የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን አመራሮች እነማን ናቸው? 1. የኢትዮጵያ አኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዝዳንት – ብርሃነ ኪዳነ ማሪያም 2. የኢትዮጵያ ቴኩዋንዶ ማህበር ፕሬዝዳንት – ኪሮስ ገብረ መስቀል 3. የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ማህበር ፕሬዝዳንት – ኪሮስ ሐብቴ 4. የኢትዮጵያ ቮሊቦል ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት – ተስፋይ …

ዘንድሮ የተዋረድነው ያላንዳች አይደለም። የኢትዮጵያ ሳይሆን የአንድ መንደር ሰዎች የትግራይ ስፖርት ፌዴሬሽን ይመስላል! Read more »

ሐምሌ 30 እና ነሐሴ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. በሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ክልሎች የተከሰቱት የተቃውሞ ሠልፎች አካባቢያዊና የጋራ መነሻ ምክንያቶች እንዳሏቸው አስተያየት ሰጪዎች ይገልጻሉ፡፡ ለእነዚህ ችግሮች የአጭር ጊዜና ዘላቂ የሆኑ መፍትሔዎች የማይገኙ ከሆነ ተቃውሞው ሊቀጥልና የአገሪቱን ህልውናም ጥያቄ ውስጥ ሊከት የሚችል …

የአገሪቱን ህልውና ጥያቄ ውስጥ ሊከት የሚችል – የተቃውሞ ሠልፎቹ ፈርጀ ብዙ ሥጋቶች Read more »

Reporter Amharic : ባለፈው ሳምንት በተለያዩ ከተሞችና በአዲስ አበባ የተካሄዱ ሠልፎችና ግጭቶች ባስከተሉት ጫና ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ይገቡ የነበሩ የምግብ ሸቀጦች አቅርቦት እንደ ልብ እንዳይኖር ካለማስቻላቸው በተጨማሪ፣ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መከሰቱ ተሰማ፡፡ የሪፖርተር ምንጮች እንዳብራሩት ወደ ከተማው የገበያ ሥፍራዎች …

በተለያዩ ከተሞችና በአዲስ አበባ የተካሄዱ ሠልፎች ባስከተሉት ጫና ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መከሰቱ ተሰማ፡፡ Read more »

በአልሸባብ ሽፋን በኣማራው ላይ ሊሰነዘር የታቀደ ሽብር ??? የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ)፣ አልሸባብ የቀጣናው የፀጥታ ሥጋት መሆኑ እንደጨመረና የሽብር ጥቃት ሊፈጽም እንደሚችል አሳሰበ፡፡ የኢጋድ የፀጥታ ዘርፍ ይፋ ባደበአልሸባብ ሽፋን በኣማራው ላይ ሊሰነዘር የታቀደ ሽብር ረገው ሪፖርት ዋነኛ …

በአልሸባብ ሽፋን በኣማራው ላይ ሊሰነዘር የታቀደ ሽብር ??? – አልሸባብ በምሥራቅ አፍሪካ አገሮች የሽብር ጥቃት ‹‹Al-shabab as a Transnational Security Threat›› Read more »

‹‹ኦሮሚያን የመገንጠል ዓላማ ያላቸው ኃይሎች ታይተዋል››  አቶ ኩማ ደመቅሳ         ‹‹በኢትዮጵያ አሸባሪ ሥርዓት ነው ያለው›› ዶ/ር መረራ ጉዲና         ‹‹የተቃውሞ መነሻ የመልካም አስተዳደር ችግር ነው›› አቶ ጌታቸው ረዳ በጎንደር በተደጋጋሚ ሲካሄድ የነበረው የተቃውሞ ሰልፍ በአሁኑ ወቅት ቤት ውስጥ በመቀመጥ አድማ …

መነሻው በውል ያልታወቀ ተቃውሞ ቀጥሏል – የጎንደር ነዋሪዎች በቤት ውስጥ የመቀመጥ አድማ Read more »

ጀግኖቹ የጎንደር አማሮች የቤት ውስጥ ተቃውሟቸውን ጨርሰው በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጥይት በግፍ የወደቁ ሰማዕት ወንድምና እህቶቻቻችንን ጧፍ በማብራት እያሰቡ ነው። ግፈኛው የትግሬ ነጻ አውጪ ቡድንን ስናስወግድ ሰው ለማዳን ለወደቁት ሰማዕቶቻችን የክብር ሀውልት አቁመን በየእለቱ እንዘክራቸዋለን።

