Minilik Salsawi – mereja.com በአዊ ዞን አንከሻ ጔጉሳ ወረዳ ግምጃቤት ማርያም ከተማ ከባድ የሆነ ሰልፍ ነበረ፡። ዛሬም ለሁለተኛ ቀን ሰልፍ ነበረ፡። መፈክሩም፡። 1ለወያኔ አንተዳደርም ወይም አንገዛም 2ወያኔ ሌባ ነው በማለት 3ወያኔ ከግምጃቤት ማርያም የወሰደውን ስልካችንን ይመልስ በማለት 4ወልካይት የጎንደር ኔት …

በአዊ ዞን አንከሻ ጔጉሳ ወረዳ ግምጃቤት ማርያም ከተማ ከባድ የሆነ ሰልፍ ነበረ፡። Read more »

በባህር ዳር የቤት ውስጥ የመቀመጥ ኣድማ ወደ ተቃውሞ ሰልፍ ተለውጦ ሕዝቡ አደባባይ ወጥቷል።ባለስልጣናት ተደብቀዋል። በዳንግላ ከተማ የወረዳው አስተዳዳሪ ቤት ተቃጥሎአል። አንድ ዋና ሳጅን አየነው የሚባል በህዝብ ላይ በመተኮሱ የእሱም ቤቱ ተቃጥሎአል ። በአዴት ከተማ ፖሊሶች ከህዝብ ጋር በማበር እየተቃወሙ ሲሆን፣ …

በባህር ዳር የቤት ውስጥ የመቀመጥ ኣድማ ወደ ተቃውሞ ሰልፍ ተለውጦ ሕዝቡ አደባባይ ወጥቷል።ባለስልጣናት ተደብቀዋል። Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts August 28, 2016 መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=7NPklWWCKmA]

በዘንድሮው ዓመት በተለያዩ የሀገራችን አከባቢዎች የፀጥታና አለመረጋጋት ችግር መከሰቱ ይታወቃል። የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች በተደጋጋሚ የተቃውሞ ሰልፍ በማድረግ ጥያቄዎቻቸውን አቅርበዋል። በዚህ አጋጣሚ ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በተፈጠረው ግጭት ምክንያት በዜጎች ላይ የአካል ጉዳት፣ የሕይወት መጥፋት እና የንብረት ውድመት ደርሷል። በመሆኑም፣ ችግሩን በዘላቂነት …

ኢህአዴግ ቀባሪ እንጂ መካሪ አይሻም – ስዩም ተሾመ Read more »

Addis Admass ኢህአዴግ ለዲሞክራሲ ጨዋታ ድንጉጥ ነው ከዛሬ አርባ አመት በፊት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወጣቶች፤ የህዝቦች ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ፣ የህግ የበላይነት እንዲሰፍን፣ እኩልነትና ነፃነት እንዲረጋገጥ፣ የሀይማኖት እኩልነትና ነፃነት እውን እንዲሆን ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ጥያቄአቸውን አሰምተው ነበር፡፡ ከእነዚህ ወጣቶች ከፊሎቹ ያቀረቧቸው …

መውደቅ ከመነሳት በእጅጉ ይቀላል!! ኢህአዴግ ለዲሞክራሲ ጨዋታ ድንጉጥ ነው — አልአዛር ኬ Read more »

ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ  — Addis Admass ኢህአዴግ ሕገ መንግሥት አርቅቆ ቢነሣም ሕገ መንግሥታዊነትን አላሰፈነም የሕዝብ ብሶት ሲያይል ሽንገላና ጊዜያዊ መፍትሔዎች ቀልቡን አይስቡትም በሥርዓቱ በመሾምና ንብረት በማግበስበስ መካከል እምብዛም ልዩነት የለም ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ለበዓሉ ግርማ ሞት ምክንያት የኾነው፣ ‹‹ኦሮማይ›› በሚል …

ዳግማዊ ኦሮማይ Read more »

Addis Admass        አምናና ዘንድሮ፣ ከፍተኛ እርዳታ ካገኙ ሦስት አገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት። ለረሃቡ 1.4 ቢ ዶላር (30 ቢ. ብር) እርዳታ ተገኝቷል። ግማሹ ከአሜሪካ! (የዩኤን መረጃ)፡፡ 3ቱ ትልልቅ ለጋሾች፣ የአሜሪካ፣ የእንግሊዝና የጀርመን መንግስታት ናቸው። ረሃብ የሚከሰተው፣ የእህል ምርት …

“ትርጉም የሌለው እርዳታ” ወይስ “ለትርጉም የምታስቸግር አገር”? Read more »

