ባህር ዳር ከተማ የቤት ውስጥ አመፁን እና የስራ ማቆም አድማውን በተሳካ ሁኔታ ለሁለተኛ ቀን እያስኬደችው ነው።ዛሬ ይሄን የስራ ማቆም አድማ ተላልፎ የተገኘ አንዳ ባጃጅን ወርውረው አባይ ወንዝ ውስጥ ገፍተው ጨምረውታል ።በባህርዳርና አካባቢው ህዝብ የቤት ውስጥ አመፅና የስራ ማቆም አድማ ግራ …

ባህርዳር የቤት ውስጥ አመፅና የስራ ማቆም አድማ ቀጥሏል Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ እንደ ሌሎች ኢትዮጵያውያን እስር ግድያ እንጂ ሌላ የተለየ ችግር ኣይገጥመውም የሚል ማስፈራሪያ ይሁን ማስተባበያ የማይታወቅ የጅሎቹን የወያኔ ሚዲያዎች ዜና በሰማን በሰኣት ልዩነት የኢሕ አዴግ ጽ/ቤት ምንጮቻችን ስብሰባ ይሁን ሰልፍ የምንጠራው በሚል የወያኔ ሰዎች …

ወያኔ ሆይ (ሰልፍ?) እስኪ ሞክራትና እናሳይሃለን። በገዛ ኣገሩ ኣንዱ ባዳ ኣንዱ ባለጓዳ ኣይሆንም። Read more »

ለበርካታ ዓመታት የወያኔን ማንነት በማጋለጥ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲጠነቀቅና አገሩን እንዲያድን ሲያሳስቡ የኖሩት የተከበሩ አቶ ገብረ መድኅን አረአያ በአሁን ጊዜ በአገራችን ውስጥ እየተደረገ ያለውን ጸረ-ወያኔ ተጋድሎ አስመልክቶ የሰጡት እጅግ ጠቃሚ ቃለ ምልልስ ይከታተሉ።  

“Sport is a profession that needs discipline,” Haile Gebresilasie told to one FM radio sports show in Addis. Haile Gebresilasie is the most known and successful Ethiopian athlete who has broken more than three dozens of records from 1,500 meters to marathon races. He said “Athletic federation should not be ruled by people who are politically assigned; if we’re continuing in the same manner, the worst is yet to come.” He was talking about the fact that Ethiopia’s scores at the Rio Olympic have declined as compared to previous Olympic Games. The Ethiopian Olympic Committee had planned to bring at least 4 Gold, 4 Silver and 4 Bronze medals in Rio Olympic 2016 where it has returned with only eight medals: 1 Gold, 2 Silver and 5 Bronze medals standing far behind its usual competitor team Kenya.
‘Robel The Whale’ – the Symbol for Nepotism
Ethiopia had begun its participation in Rio Olympic in an ever embarrassing 100 meters free style swimming race. Robel Kiros is the son of the President for Ethiopian Swimming Sport Federation. Robel went to Rio with his father. According to Addis Admass, a weekly Amharic newspaper, there were claims that his coach was not allowed to go to Rio with Robel because the budget allocated for the Olympic is used by his father. Robel finished the race 59th out of 59 participants and he finished it 17 seconds later to the pacesetter. His body wasn’t athletic at all and Ethiopian social media sphere was hit by criticism over his defeat and in question how he could make it to there.
The annoying fact is that Robel’s father is from Tigray, a region with 6% of Ethiopian population, from where the ruling group has emerged out. People took this as an act of nepotism not just because Kiros Habte (Robel’s Father) is from Tigray but also because all nine Ethiopia’s sports federations presidents are Tigrians. In the federal government of Ethiopia, most powerful positions are taken by Tigrians who are TPLF members and it was easy for everyone to easily take Robel’s embarrassing defeat at the Rio and his unprecedented participation as symbol to the nepotism widespread in the country.
Feyisa Lilesa – the Heroic Symbol for Public Protests
Ethiopia’s last participation in Rio was in men’s marathon race on which Feyisa Lilesa gave the world another but different experience than ‘Robel the whale’ had given. A husband and father for two, Feyisa Lilesa, has become silver medalist in Rio Marathon Men Race. Feyisa, upon crossing the finishing line of the race (and later when he sat for press conference), has displayed a political protest by crossing his arms up in a symbolic way Ethiopian political protesters use to show that they are not free.
Feyisa, unlike Robel, is from Oromia, the biggest and most populous region in Ethiopia’s federation. Oromo people have been protesting for at least the past 10 months continuously over injustices and marginalisation while losing more than 600 lives during brutal attempts of police to crackdown the protests. Feyisa, like Robel, has become a hot agenda in Ethiopian social media community but, again unlike Robel, it was with joy and admiration that everybody was referring to him. 
From Robel To Feyisa
Robel is a privileged loser where as Feyisa is the un-favored winner. Robel is coming back to his country however it is too risky for Feyisa to enter the country. Feyisa himself said to journalists at Rio, “if not kill me, they will send me to prisons”. Robel vowed that he will participate in a better condition in the next Olympic Games to be held in 2020 in Tokyo. This seems unlikely for Feyisa. By gesturing political protest, Feyisa put his career at risk. He might face sanctions from International Olympic Committee for showing prohibited political gesture during the game.
On the other hand, Robel remains a hated symbol of nepotism in Ethiopia whereas Feyisa is already portraid as the son of his people. Feyisa may become Stateless or end up refugee in another country; and/or he may be revoked from the medalists list where he finished second; but, he will always remain the symbol of defiance at the hearts of concerned Ethiopians.