ጀግኖቹ የጎንደር አማሮች የቤት ውስጥ ተቃውሟቸውን ጨርሰው በአሁኑ ሰዓት በወያኔ ጥይት በግፍ የወደቁ ሰማዕት ወንድምና እህቶቻቻችንን ጧፍ በማብራት እያሰቧቸው ነው። ግፈኛው የትግሬ ነጻ አውጪ ቡድንን ስናስወግድ ሰው ለማዳን ለወደቁት ሰማዕቶቻችን የክብር ሀውልት አቁመን በየእለቱ እንዘክራቸዋለን። – Achamyeleh Tamiru 

ሽረተ ፅልማሞት (የመጀመሪያው ክፍል) ╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩╩ ከህይወት ዘመን ታሪኮቼ ሁሉ ለልጄ የማወርሰው ታላቁ የህይወቴ ማስታወሻ የሆነው ይህ ታሪኬ ተፈጥሮኣዊው ማንነቴን የተቀበልኩበት የዚህ ክረምት ገጠመኜ ነው፤ ለልጄም ብቻ ሳይሆን ለወገኖቼም ጭምር! 2008 ዓ.ም ክረምት! በሲሳይ ዘለቀ ከ ሁለት ወር በፊት…. ሲጥርና ሲግር …

ሽረተ ፅልማሞት በሲሳይ ዘለቀ Read more »

ለስር ነቀል ለውጥ ትግሉ ቀጥሏል። ( ምንሊክ ሳልሳዊ ) ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎AmharaResistance‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Change‬ Minilik Salsawi ምንሊክ ሳልሳዊ – በኣማራ ክልል እና በኦሮሚያ ክልል ሕዝቡን የማስተባበር ሂደቶች በተሳካ መልኩ የቀጠለ ሲሆን በደቡብ ክልል እና በኣዲስ ኣበባ ጥሩ የሆኑ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ …

ለስር ነቀል ለውጥ ትግሉ ቀጥሏል። ምንሊክ ሳልሳዊ Read more »

የዛሬዉ የደብረማርቆስ ህዝብ ከዞኑ እና ከክልሉ ባለስልጣናት ጋር ባደረገው ዉይይት ህዝቡ በከፍተኛ ወኔ ሲያሰማቸዉ የነበሩ ሀሳቦች ~ወልቃይት በማያሻማ ሁኔት የአማራ ነው እንኳን ወልቃይት በወሎ የተወሰዱትንም እናስመልሳለን ~በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍል የታሰሩት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ ~ልጆቻችንን በአጋዚ ጦር አስደበደባችሗቸው ~ …

በሚኒስቴር ደረጃ ስራዬ ብላችሁ ቢሮ ከፍታችሁ ታሰድቡናላችሁ። – የደብረማርቆስ ህዝብ Read more »

ሻንጣ ሸክፎ በምሽት መውጣት አይደለም መልሱ! መልሱ የበደሉትን ህዝብ ይቅርታ ጠይቆ ስልጣን መልቀቅ ነው ! አማራ ጎንደር ብቻ አይደለም ያለው! ኦሮሞ ወለጋ ብቻ አይደለም ያለው ። እንደ አባይ ወንዝ ከጫፍ ጫፍ የተዘረጋን ግንደ መለሎ ህዝብ ነን! ሄኖክ የሺጥላ

የትግራይ ህዝብ ማንም ሰው እንዲገደል ትእዛዝ አላስተላለፈም ============================= By: Asfaw Gedamu ============== የትግራይ ህዝብ የኦሮሞ ይሁን የአማራ፣ የጋምቤላ ይሁን የቤንሻንጉል፣ የሱማሌ ይሁን የአፋር፣ የሃረረ ይሁን የደቡብ ተወላጅ እንዲገደል አይፈልግም….በመሆኑም ማንም ሰው እንዲገደል ለህወሓትም ሆነ ለኢህአዴግ ያስተላለፈው አንድም ትእዛዝ የለም፡፡የኢህአዴግ የፅጥታ …

