(ማኅበረ ቅዱሳን):- የአራቱ ጉባኤያት አብነት መልአከ ገነት ገብረ ሥላሴ አወቀ በተወለዱ በአንድ መቶ ሁለት ዓመታቸው ግንቦት 28 ቀን 2002 ዓ.ም ለ29 አጥቢያ ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለይተዋል፡፡ ሥርዓተ ቀብራቸውም በትውልድ ሀገራቸው ባሠሩት ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ መልአከ ገነት ገብረ ሥላሴ እንዳረፉ አስከሬናቸው …

የአራቱ ጉባኤያት ሊቅ ዐረፉ Read more »

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። ቀን 29/10/2002 ከቤተ ክርስቲያኒቱ ልጆች   ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አባላት አዲስ አበባ ብፁዓን አባቶች ሆይ፦ ·         በቤተ ክርስቲያናችን ቅዱስ ሲኖዶስ እየተባለ የሚታወቀውና የሃይማኖታችን ሞገስ የሆነው ቅዱስ ጉባዔ አለ …

‘ከቤተ ክርስቲያኒቱ ልጆች ለቅዱስ ሲኖዶስ አባላት" ከሚል መልእክት የተገኘ Read more »

በዛሬው ዕለት ገበያ ላይ የዋለው ሁለት ሺህ ቅጂ በአንድ ሰዓት ውስጥ አለቀ Ethiopia Zare (ዓርብ ሐምሌ 16 ቀን 2002 ዓ.ም. July 23, 2010)፦ በጋዜጠኛና ፀሐፊ ገነት አየለ የተዘጋጀው ”የሌተና ኰሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ትዝታዎች (ቁጥር 2)” መጽሐፍ ነገ ቅዳሜ ሐምሌ 17 …

የሌ/ኰ መንግሥቱ ኃይለማሪያም መጽሐፍ በኦፊሴል ነገ ገበያ ላይ ይውላል Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 22/2010)፦ (አግናጢዎስ ዘጋስጫ) ትንቢቱ ሲፈጸም በመጽሐፍ ያለው፣ ወገኔ አትደንግጡ ይህ ሊሆን ግድ ነው። ቅዱሳን ሳይቀሩ የተመረጡቱ፣ በመጨረሻው ቀን በዓለም እንዲስቱ፣ ቀድሞ በመጽሐፍ ተነግሯል ትንቢቱ። የእውነት ደብዛ ጠፍቶ ሐሰት መሰልጠኑ፣ ሥርዓት ተጥሶ ነውሩ ጌጥ መሆኑ፣ አይቀሬ ነውና ወገን …

ትንቢቱ ሲፈጸም Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 21/2010)፦ ከአምስተኛው ፓትርያርክ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሲመት ማግስት ጀምሮ በቤተ ክርስቲያኒቱ የተነሣውን መከፋፈል ለማቆምና በአባቶች መካከልም የተፈጠረውን እስከ መወጋገዝ የሚያደርስ ልዩነት በእርቅ ለመጨረስ በተጀመረው እንቅስቃሴ ቅ/ሲኖዶስ ተወካዮቹን መምረጡ ታወቀ። ከዚህ በፊት መርጧቸው የነበሩትን ሻረ። ዛሬ ረቡዕ …

አባቶችን ወክለው የሚደራደሩት ተደራዳሪዎች ታወቁ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 20/2010)፦ የፓትርያርኩን ሐውልት በማሠራትና የዝርፊያ ዕድሜውን ለማራዘም በመጣር ላይ ያለው የማፊያ ቡድን ይህንን ዜና የዘገቡትን ጋዜጠኖች ማስፈራራት መጀመሩ ታውቋል። “ስማችን በጋዜጦቹ እና በመጽሔቶቹ ተነሥቷል” የሚሉት ሊቀ ካህናት ጌታቸው ዶኒ፣ ዲ/ን በጋሻው ደሳለኝ እና ዲ/ን ዘሪሁን ሙላት “አውራምባ” …

ሐውልት ሰሪው የማፊያ ቡድን ጋዜጠኞችን እያስፈራራ ነው፣ አምና የ“አዲስ ነገር ጋዜጣ” ሪፖርተር ተደብድቦ ነበር Read more »