“የሐጎስ-ቶላ-እርገጤ” ጨዋታ (አፈንዲ ሙተቂ) —- ከአሁኑ ህዝባዊ ተቃውሞ ጋር ባልተገናኘ ሁኔታ የሐጎስ፣ የቶላ እና የእርገጤ ጨዋታን ወደ ሶሻል ሚዲያ ያመጡ ሰዎች ዓላማቸው ምን እንደሆነ አልገባንም፡፡ እኛ እንደምናውቀው በኢትዮጵያ ውስጥ በጣም ተመችቶት የሚኖር የትኛውም ህዝብ የለም፡፡ በደሉ፣ ድህነቱ፣ ረሃቡ፣ ጭቆናው በሁሉም …

“የሐጎስ-ቶላ-እርገጤ” ጨዋታ (አፈንዲ ሙተቂ) Read more »

የመከላከያ 7 ቁልፍ ሃላፊዎች ሳሞራ የኑስ — የጦር ሃይሎች ዋና ኢታማዦር — ትግሬ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ — የጦር ሃይሎች ስልጠና ሃላፊ — ትግሬ ሌተናል ጀነራል ገዛኢ አበራ — የጦር ሃይሎች ሎጂስቲክስ ሃላፊ — ትግሬ ብርጋዴር ጀነራል ገብሬ ደላ — …

ይች ሃገር የማን ናት? ከዚህ በላይ ዘረኝነት ጎጠኝነት ጠባብነት ትምክህት የስልጣን ጥም ከየት ይምጣ ??? ኣንብበው ይፍረዱ Read more »

ኢዴፓ የምሰጠውን መግለጫ የወያኔ ሚዲያዎች ኣዛብተው እያቀለቡ ነው ሲል ኣለቃቀሰ። በኦሮሚያና በአማራ ክልል የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን አስመልክቶ የሚሰጧቸውን መግለጫዎች የመንግስት ሚዲያዎች አዛብተው ለህዝብ እያቀረቡ ነው ሲል የተቸው ኢዴፓ፤ የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤትም ከፓርቲው እውቅና ውጪ አቋሞችን በማንፀባረቅ ደንብ እየጣሰ ነው ብሏል፡፡ …

ኢዴፓ የምሰጠውን መግለጫ የወያኔ ሚዲያዎች ኣዛብተው እያቀለቡ ነው ሲል ኣለቃቀሰ። Read more »

በሕወሓት ኣሻንጉሊቱ ፕሬዚዳንት ሙላቱና የመኢአድ አመራሮች በወቅታዊ ችግሮች ዙሪያ ተወያዩ በሕወሓት ኣሻንጉሊቱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፤ በአማራና በኦሮሚያ ክልል በተፈጠሩ ተቃውሞዎችና ግጭቶች እንዲሁም በአዲስ አበባ ቤት በፈረሠባቸው ነዋሪዎች ጉዳይ ዙሪያ የመኢአድ አመራሮችን በቤተመንግስታቸው ጠርተው አነጋገሩ፡፡ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) …

በሕወሓት ኣሻንጉሊቱ ፕሬዚዳንት ሙላቱና የመኢአድ አመራሮች በወቅታዊ ችግሮች ዙሪያ ተወያዩ Read more »