የትግራይ ህዝብ ማንም ሰው እንዲገደል ትእዛዝ አላስተላለፈም = By: Asfaw Gedamu Read more »

ሌ/ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳይ – በተለይ ለአዲስ አድማስ በፀጥታ ኃይሎች ችግሮችን ለማስታገስ የሚደረገው ሙከራ ብዙ ርቀት አያስኬድም ህዝቡ ውስጥ ያለው መሰረታዊ ጥያቄ፣አሁን ባለው አስተዳደር ያለመርካት ነው በሰላማዊ ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት እንኳ ማለፍ የለበትም ወልቃይት በትግራይ ሥር እንዴት ተካለለች? ጀነራሉ ያብራራሉ …

(*የፖለቲካ ቀውስ *የዜጎች ሞት *የተቃውሞ ጩኸት *አለመረጋጋት) Read more »

Addis Admass – መንግስት፤ የኃይል እርምጃውን አቁሞ ህዝቡን ማወያየት አለበት ኢህአዴግ የሚነሱ ቅራኔዎችን የመፍታት አቅሙ ተዳክሟል በግርግር የሚቀየር መንግስት ለዚህች አገር አይበጅም አመራር ደናሽ ሳይሆን ሁሉንም አስደናሽ ነው መሆን ያለበት በአገራችን የተከሰተው ፖለቲካዊ ቀውስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየባሰበት እንጂ እየተሻሻለ …

ለፖለቲካዊ ችግሮቻችን ፖለቲካዊ ውይይት Read more »

  የአሜሪካ ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣናት፤ ትራምፕ ለአገሪቱ ህልውና አደጋ ናቸው አሉ  ለትራምፕ ድምጻቸውን ላለመስጠት ተፈራርመዋል    50 የቀድሞ የአሜሪካ ከፍተኛ የብሄራዊ ደህንነት ባለስልጣናት፣ አነጋጋሪው የአሜሪካ ዕጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ በምርጫው በለስ ቀንቷቸው የሚመረጡ ከሆነ የአገሪቱን ብሄራዊ ደህንነትና ህልውና አደጋ ላይ …

የአሜሪካ ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣናት፤ ትራምፕ ለአገሪቱ ህልውና አደጋ ናቸው አሉ Read more »

Addis Admass የመንግስት እና የገዢው ፓርቲ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሁሉ ስለ ኪራይ ሰብሳቢነት፣ ትምክህትና ጠባብነት የስርዓቱ አደጋ መሆናቸውን ዘወትር አበክሮ ሲናገር ይሰማል፡፡ የመንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ነባር የፓርቲው አመራሮች፤ በተለያየ ጊዜ ይህን ችግር እያነሱ ይነግሩናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ገና ከማለዳው (በ1992 ዓ.ም) ጀምሮ …

ፖለቲካዊ ትራጀዲ! ———- ተፈሪ መኮንን Read more »

ይህ ጽሑፍ የ‹‹አረናው” አብርሃ ደስታ÷ በተከታታይ በማህበራዊ ድረ,ገፅ ላይ ላሰፈረው ሃሳብ የተሰጠ የግል አስተያየትና የሃሳብ ሙግት ነው፡፡ እኔና አብርሃ ደስታ÷ የህወሓት መንግስት በካቴና ሳያወዳጀን በፊት ትውውቃችን በሩቁ ነበር፡፡ ህወሓት ኢህአዴግ ሊያፈርስ አስቦ ሲገፋን ግን በወህኒ ቤት መካከል ሰራንና የልብ ወዳጅ …

የወልቃይት ጠገዴ ነገር : ዳንኤል ሺበሺ Read more »

ጥንታውያን የአብነት ሊቃውንት፤ ‹ሕመም አንድም ለትምህርት፤ አንድም ለሞት ነው› ይላሉ። መታመሙን ላወቀ፣ መድኃኒቱን ለፈለገ፣ መድኃኒቱንም በትክክል ለወሰደ፣ ወስዶም ለዳነ ሰው ሕመም ለትምህርት ይሆነዋል፡፡ ሦስት ነገር ይማርበታልና፡፡ አንድም ዳግመኛ እንዳይዘው ጥንቃቄን፣ አንድም ቢይዘው ሊተርፍ የሚችልበትን መፍትሔ፣ አንድም ደግሞ ለሌላው የሚመክረው ልምድን …

