“ኦነግን ሳላውቅ የኦነግ አባል የሆንኩ መሰለኝ” የሚለውን ቃል የተናገሩት ከዛሬ ዘጠኝ ዓመት በፊት አንድ ዩኒቨርስቲ መምህር ናቸው፡፡ በ1994 ዓ.ም ክረምት ላይ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊና አቶ ተፈራ ዋልዋ የከፍተኛ ትምህረት ተቋም መምህራንን ረዘም ላሉቀናት ያወያዩ ነበር፡፡ አንድ የዩኒቨርስቲ መምህር የኢህአዴግን የፍረጃ ፖሊሲ መግለጽ ሲሉ የተጠቀሙበት ቃል ነበር፡፡ “እኔ የማንም ድርጅት አባል አይደለሁም፡፡” አሉ መምህሩ ሲናገሩ “የማንም […]

1 ጐሣዊ የፖለቲካ አመለካከት መንስዔው ና መዘዙ በኢትዮጵያ 2 ወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታና የጐሣ ድርጅቶች 3 የጐሣ ፖለቲካ የወደፊት ዕጣ ችግሮቹና መፍትሄዎች በተሰኙት ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በዋሽንግተንና አካባቢው የሚገኘውን ኢትዮጵያዊ ወገናችንን ለማወያየት 1 ዶ/ር ኣሰፋ ነጋሽን ከአምስተርዳም 2 አቶ ጁሓር መሃመድን ከኒወዮርክ እንዲያወያዩን ጋብዘናቸዋል:: ውይይቱ ለማንኟውም ኢትዮጵያዊ ክፍት ነውና እርሶዎም ይገኙ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዘዋል:: ቦታው Best […]

ቀደም ሲል ማብራሪያ የሰጡ የህግ ባለሙያ ኣዋጁን ከአስራ ዘጠኝ ስድሳ ሰባቱ የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት አዋጅ ቀጥሎ የመጣ  ስር ነቀል አዋጅ ሲሉ ገልጠውታል ።

ሚስስ ሃይዲ ሃውታላ፣ የፊንላንድ ዓለም አቀፍ ልማት ሚኒስትር
ሚስስ ሃይዲ ሃውታላ የፊንላንድ የዓለም አቀፍ ልማት ሚኒስትር ናቸው፡፡ የአውሮፓ ፓርላማ የ

ወንዝን የሚያሻግሩ፣ ጥልፍልፍ መንገዶችን የሚያሸጋግሩ፣ ከፎቅ ወደ ፎቅና ከአውራ መንገድ ወደ አውራ መንገድ የሚወረወሩ ድልድዮች ሠርተናል፤ ተሠርተዋል

ከአሥሩ 9 እጁ ይሄ ነው የሚባል ምክኒያት የላቸውም። መጠነኛ ቁጥር ያላቸው አደገኛና አስጊ ሊባሉ የሚችሉት ግን፥ እንደ ኢንፌክሽን ወይም ማመርቀዝ፥ ስብራትና ካንሰር ያሉ በሽታዎች በጀርባ ላይ ህመም ሲያስከትሉ ነው።

የዛሬ አስር ወር አካባቢ ለግል ጉዳይ ወደ ዩጋንዳ ተጉዤ ነበር። አንድ የፌብሩዋሪ 2011 የመጀመሪያ ሰንበት ጠዋት ወካምፓላ መካነሰላም መድሀኔዓለም ቤተክርስቲያን አመራሁ። ባጋጣሚ ከአገልግሎት በኋላ ምርጫ ነበርና አስመራጭ ኮሚቴ ምርጫ ሲያደርግ፡ ሪፖርት ሲቀርብና የሰዎች ስም ዝርዝር ቀርቦ፡ ሰዎቹ በቤቱ ሲጸድቁ ታዝቤያለሁ። በሰዓቱ፡ በገንዘብ ሪፖረት እንዲሁም በቀጣይ አመት በጀት ላይ ከተነሱ አንዳንድ ጥያቄዎች በስተቀር፡ ምርጫውን ተቃውሞ ምንም […]

ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና መሠረተ ልማት ሥራዎች ማካሄጃ ዩኒሴፍ በዕርዳታ የሰጠውን ገንዘብ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት አፈ ጉባዔና አም…