• ዘረኝነት፣ … ማብሪያና ማጥፊያ የለውም። ዛሬ ‘ኦን’፣ ነገ ‘ሳይለንት’ ማድረግ አይቻልም። • በዘፈቀደ ማበላሸትና ማፍረስ እንጂ፣ በዘፈቀደ መገንባትና ማስተካከል አይቻልም። ያረጀ ቴሌቪዥን፣ ብዥ ብዥ፣ እያለ ሲያስቸግር ምን እናደርጋለን? ‘ግራና ቀኝ’ ማንገራገጭ፣ መደለቅ! ነቅነቅ ነቅነቅ ሲደረግ፣ ይስተካከል ይሆናል። መቼም፣ ምኞት …

ያረጀ ቲቪ እና አገር፤ መንግስት እና ‘ሕዝብ’… Read more »

ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽና ጎዳና እንድትራመድ ከተፈለገ ሁለት ነገሮች ያስፈልጓታል፡፡ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ፡፡ ማዳመጥ ከመስማት ይለያል፡፡ መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን፡፡ ማዳመጥ ግን ሦስት …

ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥት፤ መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ!! ዲ/ን ዳንኤል ክብረት Read more »

የአለም አብያተ ክርስቲያናት ም/ቤት ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ህገ-መንግስታዊ መብቶች ይከበሩ ብሏል የአለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ባለፉት ሳምንታት በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ለተቀሰቀሱ ተቃውሞዎችና ውጥረቶች ምክንያት በሆኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንዲያደርጉ ለኢትዮጵያ መንግስት፣ ለጸጥታ ሃይሎችና ለተቃዋሚዎች …

በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ለተቀሰቀሱ ተቃውሞዎችና ውጥረቶች የአለም አብያተ ክርስቲያናት ም/ቤት ውይይት እንዲደረግ ጠየቀ Read more »

በሪዮ ኦሎምፒክየማራቶን ውድድርን በሁለተኝነት ሲያጠናቅቅ እጁን ከፍ አድርጎ በማጣመር የተቃሞ ምልክት ያሳየው ፈይሳ ሌሊሳ የኢትዮጵያ መንግስትን ተቸ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=JFRt1Aaml_w] በሪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያዊው ፈይሳ ሌሊሳ የማራቶን ውድድርን በሁለተኝነት ሲያጠናቅቅ እጁን ከፍ አድርጎ በማጣመር በኢትዮጵያ ተቃውሞዎች በብዛት የሚስተዋለውን ምልክት አሳየ። ፈይሳ የማራቶን …

በሪዮ ኦሎምፒክየማራቶን ውድድርን በሁለተኝነት ሲያጠናቅቅ እጁን ከፍ አድርጎ በማጣመር የተቃሞ ምልክት ያሳየው ፈይሳ ሌሊሳ የኢትዮጵያ መንግስትን ተቸ Read more »

ከዚህ  ፎቶው ላይ በቅደም ተከተል የሚታዩት ዘውዱ ተፈራ የሸዋሮቢት ከተማ የጸጥታ ዘርፍ ኃላፊ እና ዳዊት ብርሃኑ የሸዋሮቢት ከተማ የቀበሌ 01 ሊቀ መንበር ናቸው። የሸዋሮቢትን ወጣት እያሳፈኑ መግቢያ መውጫ ያሳጡ ባንዳዎች ናቸው። የአማራ ልጆች ጥንቃቄ አድርጉ ከወገናችው አማራ ጎን እንዲቆሙም ከማስጠንቀቂያ …

የሸዋሮቢትን ወጣት እያሳፈኑ መግቢያ መውጫ ያሳጡ ባንዳዎች የአማራ ልጆች ጥንቃቄ አድርጉ Read more »

የአዲስ አበባን ሰልፍ በተመለከተ – ‪#‎ግርማ_ካሳ‬ ዛሬ በአዲስ አበባ ሊደረግ ታስቦ የነበረው ሰልፍ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶችን ሁሉ አገዛዙ ስለዘጋና ቁጥሩ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ የታጠቀ ሃይል በመረጨቱ ሳይደረግ ቀርቷል።፡ ሕዝብ ድምጹን የማሰማት ሙሉ መብት እንዳለው ሕገ መንግስቱ ይናገራል። …

የአዲስ አበባን ሰልፍ በተመለከተ – ‪ግርማ ካሳ‬ Read more »