ሕመም፡- አንድም ለትምህርት፤ አንድም ለሞት! —- ዲ/ን ዳንኤል ክብረት Read more »

መድረክ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም ጠይቋል መንግስት በዜጎች ላይ የኃይል እርምጃ ከመውሰድ እንዲቆጠብ አሳሰቡ ሰሞኑን በኦሮሚያና በአማራ ክልል የተደረጉ የህዝብ ተቃውሞዎችን ተከትሎ በተከሰተ ግጭት በርካቶች ህይወታቸውን እንዳጡ የገለፁት ዋና ዋና ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ ሀገሪቱ ልትበታተን ትችላለች የሚል ስጋት እንዳላቸው …

ተቃዋሚ ፓርቲዎች የእርቀ ሰላም ጥሪ አቀረቡ Read more »

ቅዳሜና እሁድ በኦሮሚያና በአማራ ክልል በተደረገ ህዝባዊ ተቃውሞና ግጭት 142 ሰዎች መገደላቸውን መኢአድ አስታወቀ፡፡ “መንግስት በሀገራችን ዜጎች ላይ የሚፈፅመውን ግድያ በአስቸኳይ ያቁም” በሚል ርዕስ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው የመላ ኢትዮጵያውን አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፤ በአማራ ክልል አርብ ሐምሌ 29 እና እሁድ ነሐሴ …

በሰሞኑ ተቃውሞና ግጭት 142 ሰዎች መሞታቸውን መኢአድ አስታወቀ Read more »

በባሕር ዳር አዲስ ዓለም ሆስፒታል 500 በላይ ሰዎች ታመው ሆስፒታል ገቡ Muluken Tesfaw • አብዛኛዎቹ የዐማራ ከተሞች ከየት እንደመጡ በማይታወቁ ታጣቂዎች እንደሚጠበቁና ሕዝቡም ላይ ከፍተኛ በደል እየፈጸሙ ነው • ጎንደር ከተማ በቤት ውስጥ አድማ ተመታለች፤ ትግሬዎችን ከጎንደር ማስወጣት አሁንም ቀጥሏል …

ጎንደር ከተማ በቤት ውስጥ አድማ ተመታለች፤ ትግሬዎችን ከጎንደር ማስወጣት አሁንም ቀጥሏል … Read more »

ብዙሃኑ ቤተ እስራኤላዊ የጎንደር ህዝብ ነው ባልሳሳት 95 ፐርሰንቱ በ እስራኤል የሚገኘው ያማለት ከ 147 ሺህ ቤተ እስራኤላዊ እስራኤል ከሚገኙት 140 ሺውን ያህል ይይዛል.. 9 ሺህ ያህል ቤተ እስራኤላውያኖች አሁንም በጎንደርና በአዲስ አበባ ይገኛሉ ሆኖም ግን አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው …

በቤተ እስራኤላውያን ስም የሚነግደውን የወያኔ ሚዲያ ቤተ እስራኤላውያን እያጭበረበረ ስለሚገኝ ልናስቆመው ይገባል Read more »

የሸዋ ህዝብ ዳግም እንደአስማረ ጃሎ ብለህ ጀግንነትህን ማስመስከሪያህ አሁን ነው (ኤርሚያስ ቶኩማ) ቀብራራውና ኩሩው የሸዋ ህዝብና የሸዋ ምድር ጀግና አጥቶ አያውቅም የሩቁን ጊዜ እንኳን ረስተን ከጥቂት አመታት በፊት ስለነበረው የሸዋው ጀግና ላጫውትህ ይህ ሠው ጀግና ካልተባለ ማንም ጀግና ሊባል አይገባውም። …

የሸዋ ህዝብ ዳግም እንደአስማረ ጃሎ ብለህ ጀግንነትህን ማስመስከሪያህ አሁን ነው Read more »

የህወሃት ንብረት የሆነው ሰላም ባስ ቆቦ ከተማን በወታደር ታጅቦ እንዲያቁዋርጥ እየተደረገ ነው። ያሬድ አማረ *********^^^^^^^*******^^^^^^^^********^^^^^^^^^ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተቀጣጠለ የሚገኘውን ህዝባዊ ንቅናቄ ና እምቢትኝነት ተከትሎ መንግስት በሚውስደው ሃላፊነት የጎደለው እርምጃ ምክንያት ህዝቡ በተለያየ የተቃውሞ መንገድ ድምፁን እያሰማእና ተቃውሞውን እየገለፀ ሲሆን በተለይ …

