝብ ማነጋገሩን ቀጥሏል ። አቶ መለስ በጠና መታመማቸውና ብራሰልስ ቤልጅየም መታከ
ካለፈዉ መጋቢት ወር አንስቶ ለስኳር ልማት ፕሮጀክት ሲባል ጥንታዊዉ የዋልድባ ገዳምን ይዞታ ይነካል በሚል የተለያዩ ወገኖች ስጋታቸዉን ሲገልፁ ተደምጠዋል…
ተስፋዬ ገብረአብ
“መለስ ታመመ” የሚለውን ወሬ ተከትሎ፣ ኮማ ውስጥ መግባቱና መሞቱ እየተነገረ ሰንብቶአል። የወያኔ መንግስት ግን ወሬውን አፍኖ ለመቆየት…
ያሬድ አይቼህ
የደርግን ወታደራዊ መንግስት ለማስወገድ በተደረገው ትግል የብዙዎች ህይወት ተሰውቷል። ከቀይ ሽብር ጀምሮ ኢህአዴግ አዲስ አበባን እስከተቆ
ሰሎሞን ተሠማ ጂ.
በመጀመሪያ፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ በመጓዝ ላይ ሳለ፣ በአጋጣሚ አንድ ወርቃማ-ቁልፍ ቢጥል በዚያው መንገድ እንደሚመለስ አያ…
የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በዕረፍት ላይ መሆናቸውን ገለጸ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ በረከት ስምኦን ለ…
Tweet “መለስ ታመመ” የሚለውን ወሬ ተከትሎ፣ ኮማ ውስጥ መግባቱና መሞቱ እየተነገረ ሰንብቶአል። የወያኔ መንግስት ግን ወሬውን አፍኖ ለመቆየት ተጨናነቀ። መለስ ጀርመን ሃገር ላይ ቀዶ ጥገና ህክምና ማድረጉ በአንድ ወገን ሲገለፅ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ቤልጅየም 10 ቀናት አልጋ ይዞ መሰንበቱ ተሰምቶአል። “አዲሳባ ገባ” የሚለው ተሰምቶ ሳያበቃ፣ “ብራስልስ ላይ መሆኑ ተረጋገጠ” ተባለ። ወሬዎቹ መልከ ብዙና ውል አልባ […]
የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የጤንነት ሁኔታ አስጊ እንዳልሆነና በሚቆጠሩ ቀናት ውስጥም ወደሥራቸው እንደሚመለሱ ከሕወሓት መሥራቶችና አንጋፋ መሪዎች አንዱ የሆኑት አቶ ስብሃት ነጋ ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡
በጀርመን ሀገር በተለያዩ የምርምር ተቋማት የሚገኙ ተመራማሪዎች፣ ለዘመኑ ችግር ዘመናዊ መፍትኄ ለማግኘት መላ ከመሻት የቦዘኑበት ጊዜ የለም። ጀርመን ውስ…
ሶሪያ መዲና ደማስቆ ውስጥ ዛሬ በአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃት የሶሪያ መከላከያ ሚኒስትርና ና የሶሪያው ፕሬዝዳንት አማች ተገደሉ ።
በላያፕዚሽ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ተገን ጠያቂዎች እስከዛሬ በነበረው አሰራር ከህብረተሰቡ ተገልለው በተወሰነ አካባቢ እንዲቆዩ ነው የሚደረገው ። ወደፊት ግ…
ስዑድ አረቢያ ጂዳ የሚኖሩ ወደሶስት መቶ የተገመቱ ኢትዮጵያዉያን የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ባለፈዉ ሳምንት ዓርብ በአወሊያ መስጊድ በተሰባሰቡ ሙስሊም ም…
የአውሮፓ ሕብረት የኤውሮ ዞንን የበጀት ቀውስ ለመግታት በሚያደርገው ጥረት እንደቀጠለ ቢሆንም ችግሩ መፍትሄ ማግኘቱ አሁንም በግልጽ አይታይም።
የዕለቱ ዜና
click here for pdf ሰውዬው ምንም ነገር የማይጠግብ ነው ይባላል፡፡ ሁሉንም ነገር የርሱ ብቻ በማድረግ የሚረካ፡፡ መደመርና ማባዛት እንጂ ማካፈልና መቀነስ ያል
እኛ ኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያችን ልንገባላት የሚገባ ቃል አለ፡፡ ቃሉም የማያሻማ፣ የማይሻር፣ የማይሸጥና የማይለወጥ መሆን አለበት፡፡