በባህር ዳር ከተማ ለሁለተኛ ጊዜ የተጠራዉ ከቤት አለመዉጣት አድማ ሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ላይ ቢነሳ ወያኔ ባጭር ጊዜ መጣል ይቻላል፡፡ በባህር ዳር ከተማ የሚታዩት ከጊዎርጊሰ በተክርስቲይን የሚመለሱ ብቻ ናቸዉ!! Minilik Salsawi

ጎጃም አገው ምድር የቻግኒ ወጣቶች ወደ ከተማው እየገባ ካለው የወያኔ ቅልብ ነፍሰ ገዳዮች ጋር ፊት ለፊት ተፋጠዋል። ወጣቶቹ የከተማይቱን መግቢያና መውጫ በሮች በድንጋይና በእንጨት እየተዘጉ ነው። ቻግኒዎች ከእንግዲህ ለወያኔ አንገዛም ብለዋል መላው የአገው ምድር ዛሬ ለሁለተኛ ቀን የዐማራን ተጋድሎ እያካሄድ …

አገው ምድር የቻግኒ ወጣቶች ከወያኔ ቅልብ ነፍሰ ገዳዮች ጋር ፊት ለፊት ተፋጠዋል። Read more »

በብዙ የዐማራ አካባቢዎች የመንግሥትን መዋቅር ሕዝቡ ተረክቧል፤ የጎበዝ አለቃዎች ጸጥታ የማስከበሩንና የመሪነት ሚናውን በሚገባ እየተወጡ ነው፡፡ የአርባያ በለሳና የቋሪት አንበሶች ለዚህ ማሳያ ናቸው፡፡ በድፍን ጎጃምና በድፍን ጎንደር ሕዝብ አገዛዙን አሽቀንጥሮ ለመጣል እየታገለ ነው፡፡ በወሎና በሸዋ […]

#Ethiopia #EPRDF የኢሕአዴግ የተሃድሶ ጥሪ ማዘናጊያ እና የለውጥ ትግል መግደያ ነው። በተሃድሶ ስም አዲስ በጀት መድበው ለመዝረፍ ኣሰፍስፈዋል።#MinilikSalsawi #EthiopiaProtests Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – የሕዝብ ችግር ኢሕአዴግና ፖሊሲው እንጂ መግለጫ እና የምክር ቤት ውሳኔ ኣይደለም ።መፍትሄው ስልታን ለሕዝብ ማስረከብ ብቻ …

የኢሕአዴግ የተሃድሶ ጥሪ ማዘናጊያ እና የለውጥ ትግል መግደያ ነው። በተሃድሶ ስም አዲስ በጀት መድበው ለመዝረፍ ኣሰፍስፈዋል። Read more »

 በብዙ የዐማራ አካባቢዎች የመንግሥትን መዋቅር ሕዝቡ ተረክቧል፤ የጎበዝ አለቃዎች ጸጥታ የማስከበሩንና የመሪነት ሚናውን በሚገባ እየተወጡ ነው፡፡ የአርባያ በለሳና የቋሪት አንበሶች ለዚህ ማሳያ ናቸው፡፡ በድፍን ጎጃምና በድፍን ጎንደር ሕዝብ አገዛዙን አሽቀንጥሮ ለመጣል እየታገለ ነው፡፡ በወሎና በሸዋ ያሉ ዐማሮችም ተነስተዋል፡፡ ከ60 በመቶ …

በብዙ የዐማራ አካባቢዎች የመንግሥትን መዋቅር ሕዝቡ ተረክቧል፤ የጎበዝ አለቃዎች ጸጥታ የማስከበሩንና የመሪነት ሚናውን በሚገባ እየተወጡ ነው Read more »

ከጎንደር ወልድያና ባሃርዳር መንገዶች ተዘግተዋል። ጎጃም ጀግናው የዱርቤቴ ሕዝብ ትግሉን በመቀላቀል ወያኔን በቃኸኝ ብሎታል ።ለ3 ቀን የስራ ማቆም አድማ ደብረታቦር፣ ወረታ እና አዲሥ ዘመን Minilik Salsawi በቲሊሊ ከተማ ህዝቡ እስረኞችን አስፈትቷል። በህዝቡና በፖሊስ መካከል የተፈጠረውን ፍጥጫ ቄሶቹ ታቦት ይዘው መሀል …

ጎጃም ጀግናው የዱርቤቴ ሕዝብ ትግሉን በመቀላቀል ወያኔን በቃኸኝ ብሎታል ።ለ3 ቀን የስራ ማቆም አድማ ደብረታቦር፣ ወረታ እና አዲሥ ዘመን Read more »