(ደጀ ሰላም፣ ጁላይ 20/2010)፦ ይህ ዝግጅት የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ (ዶይቸ ቨለ) ያዘጋጀው ነው። ሐውልቱን አስመልክቶ ኦርቶዶክሳውያን ምን እንደተሰማቸው መጠነኛ ገለጻ ነው። እንዲህ የሚናገር ቁርጠኛ ሰው አያሳጣን። ቸር ወሬ ያሰማን፣ አሜን

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 18/2010)፦ ክርስቲያን ተብለው የተጠሩ ሁሉ ኧረ ምን ነካቸው አበዱ ይላሉ ሞኞች ናቸው ጅሎች ቢዝነስ የማያውቁ ያልኖረን ቃል ፈጥረው “ተጣሉ ታረቁ ተወጋግዘው ነበር ዛሬ ግን ተስማሙ“ ብለው የሚያወሩ ሚያቦኩ የሚያሙ። ድሮም አልተጣላን ክስም አልነበረን በታክቲክ፡ነው፡እንጂ፡በዓላማ፡አንድ፡ነን:: እርግጥ በተሰለፍንበት ተመሳሳይ …

“ ለጊዜው ተስማምተናል " Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 16/2010)፦  ትናንት እንደዘገብነው፣ “ስውሩ ፀሐፊ” ዘሪሁን ሙላቱ ያዘጋጀውና በፓትርያርኩ “የተባረከው” ጽሑፍ በሊቀ ካህናት ጌታቸው ዶኒ ስም “ነጋድራስ ጋዜጣ” ላይ ታትሞ ወጥቷል። ይህ ኢ-ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ይሁንታ መውጣቱ እጅግ አሳዛኝ እና ዘመነ-ንስጥሮስን የሚያስታውስ ነው። …

ሁለት ጽሑፎች ስለ ሐውልቱ ጉዳይ:- ባሮክ እና ገብር ሔር እንደጻፉት Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ Ghost Writer የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል “ስውር ፀሐፊ” የሚለው ቃል ሙሉ በሙሉ አይተካውም። ነገር ግን በደምሳሳው(A ghostwriter is a professional writer who is paid to write books, articles, stories, reports, or other texts that are officially credited …

ዘሪሁን ሙላቱ፦ የፓትርያርኩና የማፊያው ቡድን “ስውር ፀሐፊ” (Ghost Writer) Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ አንተ ኖላዊ ሰው ትጉሁ እረኛ በበር የገባኸው ያልሆንከው ቀማኛ እግዚአብሔር የላከህ አንተ ደግ እረኛ እውነተኛ ፈራጅ አንት የፍቅር ዳኛ፤ ከበረት ለወጡት ለጠፉት በጎችህ ፈጥነህ ድረስልን ታደገን በበትርህ። አንተ ደግ ዳኛ ባለ ቀጭን ዘንጉ ዘመንህ መቼ ይሆን …

ቅን የተዋሕዶ መሪ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ ቅ/ፓትርያርኩ ሰኞ ማታ በተዘጋጀ የራት ግብዣ ላይ “በዓለ ሲመታቸውን ላሳመሩ” ሰዎችና ማህበራት የምስጋና ሰርተፊኬት ሰጥተዋል። ሰርተፊኬቱን ያሰራውና የተሸለመው ራሱ ሐውልቱን ያሰራው የነ ወ/ሮ እጅጋየሁ ኮሚቴ እና የነ ዲ/ን በጋሻው ማህበር የሆነው “የቅ/ማርያም የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ ማህበር” የተባለው …

ፓትርያርኩና ዲ/ን በጋሻው: Picture of the Year Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ጁላይ 15/2010)፦ የሚከተለው ሪፖርታዥ የተወሰደው ከማ/ቅዱሳን ድረ ገጽ ነው። በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኘው ታላቁ በዓታ ለማርያም ገዳም እንዴት ባለ አሳዛኝ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ያትታል። እንኳን ወደ ገጠር ሄደን እዚሁ ቤተ መንግሥቱ እና ቤተ ክህነቱ አጠገብ ያለው የአገር ቅርስ …