የህወሃት ንብረት የሆነው ሰላም ባስ ቆቦ ከተማን በወታደር ታጅቦ እንዲያቁዋርጥ እየተደረገ ነው። Read more »

የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጄንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አርአያ ገብረእግዚአብሄር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ ብሄራዊ ፈተናውን የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን በኤጀንሲው ድረ ገፅ እና በሞባይል አጭር የፅሁፍ መልዕክት ከዛሬ ጀምሮ ማወቅ …

አንዴ ሲሰረቅ አንዴ ቀን ሲቀየርለት የነበረው የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ Read more »

Camp111 የተባለ ኣዲስ የሜካናይዝድ ጦር ተቋቁሞ በቅማንቶች መሬት ላይ ሊሰፍር ነው። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Amharaprotests‬ ‪#‎Gonder‬ ‪#‎Qimant‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Tigray‬ Minilik Salsawi – mereja.com – ከሕወሓት ኣገዛዝ ወታደራዊ ደህንነቶች የሚደርሱ መረጃዎች እንደጠቆሙት ሕወሓት ከመከላከያ ሰራዊቱ ከሚሊሻዎችና ከቀድሞ የሕወሓት ታጋዮች የትግራይ ተወላጆችን በመመልመል ስልጣኑን …

Camp111 የተባለ ኣዲስ የሜካናይዝድ ጦር ተቋቁሞ በቅማንቶች መሬት ላይ ሊሰፍር ነው። Read more »

እመኑኝ ወያኔዎች ራሳቸውን በራሳቸው ያፈራርሳሉ – ‪#‎ግርማ_ካሳ‬ ከሶስት አመታት በፊት ከተወሰኑ የተከበሩ ኢትዮጵያዉያን ጋር አንድ ኮሚቴ አቋቋምን። በ2007 ምርጫ፣ ደም ሳይፈስ፣ ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ የፖለቲካ ልዩነቶች እንዲፈቱ ከወዲሁ ኢሕአዴግ እና ተቃዋሚዎች የድርሻቸዉን እንዲወጡ ለማግባባት። በ1997 የነበረው አይነትም ደም መፋሰስ …

እመኑኝ ወያኔዎች ራሳቸውን በራሳቸው ያፈራርሳሉ – ‪ግርማ ካሳ‬ Read more »

8 ነሓሴ 2008 በአጠቃላይ ለ25 ዓመታት ሙሉ ህዝባችንን አፍኖ ሲገዛ የቆየና፣ ለ40 ዓመታት ሰላማዊ ዜጎችን እየረሸኑ አገራችንን እየዘረፉ የቆዩ ባለስልጣኖች ያሉበት ህወሓት/አህአዴግ በተለይ በዚህ ዓመት…

በሰሜን ሸዋ ሸዋ ሮቢት እና አካባቢዋ እንዲሁም በኤፍራታና ግድም ወረዳ፡ በቀወት ወረዳ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እየተዘጋጁ ባሉበት ሁኔታ አጠቃላይ የፀጥታ መዋቅሩ ከዞን በመጡ ከፍተኛ አመራሮች ሰሞኑን በሸዋ ሮቢት ከተማ እና በአጣዮ ከተማ/ ኤፍራታና ግድም ወረዳ/ ዉስጥ ስብሰባ ካደረጉ በሁዋላ …

የአማራ ክልል በወያኔ ጦር ሰራዊት ተወሯል Read more »

ግራ የገባው ኢህአዴግ ለአዲስ አበባ ወጣቶች በነፍስ ወከፍ አስር ሺህ ብድር ሊሰጥ ነው። (ኤርሚያስ ቶኩማ) በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች በተነሣው ህዝባዊ ተቃውሞ ምክንያት መቆሚያ መቀመጫ ያጣው ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የአዲስ አበባ ወጣትን ከጎኑ ለማሰለፍ ያስችለው ዘንድ በማሰብ የአዲስ አበባን ወጣት …