ነሐሴ 22/2008 ዓም ከባህርዳር አካባቢ ተነስቶ በሀሙሲት አድርጎ በደብረታቦር አድርጎ ወደ መቀሌ በመጓዝ ላይ የነበረ ወታደሮችን የጫነ ኦራል ጉመራ ወንዝ ላይ በጀግኖቹ የጎንደር ወጣቶች ጉመራ ወንዝ ላይ ድልድዩን በመዘርጋታቸው መሻገር ባለመቻሉ መሄጃ ያጣው ሠራዊት ወደ ጎንደር ለመመለስ ተገዷል ከጉማራ ሸሽቶ ወደ ጎንደር ሲሮጥ ሌሎቹ ጀግኖች ርብ ወንዝን በመዘርጋት መውጫ ቀዳዳ አሳጥተው እየተንከራተተ እንደሚገኝ ታውቋል. ወረታ […]

Some Facebook friends are recently tagging me with their posts of ‘solutions’ to the contemporary crisis in Ethiopia. (i.e. the anti-government protests in Oromia and Amhara, two biggest regions in Ethiopia). Most of these Facebook friends recommend maintenance or what’s otherwise called ‘cosmetic change’ to the regime. Others seem to be conspirators against the ‘unprecedented’ cooperation of biggest players in Ethiopian politics, the Oromo and Amhara people, against the ruling Tigrian elites group, TPLF.  (The group claims to represent 6% of Ethiopian people (Tigrians) as compared to 62% – Amhara + Oromo people). The latter (of facebook friends suggesting solutions) claimed that it is only Oromo Protests that’s genuine and some went far to portraying Amhara protests as an act of power mongering.
There is no Half Liberty!
In my opinion, it is hardly possible to give one sect of a society its freedom and denying the rest. Freedom will either be assured for all or is denied for all. One of the nations in Ethiopia cannot be given regional autonomy and proportional representation in the federation while others are denied these. It will be oppressed with the rest, or get freedom with them. Even TPLF (which is the supreme Front in the coalition of four parties in the name of EPRDF) including its makers and supporters will only get liberated or be free when it lets others free. The common understanding that a jailer is not free until it frees its prisoners is true. One has to free their prisoners to regain their freedom of movement; otherwise, they will have to be sitting there watching their victims. 
So What to Do?
The solution should be all inclusive. But this happens only if all of us have the genuine intention to compromise on our interests for the sake of justice, fairness and peace. Now, all the power and opportunity is controlled by the ruling party, EPRDF. So, EPRDF must be the sole body willing for this to be true. The issue is freeing the party itself as well as its dissent. Otherwise, however its oppression increases, the public grievance and riot will also increase and the challenge that can be solved through compromise today may not tomorrow. 
In this, maybe naïve, understanding of mine that EPRDF may become willing to hear alternative solutions, I suggest a filtered compilation of alternative solutions from what I heard of people’s recommendations.

1) Apology
Ethiopian people deserve an apology. TPLF/EPRDF should ask the Ethiopian people an apology for all the mistakes and wrong doings that it has done from its conception up until today and even for leading the country to a dangerous end. This has to be done in a written format.
2) Amnesty and Warranty 
We have to cross the bridge of past failures at some point. EPRDF should give amnesty and release all people who were convicted and are on hearings of court proceedings in relation to their political stance. The amnesty should not be with any pre- & post-conditions. In addition, the ruling group should cancel the proclamation that labelled dissent organizations as ‘terrorists’;  it should give warranty for the return of exiled politicians, journalists and activists so that they would be able to contribute for the political fate of their country. Rebel groups should also be given the guarantee to peacefully and legally act according to their political program. A proclamation of amnesty and warranty should be passed by the parliament as to this end. 
3) Discourse
Anti-terrorism proclamation, the charity law and the press laws inacted in the country are used to restrict democratic discourse. Therefore, they should be cancelled for the time being until a legitemate house ratifies other ones (or until it amends them in a way) that don’t stifle constitutional rights. In the mean time, successive and multiple country-wide dialogue that are broadcasted live in the state-owened television with the participation of all stake holders and with moderation of international rights groups should be conducted.  
4) Election
Finally, by freezing the current parliament including the electoral board and by establishing a temporary electoral board of technocrats from other independent countries, there should a new election to be launched at ‘national’ and regional level.
Having suggested that, I have also considered possible criticisms for these alternative solutions:
A) These don’t consider TPLF’s position not to ever compromise;
B) A naïve comment that has assumed the recent protests have shakendown EPRDF’s hold;
C) A solution that encourages dependency on foreign support;
D)  A comment that disregarded the immediate necessity of resolving the controversial issues regarding federal structure, electoral system, Parliament system, land ownership and others in the constitution.
Regarding the first two possible comments (put in ‘A’ & ‘B’), it is because I have the fear that the crisis we are in go worse than better that I wanted to take the risk of being ignored speaking rather than keeping quite. On the other hand, I suggested the participation of independent foriegn technocrats and rights groups because they are the only possible bodies who wouldn’t have much interest to rig the election for transition. My answer for the possible criticism put in ‘D’ is my enthusiasm that if we once established a legitimate house of representatives, the rest would be taken care of by them. Controversial issues will always be there. But, in the way down the road from there, everything to reform including constitutional ammendments is possible for it is easy to do so once a platform is lay for democracy. The most urgent and important issue, for me, now is forming a legitimate government for the majority.

