የዘረኛውና አምባገነኑ መለስ ዜናዊ ገዳይ ሃይል በአኝዋክ ወገኖቻችን ላይ የፈጸመው ጭፍጨፋ 8ኛ አመት ታስቦ ዋለ
ህዝባችንን በመሳሪያ ሃይል አፍኖ ለመግዛት መለስ ዜናዊ በልዩ ስልጠና አዘጋጅቶ ያሰማራው ገዳይ ሃይል የዛሬ 8 አመት በአኝዋክ ወገኖቻችን ላይ የፈጸመውን የዘር እልቂት ለማስታወስ የአኝዋክ ጀስቲስ ካውንስልና ጥምረት ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ በመለስ ዜናዊ የሚታዘዘው ልዩ ወታደራዊ ሃይል እንደፈረንጆች አቆጣጠር ከዲሰምበር 13 እስከ 15 ባሉት ሶስት ቀናት 424 አኝዋኮችን መግደሉን አስታውሰዋል። ከመጀመሪያዎቹ 3 ቀናት ቦኋላ […]