የአዲስ አበባን ወጣት በገንዘብ አታልዬ እይዛለሁ የሚለው ፖለቲካዊ ቁማር የተበላበት ግራ የገባው ኢህአዴግ ለአዲስ አበባ ወጣቶች በነፍስ ወከፍ አስር ሺህ ብድር ሊሰጥ ነው። Read more »

#‎Ethiopia‬ ‪#‎Welloprotests‬ ‪#‎Amhararesistance‬ ደሴ ላይ የሰው እንቅስቃሴ የባጃጅና የከተማ ታክሲ የስራ ማቆምአድማ የንግድ ስራ ቦታወች ሁሉ ዝግ ሆነዋል።የክልሉየፌዴራል ፖሊስ አድማ ብተና አጋዚ መሀል ፒያሳ ጨምር መላው ከተማዋ በሚገኙ ህንፃወች ስር ተቀምጠው በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ። ትላንት ቅዳሜ ጀምሮ ዛሬ ሌሊቱን ወጣቶቺን …

ጎንደር ለ3 ቀን ደሴ ላይ የሰው እንቅስቃሴ የባጃጅና የከተማ ታክሲ የስራ ማቆም አድማ ተደርጓል :: Read more »

AmharaResistance; ዐማራ እንዴት ዋለ? ነሃሴ 7 ቀን 2008 ዓ/ም በደ/ማርቆስ ከ1000 በላይ ዐማሮች ታስረዋል፤ ነገም የተጋድሎ ሰልፍ ይኖራል • በከሚሴ መሣሪያ እየተነጠቀ ነው • በአርማጭሆ ከፍተኛ መጠን ያለው ጦር ገብቷል • በወልዲያ፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣ ደብረ ማርቆስ፣ ሞጣ፣ ፍኖተ ሰላም፣ ደብረ …

በከሚሴ መሣሪያ እየተነጠቀ ነው • በአርማጭሆ ከፍተኛ መጠን ያለው ጦር ገብቷል ነገ የተጋድሎ ሰልፍ ይጠበቃል Read more »

ከሰልፉ በኋላ በደብረ ማርቆስ ቀበሌ 03 ጽ/ቤት ወጣቶች በገፍ ታስረዋል:: የደብረማርቆስ ወጣቶች በአምባገነኑ አጋዚ ወታደሮች ቤት ለቤት እየታፈኑ በጭካኔ እየተደበደቡ ነው። ዛሬ ረፋድ ላይ የተጀመረው የደብረ ማርቆስ ዐማሮች የተጋድሎ ሰልፍ አሁን 10 00 (Time) ላይ ተበትኗል፡፡ ከሦስት የተለያዩ አቅጣጫዎች የተጀመረው …

ከሰልፉ በኋላ በደብረ ማርቆስ ቀበሌ 03 ጽ/ቤት ወጣቶች በገፍ ታስረዋል Read more »

ኀይሌ ላሬቦ ዛሬ በሥልጣን ላይ ያለው የወያኔ መንግሥት ዐማራ በተባለው ኅብረተ-ሰብ ላይ ብዙ ግፍና ዐመፅ እንደፈጸመና እንዳስፈጸመ በገፍ ይነገራል። በኅብረተሰቡ ላይ ተፈጸሙ ከተባሉት ድርጊቶች አብዛኞቹ…

ዐማራ እንዴት ዋለ? (ነሃሴ 6 ቀን 2008 ዓ.ም.) Muluken Tesfaw በከተማው የሚኖረውን የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ በመፍራት የደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ መኪናዎቹን ወደ ፖሊስ ኮሌጅ አሸሸ • በሳውዲና በኬንያ በስደት የሚገኙ ዐማሮች ላይ ወያኔዎች ጫና ለማድረስ እየሞከሩ ነው • የሸበል በረታ ገበሬዎች …

በከተማው የሚኖረውን የዐማራ ተጋድሎ ሰልፍ በመፍራት የደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ መኪናዎቹን ወደ ፖሊስ ኮሌጅ አሸሸ Read more »