አማራ ተጋድሎ ዛሬም ተቀጣጥሎ ቀጥሏል። ከአዲስ አበባ ወደ ባህርዳር የሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኘውን ደምበጫ ድልድይ ሰልፈኞች ዘግተውታል። የመንገድ መዝጋቱ ዓላማ የወያኔን ኢኮኖሚ ለማዳሸቅ ነው። የመንገድ መዝጋቱ እንቅስቃሴ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ በነዳጅ እጥረት ምክንያት በቅርብ ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ …

ከአዲስ አበባ ወደ ባህርዳር የሚወስደውን ድልድይ ሰልፈኞች ዘግተውታል Read more »

#AmharaResistance; Update ዐማራ ዛሬ (ነሃሴ 21 ቀን 2008 ዓ.ም)  Muluken Tesfaw የቋሪት ዐማሮች አስደናቂ ገድል ፈጸሙ፣ የዐማራ ሕዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ተጋድሎውን ተቀላቅሏል • ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ውሏል፤ ገበሬው ወደ ወልቃይት ለመዝመት የጎበዝ አለቆችን እየጠየቀ ነው • …

ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሕዝብ ቁጥጥር ሥር ውሏል፤የዐማራ ሕዝብ ከጫፍ እስከ ጫፍ ተጋድሎውን ተቀላቅሏል Read more »

#Ethiopia #Oromoprotests ሕወሓት በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ጥቃት ማድረሱን ቀጥሏል። ሕወሓት መስጊድ ውስጥ በተሰበስቡ ወጣቶች ላይ ቦምብ ወረወረ። #EthioMuslims #MinilikSalsawi Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ)ለቅሶ የሚቀመጠው የሞተበትን ሃዘንተኛ የሚያሰቃየው የሕወሓት መንግስት በኦሮሚያ ክልል ግድያውን መቀጠሉን መረጃዎች ሲጠቁም በዛሬው እለት በምእራብ ሃረርጌ ማሳላ …

ሕወሓት በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ጥቃት ማድረሱን ቀጥሏል፤ ሕወሓት መስጊድ ውስጥ በተሰበስቡ ወጣቶች ላይ ቦምብ ወረወረ Read more »

በመላው ኢትዮጵያ ከባድ ተቃውሞ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል ሕዝቡ በተጠንቀቅ እንዲጠባበቅ መሬት ላይ የወረደ ስራ እየተሰራ ነው በመላው ሃገራቸውን በተለይ በከተሞች ከፍተኛ ሕዝባዊ ተቃውሞ ይደረጋል በማለት በሃገር ውስጥ የሚገኙ የለውጥ ሃይሎች ኣስታውቀዋል፤ በሕዝቡ መሃል ኣስፈላጊ የሆኑ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን ሕዝቡ ራሱን …

በመላው ኢትዮጵያ ከባድ ተቃውሞ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል Read more »

በአሁኑ ሰዓት ደብረማርቆስ ከተማ በአጋዚ ወታደር መወረሯን መረጃ ደርሶናል፡፡ ከፍተኛ ውጥረት ላይ ትገኛለች፡፡ ማርቆስን ጥቁር ደመና ተጭኗታል፡፡ ህዝቡ በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ ይገኛል፡፡ ለአጋዚ ወታደር የምግብና የመጠጥ አቅርቦት የሚሰጥ ሆቴል ካለ ህዝቡ እርምጃ ለመውሰድ እንደሚገደድ አስጠንቅቋል፡፡ ባለፈው በተደረገው ከፍተኛ ህዝባዊ ተቃውሞ የትልቅ ሆቴል ህዝባዊ ወገንተኝነቱን ወደ ጎን በማለት የሰረታው ስህተት ዋጋ እያስከፈለው ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ዋናው […]

በጎጃም የተለያዩ ቦታዎች ከፍተኛ የሆነ ሕዝባዊ ተቃዉሞዎች እየታዩ ነው። ከደጀን ተነስቶ ወደ ባህር ዳር የሚወስደዉን መንገድ እናበምርጦ ለማሪያም አድርጎ ከደሴ የሚመጣው መንገድ በምታገናኘዋ በግንደ ወይን ከፍተኛ ተቃዉሞ ተነስቷል። ከደጀን በደብረ ማርቆስ አድርጎ ወደ ባህር ዳር […]