ሰሞኑን በአዲስ አበባ የተካሄደው 19ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በሁለት ጉዳዮች የኅብረተሰቡን ትኩረት ስቦ ነበር፡፡
ባለፉት ስምንት ዓመታት ከአዲስ አበባ ለጀርመን ሬዲዮ ጣቢያ (ዶቼቬሌ) የአማርኛ ድምፅ ዘጋቢ የነበረው ጋዜጠኛ ታደሰ እንግዳው የቀብር ሥርዓት በተወለደበት …
ዝነኛው አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በግብርና ሚኒስቴር አማካይነት በሊዝ የተፈቀደለትን 1,500 ሔክታር መሬት ለመረከብ በደቡብ ክልል ሸካ ዞን በተገኘበት ወቅት…
በ21 ዓመታት የአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በጤንነት ችግር በ19ኛው የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ላይ ያልተሳተፉት ጠቅላይ ሚኒስትር መለ
የተወካዮች ምክር ቤት ባለፈው ሰኞ ባካሄደው አስቸኳይ መደበኛ ጉባዔ ከዚህ ቀደም ይደረግ ከበረው በተለየ ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተገኝተው ማብራሪያ ሳይሰ
የኢትዮ ቴሌኮም የጥበቃ ሠራተኛና ተባባሪው የኤሌክትሪክ ኃይል በሚቋረጥበት ጊዜ የሞባይል አገልግሎት እንዲሰጥ የሚያደርጉ የኔትወርክ ማስተላለፊያ መሣር…
– ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አቤቱታ ቀርቧልበድሬዳዋ ከተማ የሚገኘውና 114 ዓመትን ዕድሜ ያስቆጠረው ልጅ ኢያሱ እንደ ቤተ መንግሥት ያርፉበት የነበረው
የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ታመው ቤልጅየም መዲና ብራስልስ በሚገኝ ሴይንት ሉክ በተባለ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑን በኢንተር
ከአንድ ዓመት በፊት፤ በሰሜን አፍሪቃ የለውጥ እንቅሥቃሴ ከመቀጣጠሉ በፊት፤ በ 1964 እና በ1985 ዓ ም፤ ሱዳናውያን፤ «ወታደራዊ አገዛዞችን ያፈናቀለ፣ አኩሪ የ…
ጤናይስጥልኝ እንደምን አምሽታችኋል ? ዛሬ ጋዜጠኛ ታደሰ እንግዳው ፣ አዲስ ዘገባ ሊያቀርብልን በዝግጅት ላይ ነበረ ፣ ግን አልሆነም! እጅግ ያሳዝናል! ከዚህ …
Tweet ተመስገን ደሳለኝ ሰሞኑን አዲስ አበባ በወሬ መጋኛ ተመታለች። ወሬው በአዲስ አበባ ብቻ የተወሰነ አይደለም። በተለይም በአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንደ ጉድ እየተራገበ ነው- የ57 ዓመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በጠና መታመም። ህመማቸውንም ተከትሎ ቤልጂየም ለህክምና መሄዳቸው እና ከፍተኛ ሊባል የሚችል ክብደት የመቀነሳቸውም ወሬ እንዲሁ የመጋኛ ያህል ነው። በእርግጥ የጉብዝናውን ወራት የዱር ፍሬ […]
አርብ ለቅዳሜ አዳር በፖሊስና በአወሊያ መስጊድ ዙሪያ በተሰባሰቡ የሙስሊም ማህበረስብ አባላት መካከል ግጭት ተቀስቅሶ ከመቶ በላይ ታሰሩ 16ሰዎች መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ መንግስት ይፋ አድርጓል።
እስከ ዕድሜ ልክ እሥራት የተበየነባቸው የተቃዋሚ ፖለቲካ መሪዎች ናቸው፡፡
ሰደቃው ሰላማዊና ኃይማኖታዊ ነው በመሆኑ የሚቋረጥበት ምክንያት የለም ሲሉ አንድ የሕዝበ ሙስሊሙ ጥያቄዎች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባል አስታወቁ፡፡
የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት የኢትዮጵያ መንግሥት «አሸባሪነትን መዋጋትን ሰላማዊ ድምፆችን ለማፈን እየተጠቀመበት ነዉ» በማለት አዉግዞታል። የሑዩ
መገናኛ ብዙኀን ፤ ዛሬ ዐቢይ ግምት ከሰጧቸው ጉዳዮች አንዱ፣ አዲስ አበባ ውስጥ በ 24 የተቃውሞ የፖለቲካ ሰዎችና ጋዜጠኞች ላይ ፍርድ ቤት ያስተላለፈው ብይን…
የአፍሪቃ ሕብረት የኮሚሽኑን የፕሬዝዳትነት ሥልጣንን የአናሳዎቹ ሐገራት ዜጋ መያዝ አለበት የሚል ያልተፃፈ ሕግ አለዉ።ደቡብ አፍሪቃ ይሕን ሕግ አፍርሳለ
ዛሬ አዲሳባ ፍትህ ጋዜጣ ላይ የምትወጣ ስለ አቶ መለስ መጥፋት አበክራ የምትጠይቅ እና የምትጨነቅ አንድ ጨዋታ አለችኝ። ለዝች ብሎግ አንባቢዎች ነገ ትለጠፋለች። እስከዛ ይቺን መቆያ እንኩማ፤ ያው ሁላችንም እንደሰማነው አቶ መለስ ተይዘዋል። ስንቱን ሲይዙ የነበሩት ሰውዬ አሁን ግን ራሳቸው በእግዜሩ በሽታ ተይዘዋል። በህመማቸው ሳቢያም ፓርላማው እንኳ ይኸው የ2005 ዓ.ም በጀቱን እስካሁን አላፀደቀም። እኔ የምለው ግን […]![]()
ዛሬ አዲሳባ ፍትህ ጋዜጣ ላይ የምትወጣ ስለ አቶ መለስ መጥፋት አበክራ የምትጠይቅ እና የምትጨነቅ አንድ ጨዋታ አለችኝ። ለዝች ብሎግ አንባቢዎች ነገ ትለጠፋለች። እስከዛ ይቺን መቆያ እንኩማ፤ ያው ሁላችንም እንደሰማነው አቶ መለስ ተይዘዋል። ስንቱን ሲይዙ የነበሩት ሰውዬ አሁን ግን ራሳቸው በእግዜሩ በሽታ ተይዘዋል። በህመማቸው ሳቢያም ፓርላማው እንኳ ይኸው የ2005 ዓ.ም በጀቱን እስካሁን አላፀደቀም። እኔ የምለው ግን […]![]()
የአውሮጳ ህብረት አባል መንግሥታት፡ የህብረቱ ምክር ቤት እና ኮሚሽን የህብረቱን አባል ሀገራት የተገን አሰጣጥ ፖሊሲ አንድ ወት ለማድረግ በሚቻልበት ሁኔ
የዕለቱ ዜና
ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ እና የዋናውና የሕዝብ ግንኙት ኮሚቴውም አባል ኢስታዝ አሕመዲን ጀበል ዛሬ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው መ
የዋጋ ግሽበት በኢትዮጵያ በተለይም በዝቅተኛ ገቢ ከዕጅ ወደ አፍ ኑሮን ለሚገፋት ለብዙሃኑ የአገሪቱ ዜጎች ብርቱ ፈተና ሆኖ መኖሩን የማያውቅ ማንም የለም።
በ1998 ዓ.ም አካባቢ ከጓደኞቼ ጋር ሆኜ፤ ለአንድ ስታስቲክሳዊ ስራ ወደ ወደ አርማጭሆ አካባቢ ሄጄ ነበር። በወሬ ደረጃ ስንሰማው የነበረ “አርበኞች ግንባር” በመባል የሚታወቅ የታጠቀ ቡድን እዚህ አካባቢ “በህይወት” መኖሩን ሰማሁ። ለስታስቲክሳዊ ስራው የገጠሩን መንደር መንገድ እንዲመሩን የተመደቡልን የመንግስት ታጣቂዎች ነበሩ። እኔ እና ሌሎች ከአዲሳባ ለስራ ወደ እዚህ የመጣን ልጆች ስለ አርበኞች ግንባር በደንብ ለማወቅ ጉጉት […]![]()
የዓለምአቀፉ የግብርና ልማት ድርጅቱ ካናዮ ንዋንዜ ይህንን አስተያየታቸውን የሰጡት ዋሽንግተን ዲሲ ላይ በተካሄደው የጂ ስምንት ስብሰባና በውጤቱ ላይ አተኩረው በቅርቡ በኢንተርኔት ባሄዱት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው፡፡
ንግድ ሚኒስቴር ሰኔ 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ያወጣውን አዲስ የነዳጅ ታሪፍ ተከትሎ፣ በየነዳጅ ማደያዎቹ በነዳጅ መጥፋት ምክንያት በተፈጠረው የትራንስፖርት እጥረት…
click here for pdfበዚህ ሰሞን ኢትዮጵያውያንን የተመለከቱ ሁለት መልካም ዜናዎችን ስሰማ በመክረሜ አምላኬን አመሰገንኩት፡፡ የመጀመርያው ባሳለፍነው የአውሮፓ