የሊቃውንቱ ማፍሪያ የበዓታ ለማርያም ገዳም እየፈረሰ ለቅንጦት መኪና እና ሐውልት ሚሊዮኖች ሊባክን ይገባዋል? Read more »

አንዱ ፈንጂ በኢትዮጵያዊያን ሬስቶራንት ውስጥ ፈንድቷል Ethiopia Zare (እሁድ ሐምሌ 4 ቀን 2002 ዓ.ም. July 11, 2010)፦ በዩጋናዳዋ መናገሻ ካምፓላ ራግቢ ክለብ በተባለ ቦታና የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ውድድርን ለመከታተል በአንድ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት ውስጥ በተሰባሰቡ ሰዎች መሀል በፈነዱ ሁለት ፈንጂዎች ምክንያት …

በዩጋንዳ-ካምፓላ ሁለት ፈንጂዎች ፈንድተው ከ64 በላይ ሰዎች ሞቱ Read more »

ቅዳሜ ጁላይ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. በምእራብ ካናዳዋ ውብ ከተማ ቫንኩቨር በተካሄደ የኢሳት የማስተዋወቂያና የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከሚጠበቀው በላይ ድጋፍ ማግኘታቸውንና የተሳካ ዝግጅት ማድረጋቸውን የዝግጅቱ አስተባባሪዎች ገለጹ።

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ሰኔ 29 ቀን 2002 ዓ.ም. July 06, 2010)፦ በጥቂት ሀገር ወዳዶች የጋራ ጥረትና ስብስብ ተቋቁሞ በኢትዮጵያና በሌሎች የዓለም ክፍሎች መሠራጨት የጀመረውን የኢትዮጵያ ሳይተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ ለመርዳት በስዊድን መዲና ስቶክሆልም ከተማ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ።

ከዋሽንግተን ዲሲና ከቫንኩቨር ድረስ ኢትዮጵያዊያን እየገቡ ነው ተክለሚካኤል አበበ-ከቶሮንቶ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠርኸ ከጁን 26 እስከ ጁን 27 በሚካሄደው የጂ 20 ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ይመጣል ተብሎ የሚጠበቀውን አቶ መለስ ዜናዊና ተከታዮቹን ለመቃወም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንና ከሰሜን አሜሪካ የተለያዩ ከተሞች አያሌ …

ኢትዮጵያዊያን በቶሮንቶ መለስን ተቃውመው ለመሰለፍ እየተሰናዱ ነው Read more »

Ethiopia Zare (ሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2002 ዓ.ም. June 21, 2010)፦ በአዲስ አበባ ከአራት ኪሎ ጀምሮ እስከ ሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ያሉ ቤቶች እንዲፈርሱ ተወስኖ፤ መሬቱ ለግል ባለሀብቶች መሸጡ ታወቀ። ተፈናቃዮቹ ከአቅማቸው በላይ ገንዘብ ከፍለው ኮንደሚንየም ቤቶች ውስጥ እንዲገቡ ተጠየቁ።

Ethiopia Zare (ሐሙስ ሰኔ 10 ቀን 2002 ዓ.ም. June 17, 2010)፦ ”ማርች ፎር ፍሪደም” በዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ መዲና ዋሽንግተን ዲሲ በኋይት ሐውስ እና በአሜሪካን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት በጠራው ሠልፍ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን ተገኝተው፤ የ2002ቱን ምርጫ ኢህአዲግ …

የዋሽንግተን ዲሲው ሠልፍ የተሳካ እንደነበር ተገለፀ Read more »

ግርማዊ ተፈሪ ዱሮ ገና ሠለሞን ተካልኝ ያቀነቅናቸውን የነበሩ የነፃነት ዜማዎች ደጋግሜ ስስማ፤ ይህ ሰው ቢያንስ በርታ ሊባል ይገባል በሚል የህዝብ ልጅ ነው ብዬ በግጥም አሞግሼው ነበር። ከዚያ ገልበጥ ብሎ ወደ አዲስ አበባ በመብረር የቆጥ የባጡን ሲዘላብድ ስሰማው፤ አይ ሰው መሆን …

ተ – ውሽ ሠለሞን ተካልኝ (ግርማዊ ተፈሪ) Read more »