 የሃያ ኣምስት ኣመታት የጎሳ ፖለቲካቸው በሕዝብ ኣንድነት የተናደባቸው ሕወሓቶች `የኦሮሞና ኣማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ `የሚለው የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ኣዲስ መጽሃፍት በሕወሓቶች ከገበያ እየተሰበሰበ ሲሆን መጽሃፍ ኣዟሪዎችም እየታሰሩ ይገኛሉ። VOA Amharic ቪኦኤ አሁን አዲስ አበባ የሚገኙ መፅሃፍት ሻጮችን አናግሮ የፕሮፌሰር ፍቅሬ …

የፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ መፅሃፍ በህውሃቶች እየተሰበሰበ እየተወሰደ እና አዟሪዎችም እየታሰሩ ነው Read more »

በቡሬ ጎጃም ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ተቀሰቀሰ ። በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው “የሰማዕታት ደም ይጮሃል” የሚል ርዕስ ያለውና የ23 የንግድ ድርጅቶችን ስም ዝርዝር የያዘ በራሪ ወረቀት በባህርዳር ከተማ እየተበተነ ነው:: ከእነዚህ የህወሓትና …

በቡሬ ጎጃም ከፍተኛ የሕዝብ ቁጣ ተቀሰቀሰ ። በባህርዳር ከተማ በ23 የንግድ ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል የሚጠይቅ በራሪ ወረቀት እየተበነ ነው Read more »

#AmharaResistance; Update (ዝርዝር)፤ ዐማራ ዛሬ (ነሃሴ 20 ቀን 2008 ዓ.ም.)  Muluken Tesfaw በበርከታ የጎጃም ከተሞች የዐማራ ተጋድሎ ተፋፍሟል፤ ራሳቸውንም ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል • 40 የዐማራና ኦሮሞ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ  በቡሬ ከተማ ከሠላሳ ሺህ …

የጎጃም ከተሞች ራሳቸውን ከወያኔ አገዛዝ ነጻ አድርገዋል – 40 የዐማራና ኦሮሞ የጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቢ ሕግ ባለሙያዎች ከሥራ ተባረሩ Read more »

ዛሬ ምን ተገኘ ? የኦሮሞን ሕዝብ ተቃውሞ ሕገወጥ ነው ብለው እየገደሉና እያሰሩ ያሉት ሕወሓቶች ናቸው። Minilik Salsawi – mereja.com ሃያ አምስት አመት የተለፋበት የጎሳ ፖለቲካ መክሸፉ የሕዝብ ኣንድነት ያስደነገጣቸው የሕወሓት ካድሬዎች የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄ ሕገወጥ ነው ያለ ኣካል ያለ ይመሰል …

ሕገመንግስቱ – ዛሬ ምን ተገኘ ? የኦሮሞን ሕዝብ ተቃውሞ ሕገወጥ ነው ብለው እየገደሉና እያሰሩ ያሉት ሕወሓቶች ናቸው። Read more »

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ይዘው ለመሔድ በፈለጉ የትግራይ መከላከያ ሠራዊትና በዐማራው ፖሊስ መካከል የተፈጠረውን ፍጥጫ የጎንደር ወጣቶች ተቀላቅለውታል፡፡ኮሎኔል ደመቀን እና የጎንደር ማረሚያ ቤት በአሁኑ ሰዓት (ትግሬን ከከተማው አስወጥቶ ዐማራን ለመጨረስ የታሰበ እቅድ) ዐማራ እንዴት ዋለ? (ነሃሴ 18 ቀን 2008 ዓ.ም.) የፍኖተ …

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ይዘው ለመሔድ በፈለጉ የትግራይ ወታደሮችና በአማራው ፖሊስ መካከል የተፈጠረውን ፍጥጫ የጎንደር ወጣቶች ተቀላቅለውታል Read more »

በአማራው ክልል ያለው መለስተኛ ጦርነት ሳይባባስ መፍትሄ ይፈለግ –  ግርማ ካሳ – በሰሜን ጎንደር ዞን 145 ወታደሮች ተገድለዋል – ከአዘዞ ካምፕብቻ 143 ወታደሮች ካምፑን ጥለው እስከነ ትጥቃችው ጠፍተዋል ህወሃት ለሰላም በሮቹን በሙሉ ስለዘጋ፣ በሰላም የሚታገሉ፣ እንደ አንድነት ያሉ ፓርቲዎችን አግዶ፣ …

