ለኢትዮ ኬንያ አገናኝ መንገድ ከ740 ሚሊዮን ዶላር በላይ ተመድቧል
• ሁለቱ አገሮች በመንገድ ትራንስፖርትና መሠረተ ልማት ላይ ስምምነት አደረጉ
ኢትዮጵያና ኬንያ የጋራ አገናኝ መንገድ ለመገንባት ባደረጉት ስምምነት መሠረት የአፍሪካ ልማት ባንክ ለሁለቱም አገሮች የ743 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለመስጠት ተዘጋጅቷል፡፡
• ሁለቱ አገሮች በመንገድ ትራንስፖርትና መሠረተ ልማት ላይ ስምምነት አደረጉ
ኢትዮጵያና ኬንያ የጋራ አገናኝ መንገድ ለመገንባት ባደረጉት ስምምነት መሠረት የአፍሪካ ልማት ባንክ ለሁለቱም አገሮች የ743 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለመስጠት ተዘጋጅቷል፡፡