Ethiopia Zare (ረቡዕ ሰኔ 9 ቀን 2002 ዓ.ም. June 16, 2010)፦ ባለፈው ሣምንት ማክሰኞ ከአዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረፊያ ወደ ቴልሰቪቭ ከምሽቱ 4 ሰዓት ከ35 ላይ ይበር የነበረ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ለአርባ አምስት ደቂቃ ያህል እንዲዘገይ ተደረገ። ይህም የሆነው …

በቦሌ አየር ማረፊያ በሁለት ተጠርጣሪዎች ምክንያት በረራ እንዲዘገይ ተደረገ Read more »

Ethiopia Zare (ረቡዕ ሰኔ 9 ቀን 2002 ዓ.ም. June 16, 2010)፦ በደቡብ አፍሪካ የሚካሄደውን የ19ኛውን የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ለማየት ከኢትዮጵያ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሄድ 50 ሺህ ብር የከፈሉ 550 ሰዎች ፈቃድ ተከለከሉ። ያስያዙት ገንዘብ አልተመለሰላቸውም።

አሥራደው (ከፈረንሣይ) ማሳሰቢያ ከአቤ ጉበኛ መጻሕፍት የአንዱን ርዕስ መዋስ የመረጥኩት፤ ያለንበትን ዘመን ገላጭ ሆኖ በማግኘቴ ነው። ሃቀኛውና ደፋሩ አቤ ጉበኛ፤ በነበረበት ዘመን ለማንም ሳያጎበድድ በሰላ ብዕሩ የሚያስበውን ብሎ ሰው እንደሆነ፤ ሰው የሚያሰኘውን ሥራ ሠርቶ አልፏል። ይህ ፈጣሪ ለጥቂቶች የሚቸረው ተሰጥዖ …

ጎብላን አጭበርባሪው ጦጣ (አሥራደው) Read more »

ሚሊዮን ጎሣዬ (ከኦስሎ – ኖርዌይ) አይሆንም እንጂ ቢሆንና ዝንብ ማር መስጠት ብትጀምር ከአዲስ አበባ አካባቢዎች እንደ ተክለኃይማኖትና መርካቶ ማርን በብዛት የሚያመርት ይኖራል ብዬ አልገምትም። ለምን? ቢሉ አዲስ አበባ ምን ትላለች እኔም አፍንጫ የለኝም ነው ያለው ጋሽ ስብሃት። እውነታው ግን ዝንብም …

ከዝንብ ማር አንጠብቅም Read more »

ጽዮን ግርማ – ከትግራይ በመኪና ከአቢአዲ የአንድ ሰዓት፤ በእግር ደግሞ ለሦስት ሰዓት የሚያስጉዘውን፣ ዳገታማ፣ ቁልቁለታማ፣ ጠመዝማዛ እና ድንጋያማ መንገድ አቆራርጠን ዳገት ላይ ከሚገኝ አንድ ቤት ደረስን – ቅዳሜ ግንቦት 14 ቀን 2002 ዓ.ም.። የቤቱ ብረት በር ተከፈተልን እና ወደ ውስጥ …

የስየ ሀገር Read more »

ጽዮን ግርማ – ከተንቤን በአገሪቱ ቀደም ሲል የተከናወኑት ሦስት ምርጫዎች፤ የትግራይ ህዝብ ከህወሓት ፓርቲ ሌላ እንዲመርጥ ዕድል ሳይሰጡት አልፈዋል። ህወሓት በትግራይ ብቻውን ይወዳደራል፤ ብቻውን ያሸንፋል። የዘንድሮ ምርጫ ግን ይህን ልማድ ገፎ የጣለው ይመስላል፤ ዐረና መድረክ እና አንድነት መድረክ ዕጩዎቻቸውን ወደ …

በምርጫ ዋዜማ – ከ“ተንቤን” እስከ ”ዓዲሓ” Read more »

ባለፉት አራት ዓመታት ኢትዮጵያ “ከኋላ ቀር የግብርና ኢኮኖሚ ወደ ሞደርን ኢኮኖሚ” ሽግግር በማድረግ ላይ ትገኛለች የሚለውን ዜና ሰምተዋል? የእንደራሴዎቿ የምርጫ እንቅስቃሴ እና ውጤት ትንፋሽ ያሳጣት አገር ከምርጫ ወሬ ባሻገር የሚነገር ነገር የሌላት አይደለችም። በምርጫው ዜናዎች ሽፋን በቅርቡ የተሰማው ኢኮኖሚያዊ “ወግ” …