በአማራው ክልል ያለው መለስተኛ ጦርነት ሳይባባስ መፍትሄ ይፈለግ – ግርማ ካሳ Read more »

“ይሁንታ አግኝተን ከተመረጥን ለመምራት ዝግጁ ነን፡፡”- አትሌት ሀይሌ ገብረስላሴ by ኢትዮአዲስ ስፖርት በዳዊት ፀሀዬ|ነሀሴ 19፣2008 በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ጋዜጣዊ መግለጫ ዛሬ ከሰአት በብሔራዊ ሆቴል ተካሄደ፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን ላይ የተገኙት ጋዜጣዊ መግለጫውን የጠራውን የኢትዮጵያ አትሌቶች ጊዜያዊ ኮሜቴን በመወከል አትሌት …

ስፖርታችን አደጋ ላይ ነው ጥያቄያችን ምላሽ እስካላገኘ ድረስ ጉዳዮን እስከ አለምአቀፍ የአትሌቲክስ ፊዴሬሽን(IAAF) ድረስ ለመውሰድ እንገደዳለን Read more »

ፍኖተ ሰላም የጦር ቀጠና ሆና ስታመሽ ገዱ ኣንዳርጋቸው ዛሬም የሕዝብን ጥያቄ የጸረ ሰላም ሃይሎች ሴራ ነው ይላል። Minilik Salsawi ከትላንትና የተጀመረው በምእራብ ጎጃም ዋና ከተማ ፍኖተ ሰላም ታላቅ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን ሕዝቡ በከፍተኛ ደረጃ ተቃውሞ ሲያሰማ …

ፍኖተ ሰላም የጦር ቀጠና ሆና ስታመሽ ገዱ ኣንዳርጋቸው ዛሬም የሕዝብን ጥያቄ የጸረ ሰላም ሃይሎች ሴራ ነው ይላል። Read more »

የሰሜን ጎንደር ዞን አድማ በታኝ ም/አዛዥ ኢንስፐክተር መልካሙ የሺዋስ ረዕቡ ዕለት ከስራ ተሰናበቱ። በአንገረብ ወህኒ ቤት ኮ/ል ደመቀን ለመውሰድ የተከፈተውን ዘመቻ ያከሸፈው የሰሜን ጎንደር ልዩ ሃይል አካል የሆነው የአድማ በታኝ ጦር ም/አዛዥ ኢንስፔክተር መልካሙ ”ህዝባችን ላይ አንተኩስም” በማለት የሚመሩትን ጦር አቋም እንዲይዝ አድርገዋል። በዚህም ከስራ ተባረዋል። ጦሩ ግን ከጎናቸው ነው። Filed under: NEWS

ኮሌኔል ደመቀ ዘወዴን ለመውሰድ ህውሃት የሞከረው በሄሊኮፕተር እና በከባድ መሳሪያ የታጀበ ኦፕሬሽን ከሸፈ የጎንደር አማራ ህዝብ ፣ የአማራ ልዩ ሃይል እና አድማ በታኝ ባደረገው የተቀናጀ ጥቃት የህውሃት አጋዚ ወታደሮች ወደ መጡበት በሃፍረት ተመልሰዋል የፍኖተ ሰላም የአማራ ተጋድሎ ሰራዊት አስደናቂ ጀብዱ …

ኮሌኔል ደመቀ ዘወዴን ለመውሰድ ህውሃት የሞከረው በሄሊኮፕተርና በከባድ መሳሪያ የታጀበ ኦፕሬሽን ከሸፈ Read more »

ጊዜው የደፋር፣ የይሉኝታ ቢስ እና የውሸታም ነው። አትሌት አልማዝ አያና  ዶ/ር ኢ/ር መሰለ ሀይሌ ሰውየውን ጠዋት በሰይፉ ፋንታሁን ፕሮግራም ሰማሁት። የመጨረሻ ጥጋበኛና ውሸታም ነው። መልሱ ሁሉ የትዕቢት ነው። የድፈረቱ ድፍረት “ውጤቱ ጥሩ ነው እናንተ ጋዜጠኞች ይቅርታ ጠይቁ” ይላል። የማነው ዓይን …

“የኢትዮጵያ ሕዝብ ይቅርታና ክብር ኣይገባውም ። በፍጹም ይቅርታ አልጠይቅም! ” የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ም/ፕሬዝዳንት) Read more »

