ጂዳ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ተቃዉሞ
ስዑድ አረቢያ ጂዳ የሚኖሩ ወደሶስት መቶ የተገመቱ ኢትዮጵያዉያን የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ባለፈዉ ሳምንት ዓርብ በአወሊያ መስጊድ በተሰባሰቡ ሙስሊም ምዕመናን ላይ ተፈፀመ በተባለዉ የኃይል ርምጃ ማዘናቸዉን ገልጸዋል። እዚያ በሚገኘዉ ቆንስላ ግቢ
ስዑድ አረቢያ ጂዳ የሚኖሩ ወደሶስት መቶ የተገመቱ ኢትዮጵያዉያን የመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ባለፈዉ ሳምንት ዓርብ በአወሊያ መስጊድ በተሰባሰቡ ሙስሊም ምዕመናን ላይ ተፈፀመ በተባለዉ የኃይል ርምጃ ማዘናቸዉን ገልጸዋል። እዚያ በሚገኘዉ ቆንስላ ግቢ