ኣዲስ ኣበባ በየመንደሩ ፍተሻው ተጧጡፏል ሕዝቡ ወደ መስቀል ኣደባባይ እያመራ ሲሆን ከጠዋቱ 12 ሰኣት ላይ የጀመረ ፍተሻ ቤተክርስቲያን የሚሄዱ ኣዛውንቶችንም ሳይቀር ነጣላና ጋቢያቸውን እስገመግፈፍ ደርሷል። ቀይ ካርድ ለማግኘት የሚፈለው ጥድፊያ ቀጥልዋል። በየመንገዱ ፌዴራል ፖሊሶች ለሰልፍ የወጡ ኣስመስሎታል፥ ወደ ሰልፍ የሚሄደውን …

Addis Abeba Protests አዲስ አበባ ዛሬ ( VIDEOS ) Read more »

ሸገር ለምን አታምፅም? BefeQadu Z. Hailu ዛሬ ረፋዱ ላይ በመስቀል አደባባይ አለፍኩ። በርካታ የፌዴራል ፖሊስ መኪኖች እና መኮንኖች ቆመዋል። ለወትሮው በስፖርተኞች ውር-ውር ይደምቅ የነበረው ገጽታዋ ቆሌው ተገፎ ጭር ብላለች። ፖሊስ ከመቼውም የበለጠ ወደአደባባዩ በሚወስዱት መንገዶች ላይ በዝቶ ነበር። ቢያንስ ከአራት …

ሸገር ለምን አታምፅም? BefeQadu Z. Hailu Read more »

ወያኔ ምን ያህል ቦቅቧቃ እንደሆነ በኣዲስ ኣበባ የሰልፍ ጥሪ ላይ ኣየነው እንደ ኦሮሚያና ኣማራ ክልሎች ሰልፉ ኣደራጅ ቢኖረው ደሞ ትልቅ ስራ ይሰራ ነበር። ይህv ሰልፍ ጠሪ ብቻ ነው ያለው ድክመቶች በቀጣይነት ይታረማሉ። የሰልፉ ኣስተባባሪዎች የተቀናጀ የመረጃ ስራ ኣለመስራታቸው ሰልፍ ጠሪ …

የአዲስ አበባውን ሰልፍ ተከትሎ የተቃዋሚ ፓርቲ ኣባላት አፈና ተጀመረ። Read more »

መስቀል ኣደባባይ እና መጋቢ መንገዶቹ ፌዴራል ፖሊሶች ለሰልፍ የወጡ ኣስመስሎታል፥ ወደ ሰልፍ የሚሄደውን በየመንደሩና በየሰፈሩ ኣግተውታል ‪ ኣዲስ ኣበባ በየመንደሩ ፍተሻው ተጧጡፏል ሕዝቡ ወደ መስቀል ኣደባባይ እያመራ ሲሆን ከጠዋቱ 12 ሰኣት ላይ የጀመረ ፍተሻ ቤተክርስቲያን የሚሄዱ ኣዛውንቶችንም ሳይቀር ነጣላና ጋቢያቸውን …

መስቀል ኣደባባይ እና መጋቢ መንገዶቹ ፌዴራል ፖሊሶች ለሰልፍ የወጡ ኣስመስሎታል፥ ወደ ሰልፍ የሚሄደውን በየመንደሩና በየሰፈሩ ኣግተውታል Read more »

ያሬድ ጥበቡ የቀርከሃ ዛፍ ፍሬ ከተተከለ በኋላ ለአራት አመታት ከትንሽ እምቡጥ ቅጠል በቀር ምንም እድገት አያሳይም ። ተካዩ እነዚያን ሁሉ አመታት በተስፋ መጠባበቅ አለበት ። አንድ ቀን ሳይታሰብ ያቺ እምቡጥ ወደሰማይ መመዘዝ ትጀምራለች ። እነዚያን ከአፈር በላይ ያላደገችባቸውን አራት አመታት …

ስለነገው የአዲስአበባ ሰልፍ ሳስብ የቻይና ባምቡ ወይም ቀርከሃ ዛፍ ታወሰኝ (ያሬድ ጥበቡ) Read more »

‘ባካችሁ ……… ’ባካችሁ………. እናንት  በምድረ– ኢትዮጵያ  ያላችሁ፤ “አትሂዱ …..በ‘ግራችሁ…” ከቻላችሁ ….. “ብረሩ  ክንፍ  አው’ታችሁ።” ግን…….. አደራ……….. ………. አንዳትረገጡት …….  መሬቱን እንዳታዩት………  አፈሩን፤ ብታርሱት…… አትዘሩበት ብዘሩበት …….. አይበቅልበት፤…….. ደም  ነውና – የትላንና– የዛሬ – የአሁን፣ ትኩስ…. የፈሰሰበት አጥንት ነውና   ያልደረቀ ፣ …