ከ200 በሚበልጡ ባለስናይፐር የትግሬ መከላከያ ሠራዊትና በዐማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ መካከል ጎንደር አንገዘረብ ማረሚያ ቤት አካባቢ ፍጥጫ ተፈጥሯል፡፡ #AmharaResistance #MinilikSalsawi ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን ይዘው ለመሔድ በፈለጉ የትግራይ መከላከያ ሠራዊትና በዐማራው ፖሊስ መካከል የተፈጠረውን ፍጥጫ የጎንደር ወጣቶች ተቀላቅለውታል፡፡ኮሎኔል ደመቀን እና የጎንደር …

ከ200 በሚበልጡ ባለስናይፐር የትግሬ መከላከያ ሠራዊትና በዐማራ ልዩ ኃይል ፖሊስ መካከል ጎንደር አንገዘረብ ማረሚያ ቤት አካባቢ ፍጥጫ ተፈጥሯል፡፡ Read more »

ወያኔ ታላቁን የዘመናችን ጀግና ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን አፍኖ ለመውሰድ ከፍተኛ ዝግጅትና ወታደራዊ ከበባውን በማጠናቀቅ በዛሬው ዕለት ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መግባቱን ከጎንደር የደረሰን ዜና ያመልክታል። ወያኔ ከውጭ ወራሪ ጦር ጋር ለመጋፈጥ የማይተናነስ እጅግ የታጠቀና በዘመናዊ የጦር መሳሪያ እስከ አፍንጫው ድረስ የታጠቀ …

ሰበር ዜና፤ ወያኔ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱን አፍኖ ለመውሰድ እንቅስቃሴ ጀምሯል፣የጎንደር ሕዝብ ለወገኖቹ የድረሱልን ጥያቄ አቅርቧል Read more »

ለሁለተኛ ጊዜ የጎንደር ሕዝብ ቤቱን ዘግቶ ተቀመጠ – የወያኔ የኣደባባይ ተቃውሞ ጥሪ ከሽፏል።ጎጃም ፍኖተ ሰላም ታላቅ የተቃውሞ ትእይንት እየተካሄደ ነው:: Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ሁለተኛው ዙር ኣድማ በጎንደር ከተማ ተጀምሯል የሚል መረጃ ከከተማዋ በስፋት ተሰራጭቷል፤ ኣሁን የጎንደር ሕዝብ የሕወሓት ጦር …

ለሁለተኛ ጊዜ የጎንደር ሕዝብ ቤቱን ዘግቶ ተቀመጠ – የወያኔ የኣደባባይ ተቃውሞ ጥሪ ከሽፏል።ጎጃም ፍኖተ ሰላም ታላቅ የተቃውሞ ትእይንት እየተካሄደ ነው Read more »

በፖሊስ ቀን የዐማራ ሕዝብ ሲወገዝ ዋለ ትናንት በሚሊኒየም አዳራሽ በተከበረው የፖሊስ ቀን የዐማራ ሕዝብ ላይ መንግሥታዊ ውግዘት ሲተላለፍ መዋሉን ባአሉን ከታደሙ የፌደራል ፖሊስ አባላት የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ በየቦታው የተከሰተውን የሕዝብ ተጋድሎና ተቃውሞ ጋር በተያያዘ የሕወሓት አገዛዝ በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ …

በፖሊስ ቀን በሚሊኒየም አዳራሽ የዐማራ ሕዝብ ሲወገዝ ዋለ Read more »

ኢትዮጵያ አሁን የሚያስፈልጋት ሰላም ነው ወይስ ፍትህ ? – ፓስተር ዳንኤል ጣሰው ሀገራችን ከፍተኛ አጣብቂኝ ውስጥ ገብታለች።ምንም እንኳ በታሪካችን ብዙ መከራዎችንና የርስ በርስ ግጭቶችን ያሳለፍን ብንሆን እነዚያ አሁን መደገም አለባቸው ማለት አይደለም። እንዲያውም ካለፈው ተምረን በ21ኛው ክፍለ ዘመን ወደ ኋላ …

ኢትዮጵያ አሁን የሚያስፈልጋት ሰላም ነው ወይስ ፍትህ ? – ፓስተር ዳንኤል ጣሰው Read more »

ወያኔ ህዝቡ ከቤቱ እንዲወጣ በማስገደድ ላይ ዋሉ። የከተማዋን ባጃጆች በየማደሪያ ቦታቸው በመሄድ በግዳጅ ለማስወጣት እየሞከሩ ይገኛሉ፣ ስራ ካልጀመራችሁ 3000 ብር ትቀጣላችሁ በማለት ቢያስፈራሩም የስራ ማቆም አድማው እና የቤት ውስጥ ተቃውሞው ግን ተጠናክሮ ቀጥሏል። የተባባረ ህዝብ በባህር ዳር ታሪክ ይሰራል።ጭንቀት ውስጥ …