የሕወሓት እባቦች ዛሬም ለመከፋፈል ኣሰፍስፈዋል። ዘረኞች ያዩት የሰሙት ሁሉ ዘረኛ ይመስላቸዋል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) የኣማራና የሌሎች ሕዝቦችን ጥያቄ ለማኮላሸት ከኦነግና ኣስተባባሪዎቹ ጋር መደራደር ያስፈልጋል የሚል ፉጨት የሴራ ፕሮፖዛል ሹሩባ ከሚጎነጉኑ ኣስመሳይ ከሕወሓት ካድሬዎች ተጀምሯል። የኢትዮጵያ ሕዝብ የሕወሓት የበላይነት በቃ በማለት የበይ …

የሕወሓት እባቦች ዛሬም ለመከፋፈል ኣሰፍስፈዋል። ዘረኞች ያዩት የሰሙት ሁሉ ዘረኛ ይመስላቸዋል። (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ኣፈናና ዛቻ ያልበገራቸው የወሎ ወጣቶች ተጠናክረዋል። በደሴና ዙሪያዋ ያሉ ወጣቶችን የማፈኑ ሂደት ተጠናክሮ ቀጥሏል። የደሴ ዙሪያ ወጣቶች በተጠናከረ መልኩ ለሰላማዊ ሰልፍ የሚያደርጉት ዝግጅት የተጠናከረ ሲሆን ኣስፈላጊ የሆኑ ባነሮችና ባንዲራዎች ተዘጋጅተው በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። ዛሬ ጠዋት ኮምቦልቻ ከተማ የታፈኑ ወጣቶች 1. …

ኣፈናና ዛቻ ያልበገራቸው የወሎ ወጣቶች ተጠናክረዋል።ባነሮችና ባንዲራዎች ተዘጋጅተው በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ። Read more »

የወቅቱ የኃይል አሰላለፍና ተለዋዋጭ እውነታወች! ( አለበል አማረ – ኮ/ል) ባለፉት ጥቂት ወራቶች አገራችን ውስጥ የተፈጠሩት ፖለቲካዊ ትኩሳቶች በአገር ውስጥ ታምራዊ ለውጥና መነሳሳት ከመፍጠራቸውም በላይ የአለምን ማህበረሰብ ትኩረት ስቧል። በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደ ሰደድ እሳት በሁሉም የአገራችን ክፍሎች የተቀጣጠለው የህዝብ …

የወቅቱ የኃይል አሰላለፍና ተለዋዋጭ እውነታወች! ( አለበል አማረ – ኮ/ል) Read more »

የክፋት ጭንቅላት መስራት ቢያቆምም = በክፋት የተጨመቁ መሃይማን ግዞት ቀጥሏል:: #HappyMelesFreeDay #Ethiopia #Meleszenawi #MinilikSalsawi #TPLF ታሪክን የኋሊዮሽ ካየን በባንዳ ቤተሰብ ውስጥ ያደጉ ሰዎች እስከዛሬ ስለሃገር እና ስለሕዝብ የማያስቡ የጀርባ ቅማሎች ሆነው እያየናቸው ነው:: የመለስ ዜናዊን የሙት መንፈስ እና የአምባገነን የወያኔ …

የመለስ ዜናዊ ክፋት ጭንቅላት መስራት ቢያቆምም = በክፋት የተጨመቁ መሃይማን ግዞት ቀጥሏል:: Read more »

የብአዴን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆነውና አማራን ህዝብ “ለሃጫም” እያለ የሚሳደበው አለምነው መኮንን በትላንትናው እለት ወሎ ውስጥ በደሴ ከተማ ላሊበላ ሆቴል አካባቢ ማንነቱን ያወቁ የከተማው ነዋሪዎች ድንጋይ ወርውረውበታል። በሁኔታው የተደናገጠው የወያኔ ቅጥረኛ መኪናው ውስጥ ሮጦ ከገባ በኋላ በታጣቂዎች ታጅቦ ሊያመልጥ …

አማራን “ለሃጫም” ብሎ የተሳደበው የብአዴን ስ/አ ኮሚቴ አባል አለምነው መኮንን ደሴ ከተማ ውስጥ ድብደባ ደረሰበት Read more »

ወገራ አሳላፊ ደንቢያ እንጀራ ጣይ                       ተበላህ ሃገሬ አትነሳም ሆይ             ይል ነበር ወገኔ ሃገሩ ተቆርሳ ተሸርሽራ ሲያይ፡፡                       ጭልጋ ገለድባ አለፋም ተነሳ                       በህብረት በመሆን እነደ በሬ አገሣ      ባንዳን ለማንበርከክ ከሃዲን ሊያስፈሳ                       ከስሩ ገርስሶ ሊያሳየው አበሳ፡፡   …