“እንዳትረግጡት…. የኢትዮጵያን ዐፈር- መሬት! ” Read more »

የኦህዲኅ ም/ሊቀመንበር ‹ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ› ተሰጣቸው // ዛሬ ነሃሴ 14/2008 ዓ.ም ከሰዓት በፊት የድርጅታችን የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት /ኦህዲኅ/ ም/ሊቀመንበርና የዞኑ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዓለማሁ መኮንን በዞኑ ፖሊስ አዛዥ ቢሮ ተጠርተው ዘጠኝ የሲቪልና ሚሊቴሪ ባለሥልጣናት በተገተኙበት የማስፈራራት ሙከራ እንደተፈጸመባቸውና ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው …

ጂንካ ህዝባዊ እምቢተኝነቱ – የኦሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ኅብረት /ኦህዲኅ/ ም/ሊቀመንበር ‹ማስፈራሪያና ማስጠንቀቂያ› ተሰጣቸው Read more »

በሽግግሩ መንግስት ወቅት የጠቅላይ ሚንስትሩ ቢሮ፤ ከፓርላማው ወረድ ብሎ፤ ከቤተ መንግስቱ በአጓዳኝ፤ ወይም ወደ ግቢ ገብርኤል መሄጃ ላይ ይገኝ ነበር። ያን ሰሞን ከበአላት ወይም ቅዳሜና…

ከአቻምየለህ ታምሩ እነሆ ያለውን አቅምና ጉልበት ሁሉ ሳይቆጥብ ለክፉ ተግባር ያዋለው፤ በእምነትና በቅን መንፈስ ተገፋፍቶ ያለፋቸው ክፉ ነገሮች በመብራት ተፈልገው የማይገኙበት፤ በትምህርት ተወልደው መልካም የሚሰሩና ለወገናቸው የሚያስቡ ሰዎችን በማጥፋት ክብረወሰን የተቀዳጀው፤ ድሀ ዘራፊና ገፋፊው፤ተራ ወንጀለኛና ጨካኝ አረመኔው መለስ ዜናዊ ከሞተ …

እየተተገበረ ያለው «የመለስ ራዕይ» Read more »

በዛሬው እለት የጎንደር ማህበረሰብ ነጭ በመልበስ የሞቱ ወገኖቻቸውን የመዘከር ስነ ስርኣት ቢኖራቸውም ጠዋት ላይ አንድ ወጣት በወያኔ ፖሊስ ተደብድቦ ሲገደል በአሁኑ ሰኣት ደግሞ አንድ ወጣት በአልሞ ተኳሽ ተገድላል። ይህን ተከትሎ ነዋሪው በነቂስ ወጥቶ ተቃውሞውን በማሰማት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል:: Minilik Salsawi …

ጎንደር ከባድ ረብሻ ውስጥ ገብታለች Read more »

ምንሊክ ሳልሳዊ ከደህንነትና ስለላ ቢሮ የተገኙ መረጃዎች እንደሚተቁሙት በኢትዮጵያ የተነሳውና ከዳር እስከዳር የተቀጣጠለው የለውጥ ጥያቄ ሕዝባዊ የአብዮት ማእበል የመስከረም ወር የትምህርት ቤቶች መከፈትን ተከትሎ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ንቅናቄ ይነሳል በሚል ስጋት ለአስተማሪዎች ለወላጆችና ለተማሪዎችና ለትምህርት …

በመጪው አመት 2009 የተማሪዎች ንቅናቄ ይነሳል የሚል ስጋት ሕወሓት አድሮበታል፣የተለመደው ስልጠና በ2009 መስከረም ይጀምራል Read more »

እኛ የምናውቀው ትግራይ ዞን እንጂ “ትግራይ ክልል” አይደለም። “ትግሬ” የሚባል ዘር የሚኖረው አድዋ፣ ሽሬ እና አዲግራት ነው። እነዚህ ሦስቱ ወረዳዎች ተሰባስበው አንድ ዞን መፍጠር ይችላሉ። ግን ሌላው እንግሊዝኛ የሚያወራ ሁሉ እንግሊዛዊ እንዳልሆነ ሁሉ ትግርኛ ቢያወራም ባያወራም ትግሬ ግን አይደለም። 44 …

እኛ የምናውቀው ትግራይ ዞን እንጂ “ትግራይ ክልል” አይደለም። Read more »