በባህር ዳር ፖሊሶች ሕዝቡ ከቤቱ ወጥቶ ስራ እንዲጀምር ሲያስገዱ ዋሉ። Read more »

የዘንድሮ ኣሸንዳ ምርጥ ዘፈኖች ! ±±±±±±±±±± * ውረድየ ውረድ የ * ከይትዋረድ የ ! * ሳትዋረድ * ውረድ ፦ ዘፈኑ ሁለት ትርጉም ያለው ሲሆን ሰሙ ከበዓሉ የተያያዘ ቀጥታዊ ፍቺው ሳናዋርድህ ገንዘብ ልቀቅልን ሲሆን ወርቁ ደግሞ ህዝብ ሳያዋርድህ ስልጣን ልቀቅ የሚል …

ውረድየ ውረድ የ * ከይትዋረድ የ ! * ሳትዋረድ * ውረድ – የዘንድሮ ኣሸንዳ ምርጥ ዘፈኖች ! Read more »

ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ መንግሥት በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የወሰደው የሀይል እርምጃ መፍትሄ አይደለም አለች በኢትዮጵያ እየተወሰዱ ያሉት የሀይል እምጃዎችና ሌሎቹ ለሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ መፍትሄ ሊሆኑ አይችሉም ሲሉ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ረዳት ሚኒስቴር ቶም ማሎንስኪ አስታወቁ። አዲስ አበባ — ረዳት ሚኒስትሩ …

ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ መንግሥት በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የወሰደው የሀይል እርምጃ መፍትሄ አይደለም አለች Read more »

“በግድ ወደሕገ አራዊት መግባት አለብን ? ” ከትናንት ወዲያ፣ ትናንትና ዛሬ  –  ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም ዛሬ ላይ ቆሜ ወደኋላ ሳይ የትናንት ወዲያው ይናፍቀኛል፤ ትናንት ወዲያን አይቼዋለሁ፤ አውቀዋለሁ፤ ትናንትንም አይቼዋለሁ፤አውቀዋለሁ፤ ዛሬንም እያየሁትና እያወቅሁት ነው፤ ከትናንት ወዲያ በጃንሆይ ዘመን የአገዛዙ ነቃፊ ነበርሁ፤ …

“በግድ ወደ ሕገ አራዊት መግባት አለብን ? ” ከትናንት ወዲያ፣ ትናንትና ዛሬ ‪- ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – አንድ ሁለት ሶስት …እርምጃዎች በትግሉ አለም ውስጥ አንድ ፈር የሚቀድ የድል ዋዜማ ስኬት መሆኑን አጠያያቂ አይደለም::ማንኛውም የመብት እና የነጻነት ጥያቄዎችን መፍታት የሚቻለው በእኛ በራሳችን መሆኑ እሙን ነው::ለኛ መብት መከበር ለኛ ነጻነት መቀዳጀት ቅጥረኞችን አንገዛም::በራሳችን በህዝቦች …

በህዝቦች ትግል ያልተገኘ ነጻነት ለአምባገነኖች ባርነት ይዳርገናል::የኢትዮጵያውያን የነጻነት ትግል እና የምእራባውያን ሚና (ምንሊክ ሳልሳዊ) ‪ Read more »

የህዝብን ቁጣ በሃይል መግታት እንደማይቻል ከታሪክ መማር አስተዋይነት ነዉ!!! ፈርስት ሂጅራ በአሜሪካ ከዛሬ ሃያ አመታት በፊት ሲመሰረት አንግቦ ከተነሳባቸው አላማዎች አንዱ ለኢትዮዽያ ሙስሊሞችና ብሎም ለመላው ኢትዮዽያዊ ወገናችን አጋር ለመሆንና በጎ ለመስራትም ነዉ። ታዲያ በነዚህ ባሳለፍናቸዉ አመታት በተለይ ከ1991 ለዉጥ ወዲህ …

የህዝብን ቁጣ በሃይል መግታት እንደማይቻል ከታሪክ መማር አስተዋይነት ነዉ!!! (ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽን ) Read more »

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለስ አስታውቋል ኢትዮጵያውያን 43 ሺሕ ዶላር አሰባስበውለታል VOA Amharic የ26 ዓመቱ ፈይሳ ሌሊሳ በትናንትናው በሪዮ ኦሎምፒክ የወንዶች ማራቶን የብር ሜዳልያ ያሸነፈበትን ሩጫ አጠናቆ ሲገባ በኦሮሞ ተቃውሞ ጊዜ የተጀመረውና በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ የተቃውሞ ምልክት የሆነውን እጅ …

አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለስ አስታውቋል ኢትዮጵያውያን 43 ሺሕ ዶላር አሰባስበውለታል Read more »