ቴዎድሮስ ገብርዬ መሬት ይቅለላችሁ!!! Read more »

“ዛሬ የደብረብርሃን ባጃጅ ሾፌሮችን የከተማው ከንቲባ እና ካድሬዎች ሰብስበው የእሁዱን ሰልፉ እንዳትወጡ ከወጣችሁ ታሪፍ እንጨምራለን እያሉ ሲያስፈራሩን ዋሉ።በሌላ በኩል ደግሞ የቀበሌ ካድሬዎች ቤት ለቤት እዬዞሩ…

የወያኔ ታጣቂዎች በሸዋሮቢት ከተማ ትናንት እና ዛሬ ህዝቡ ሰልፍ እንዳይወጣ ለማስፈራራት ሲሞክሩ ውለዋል። ከሸዋሮቢት የደረሰን ሪፖርት እንደሚለው፣ ህዝቡን ስለትራፊክ ደህንነት እንወያይ በሚል ሽፋን ስብሰባ ጠርተዋል። ከተማ ውስጥ መትረየስ የታጠቁ የፈደራል ፖሊስ አባላት በፒካፕ መኪና ሲዘዋወሩ ይታያሉ። ደሴ ውስጥ ከትላንት ማታ …

የፊታችን እሁድ የሚካሄደውን ሰልፍ ለማስቆም ወያኔ በደሴና ሰሜን ሸዋ ከባድ ጥረት እያደረገ ይገኛል፣ ህዝቡ ግን የቆረጠ ይመስላል Read more »

#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ሕዝብን ለማዘናጋት ሕወሓት በቄሶች ቀሚስና በሼሆች ጀለቢያ ስር መሸጎጥ ጀምራለች።አታላይ አገዛዝ – አታላይ ጳጳሳት – አታላይ ሼሆች የህዝብ ጥያቄ በቀጥታ ከመመለስ ይልቅ በሀይማኖት አባቶች (እበቶችን)ስር መደበቅ ተጀምሯል። ሕወሓት በካሳ ተክለብርሃናና በገዱ ኣንዳርጋቸው ጀርባ ላይ ታዝላ የሃይማኖት ኣባቶችን(እበቶችን) …

ሕዝብን ለማዘናጋት ሕወሓት – በቄሶች ቀሚስና – በሼሆች ጀለቢያ – ስር መሸጎጥ ጀምራለች። Read more »

የወያኔ ኣገዛዝ በከፍተኛ ውጥረት እና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ሕዝብን ለማስፈራራት ቢሞክርም ኣልተሳካለትም። ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎AmharaResistance‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Gojjam‬ ‪#‎Wollo‬ ‪#‎Shewa‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ነሀሴ 8 2008 የሕወሓትን አፓርታይድ አገዛዝ ለመገርሰስ በሚደረገው ርብርብ እንደ ጎንደር እና ባህርዳር ጎጃም ፣ሸዋና ወሎ የድርሻውን ሊወጣ …

የወያኔ ኣገዛዝ በከፍተኛ ውጥረት እና ፍርሃት ውስጥ ሆኖ ሕዝብን ለማስፈራራት ቢሞክርም ኣልተሳካለትም። Read more »

አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ ችሎት ላይ የተናገሩት: “ፍ/ቤቱ በተጻፈለት መሰረት ሊፈርድብን ነዉ፡፡ይሄ ፍ/ ቤት ታዞ እንደሚሰራ ከዚህ በፊት ስምንት አመት ያለጥፋቴ ተፈርዶብኝ እኔ በራሴ ህይወት ችግሩ ደርሶብኝ አይቻለሁ ስለዚህ ለዚህ ፍ/ቤት ቃሌን አልሰጥም” የኢትዮጵያ ፍ/ቤት በግልፅ ህገመንግስቱን እያፈረሰ ያለ ተቋም …

“ፍ/ቤቱ በተጻፈለት መሰረት ሊፈርድብን ነዉ፡፡ስምንት አመት ያለጥፋቴ ተፈርዶብኝ እኔ በራሴ ህይወት ችግሩ ደርሶብኝ አይቻለሁ” አቶ በቀለ ገርባ Read more »