የሕዝባዊ አሻጥር ሥራዎች  Tadesse Biru Kersmo ለመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች ሴክሬታሪና ኮፒ ታይፒስቶች “ሕዝባዊ አሻጥር” Civic Sabotage የሚለውን ለመተርጎም የጠቀምንበት ሀረግ ነው። ሕዝባዊ አሻጥር ለበጎ ዓላማ ሲባል፤ አምባገነን አገዛዝን ለማዳከም የሚደረግ፤ ከሥነ ምግባር አንፃር ተቀባይነት ያለው፤ ጠላትን በስውር ማፍረሻ ዘዴ …

የሕዝባዊ አሻጥር ሥራዎች ለመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች ሴክሬታሪና ኮፒ ታይፒስቶች Read more »

ጎንደር በአሁን ሰኣት ከባድ ረብሻ ውስጥ ገብታለች። በዛሬው እለት የጎንደር ማህበረሰብ ነጭ በመልበስ የሞቱ ወገኖቻቸውን የመዘከር ስነ ስርኣት ቢኖራቸውም ጠዋት ላይ አንድ ወጣት በወያኔ ፖሊስ ተደብድቦ ሲገደል በአሁኑ ሰኣት ደግሞ አንድ ወጣት በአልሞ ተኳሽ ተገድላል። ይህን ተከትሎ ነዋሪው በነቂስ ወጥቶ …

ጎንደር ከባድ ረብሻ ውስጥ ገብታለች። Read more »

“ኢሕአዴግ ቢወርድ ማን ይተካዋል?” BefeQadu Z. Hailu አገሪቱ ውስጥ “ኮሽ” ባለቁጥር የሚሰሙ የ“ይርጋ” ድምፆች አሉ። ስጋታቸው፣ ሕዝብ “ገዢው መረረኝ፣ ለውጥ አማረኝ” ባለ ቁጥር፣ ‘ገዢውን ማን ይተካዋል?’ የሚል ነው። ማስረጃቸው፣ “አንድ የረባ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ የለም” የሚለው ነው። እነዚህን ጥያቄዎች የሚያነሱ …

“ኢሕአዴግ ቢወርድ ማን ይተካዋል?” BefeQadu Z. Hailu Read more »

በጠራራ ጸሀይ አገር ሲዘረፍ Achamyeleh Tamiru በያዝነው የፈረንጆች ዓመት በወርሀ ጥር የወያኔ ካድሬዎችና የአገዛዙ የፕሮፓጋንዳ ተቋማት የሆኑት እነ ኤ.ቢ.ሲ.፣ ዋልታ፣ ፋና፣ ኤ.ዜ.አ. ወዘተ ትግራይ በታሪኳ ለብሔራዊ ባንክ አቀረበችው ስላሉት የወርቅ ምርት መጠን በስፋት ዘግበው ነበር። የአገዛዙ ልሳን ኢ.ቢ.ሲ. እ.አ.አ. ጥር …

በጠራራ ጸሀይ አገር ሲዘረፍ Achamyeleh Tamiru Read more »

በትግሬዎች ቁጥጥር ያለው የኢትዮጵያ መንግስት ሞቱ ተቃርቧል – ስትራትፎር Ethiopia’s Tigray-dominated government may not be able to sustain its hold on power for much long – Stratfor ———————————- ከአሜሪካ ወታደራዊ የጸጥታ ደህንነት እና ስለላ ተቋማት ጋር እጅና ጓንት ሆኖ የሚሰራውና …

በትግሬዎች ቁጥጥር ያለው የኢትዮጵያ መንግስት ሞቱ ተቃርቧል – ስትራትፎር Read more »

መንግስታችን የሚሞገትለት ልማታዊ ነውን? ግርማ በቀለ በሰሞኑ ከብዙ ጸሃፊዎች በተለይም የህወኃት ደጋፊዎችና ንኪኪዎች ህገመንግስቱን ማክበርና መገዛት ያለብን የጀመርነው ልማት እንዳይደናቀፍ፣ ሰላማዊ ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ እንደሆነ ያስረዳሉ፣ ትንታኔም ያቀርባሉ፡፡ ግን ያልተመለከቱት ወይም መመልከት ያልፈለጉት ልማቱ ላይ የሚነሳውን የፍትሃዊነት፣ የነጻ ውድድር ዕድልና ተወዳዳሪነት፣ …

መንግስታችን የሚሞገትለት ልማታዊ ነውን? ግርማ በቀለ Read more »

ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የወያኔ መንግስት በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን ዘርፈ ብዙ በደሎች እንዲያቆምና ለህዝብ ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ለማስገደድ ብሎም በሀገር ቤት እየተደረገ ላለው ህዝባዊ እምቢተኝነት አጋርነታችንን ለመግለፅ አርብ ኦገስት 26/2016 በፍራንክፈርት ከተማ ታላቅ ትእይንተ ህዝብ ስላዘጋጀን …

አርብ ኦገስት 26/2016 በፍራንክፈርት ከተማ ታላቅ ትእይንተ ህዝብ ተዘጋጀ። Read more »

በአዲስ አበባ ከፍተኛ ውጥረት አለ። በአንዋር መስጊድ አካባቢ ከፍተኛ ፍተሻ በመካሄድ ላይ ነው። ካድሬዎች ቤት ለቤት እየዞሩ እንዲሁም በየመስሪያ ቤቱ በእሁዱ ሰልፍ ላይ እንዳትገኙ እያሉ…

መቀሌ ውስጥ የወልቃይት ጠገዴ ተወላጅ የሆኑ 650 የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች በትግራይ ገዥ እየሰለጠኑ መሆኑ ስናውቅ የሌላው ዞን ተመራቂ ሣይጠራ ወልቃይቴ ብቻ መሆኑ አላማው ምን እንደሆነ ብናውቅም…

በውጪ ሀገር የሚገኙ የቀድሞ የመስሪያ ቤቱን ባልደረቦች የግንቦት ሰባት አባላት ሲሉም ፈርጀዋል፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ሰራተኞች የህወኃት የበላይነት ይቁም በሚል የተነሳውን የጎንደርን አልፎም…

በመጭው እሁድ ነሐሴ 15 በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ ለሚደረገው ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ “ነሐሴ 15 መስቀል አደባባይ እንገናኝ።” የሚሉ የሰልፍ ጥሪ ቀይ ካርዶች በየቦታው እየተሰራጩ…

ኢሳት (ነሃሴ 12 ፥ 2008) በተለያዩ የተቃውሞ ስልቶች ውስጥ የቆዩ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ከፊታችን ቅዳሜ ነሃሴ 14, 2008 ዓም ጀምሮ “ነጭ በመልበስ” እና በመንግስት የጸጥታ…

በአልሸባብ በጸረ ሰላም ሃይሎች እና በሻእቢያ ስም ሽፋን ፍንዳታዎችና ዘረፋዎች ሊፈጸሙ ነው ። ‪#‎StateTerrorism‬ in ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎TPLF‬ ‪#‎Alshebab‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Eritrea‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኢጋድ መረጃ ነው በሚል ሽፋን ሕዝብንና ምእራባውያንን ለማታለል የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር የኢጋድ ማህተምና ኣስፈላጊ የኢጋድ መብቶች …

በአልሸባብ በጸረ ሰላም ሃይሎች እና በሻእቢያ ስም ሽፋን ፍንዳታዎችና ዘረፋዎች ሊፈጸሙ ነው Read more »

ኦሮሞና አማራ የሚለው ነገር – ‪#‎ግርማ_ካሳ‬ ሁለት ነጥቦችን እንዳነሳ ይፈቀድልኝ 1. “የኦሮሞና የአማራ ልሂቃን መተባበር አለባቸው፣ አማራዉን አሮሞው አንድ መሆን አለበት ..” እየተባለ ነው። ይሄ አነጋገር በጣም አይመቸኝም። አንደኛ በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዘራችን ኢትዮጵያዊነት ነው የሚሉ አሉ። አማራነት ሆነ ኦሮሞነት …

ኦሮሞና አማራ የሚለው ነገር – ‪ግርማ ካሳ‬ Read more »

በደቡብ ኦሞ–ጂንካ ህዝባዊ እምቢተኝነቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል // ከዚህ በፊት በደቡብ ኦሞ ዞን አርሶአደሩ ማዳበሪያ አልወስድም፣ ብድር አልከፍልም– የግብርና ልማት ኤክስቴንሽን ሰራተኛ/ ዲኤ/ ግብር ሰብሳቢ አይደለምና ያለስራችሁ አትግቡ፣ አትምጡብን በማለት የማዳበሪያ ዕዳና ግብር አንከፍልም ማለታቸውን ከዞኑ ነዋሪዎች መገለጹ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ በዚህ …

በደቡብ ኦሞ–ጂንካ ህዝባዊ እምቢተኝነቱ ተጠናክሮ ቀጥሏል Read more »

አባቶች ስለ ትግሬዎች ጸልዩ! Muluken Tesfaw [ካልተሳሳትኩ] ባለፈው ጥር አካባቢ ይመስለኛል ብሔራዊ ካፌ ከዶክተር ያእቆብ ኃይለ ማርያም ጋር ስለ አገራችን መጻኢ እጣ ፈንታ ስናወራ አሁን ያለውን የሕወሓት ዘረኝነት ሳስብ እንቅልፍ አይወስደኝም አሉኝ፡፡ ዶክተር ያቆብ በሩዋንዳ የነበረውን የዘር ጭፍጨፋ በቅርበት የተከታተሉ …

አባቶች ስለ ትግሬዎች ጸልዩ! Read more »

የአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ የህክምና ትምህርት ተማሪ ዶክተሮች በኦሮሞና በአማራ ወንድሞቻችን ላይ የወያኔ መንግስት እያደረገ ያለውና የሚካሄደው ኢ.ሰብአዊ ጭፉጨፉ አግባብ አይደለም በማለት ስርአቱን አውግዘዋል ተቃውማቸውን አሰምተዋል።

[የክቡር ሚኒስትሩ ሾፌር ፌስቡክ እያያ ይስቃል]   አንተ ሰውዬ አበድክ እንዴ? ምነው ክቡር ሚኒስትር? ብቻህን ምን ያስገለፍጥሃል? ፌስቡክ እያየሁ ነው፡፡ እንዴ መቼ ተለቀቀ? ደግሞ ማንን አስራችሁ ነበር? ፌስቡክን ማን ለቀቀው? ለነገሩ ፌስቡክ ራሱ ታስሮ ነበር ለካ፡፡ እኮ ማን ለቀቀው? ትንሽ …

ይኼ ሰውዬ ኦሊምፒክ የላክነው ለአገር ገጽታ ግንባታ ነው፡፡ቦርጩ የአገሪቷን ልማት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፡፡ ክቡር ሚኒስትሩ Read more »

ድብቅ የህወሀት ባለሀብቶች (ኤርሚያስ ቶኩማ) ብዙዎቻችን ስለህወሀት አመራሮች ስናወራ የኢትዮጵያን ህዝብ ገንዘብ የሚዘርፉት የበላይ አመራሮቹ ብቻ ይመስሉናል ሆኖም ተራ የህወሀት አባላት እንኳን በዚህ ብልሹ ፖለቲካዊ ድርጅት የተነሳ መልቲ ሚሊየነር ሆነዋል ከእነዚህም ውስጥ አንዱ በኢቲቪ ዜና ሲያነብ የምናውቀው መሰለ ገ/ሕይወት አንዱ …

ድብቅ የህወሀት ባለሀብቶች Read more »

[የክቡር ሚኒስትሩ ሾፌር ከቤታቸው ሊወስዳቸው ሲመጣ ግቢው ውስጥ ድንኳን ተጥሎ ይመለከታል] ሰላም አይደለም እንዴ ክቡር ሚኒስትር? በጣም ሰላም ነው፡፡ የምን ለቅሶ ነው? ምንድን ነው የምታወራው? ማን ሞቶ ነው ድንኳን የተጣለው? ምን ዓይነት ሟርተኛ ነህ? የምን ሐዘን ነው ብዬ ነዋ? ኧረ …

የወያኔ ሚኒስትሮች ሲለኩ -> ስማ በውስኪ ተራጨን፡፡ ፌሽታ ነው እንጂ ሐዘን የለም፡፡ Read more »

አደገኛው የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን ንጹሀን ኢትዮጵያውያንን በአልሸባብ አመካኝቶ በቦንብ ሊያጋይ እንደሆነ የፌድራል ፖሊስ አባል ተናግሯል። እንደሚታወቀው በዚህ ሰዓት የኦሎምፒክ ጨዋታ እየተካሄደ ነው። ጨዋታውን በዲኤስ እና ጂ ቲቪ ቻናል ለማየት የሚሰበሰቡ ወጣቶች ወያኔ በአልሸባብ አመካኝቶ ለሚያፈነዳው ቦንብ ሰለባዎች ሊሆኑ ይችላሉ። …

የትግሬ ነጻ አውጭ ቡድን ንጹሀን ኢትዮጵያውያንን በአልሸባብ አመካኝቶ በቦንብ ሊያጋይ እንደሆነ የፌድራል ፖሊስ አባል ተናግሯል። Read more »