ኢትዮጵያ “ከኋላ ቀር የግብርና ኢኮኖሚ ወደ ሞደርን ኢኮኖሚ” ሽግግር በማድረግ ላይ ትገኛለች?! Read more »

ክርስቲያን ( [email protected] ) የምርጫ 2002 ዕቃ ዕቃ ጨዋታ ተጠናቀቀ። ከእባብ ዕንቁላል የእርግብ ጫጩት የጠበቁ ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ተደናግጠው የሚሉትን አጥተው ዝምታን መርጠዋል። አቶ መለስ ዜናዊ በሠላማዊ መንገድ ሥልጣን ለመልቀቅ ፈቃደኛ አለመሆኑን ለማወቅ ምርጫ 1997 ወይም ምርጫ 2002 አስፈላጊዎች አልነበሩም (ይህ …

ምርጫ 2002 እና ቀጣዩ የትግል አቅጣጫ (ክርስቲያን) Read more »

መርስኤ ኪዳን ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ.ም. የተካሄደው ምርጫ ማንም ባልገመተው መልኩ በኢህአዲግ ሙሉ በሙሉ አሸናፊነት ተጠናቅቋል። ይህ ውጤት ለተለያዩ አካሎች የተለያየ ትርጉም ይኖረዋል። በውጭ ሀገር ሆነው ”ሠላማዊ ትግል ዋጋ የለውም፤ ኢህአዲግን በተገኘው መንገድ ሁሉ በማጥቃት መደምሰስ ያስፈልጋል” ለሚሉ ለዚህ …

የሠላማዊ ትግል ፈተና (መርስኤ ኪዳን) Read more »

ይሄይስ አዕምሮ ይድረስ ለኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን ጣቢያ፦ በቅድሚያ እንኳን ለ”ምርጫ 2002 በሠላም አደረሳችሁ!” ብዬ እንዳልጀምር ራሴን አከላከልኩትና፤ እንግዲያውስ ” እንኳን የኢትዮጵያ ህዝብ በጉጉት ለተቀበለውና እንዳይኑ ብሌን በስስት ለሚያየው የኢሳት ወይም የእሳት ቴሌቭዥን ሥርጭት መጀመር በሠላም አደረሳችሁ!” ማለትን ወደድኩ። የሚያግባባን ይመስለኛል። …

አሁን ምን እናድርግ? (ይሄይስ አዕምሮ) Read more »

መክብብ ማሞ [email protected] ሳፓርሙራት ኒያዞቭ ይባላሉ። ቱርክሜኒስታንን ለሁለት ዓስርተ ዓመታት ያህል አስተዳድረዋል – ገዝተዋል ቢባል የሚቀል ይመስለኛል። አነሳሳቸው ከዝቅተኛ ቤተሰብ ነው። አባታቸው ናዚ ጀርመንን ሲዋጉ እንደሞቱ ይነገራል። ሌሎቹ ቤተሰቦቻቸው ደግሞ በመሬት መንቀጥቀጥ ስለሞቱ ወላጅ አልባ ነው ሆነው ያደጉት። ብዙም ሳይቆይ …

”ቅንድቡ ያማረው” (መክብብ ማሞ) Read more »

ክንፈ ሚካኤል ( [email protected] ) ታላቁ መራሔ ሙዚቃ፣ አቀናባሪና ደራሲ ሙላቱ አስታጥቄ ባለፈው ወር መባቻ ላይ እንደ ዓመተ እግዚእ ከግንቦት 1 – 3 ምሽት እዚህ ሜልበርን ተዘጋጅቶ በነበረው ዓለም አቀፍ የጃዝ ሙዚቃ በዓል ላይ ተጋብዞ ለሦስት ቀን ከመክፈቻው ዕለት ግንቦት ቅዳሜ 1 …

ላፍታ ከሙላቱ አስታጥቄ ጋር (ክንፈ ሚካኤል) Read more »

ባለፈው የካቲት ወር 2001 ዓ.ም የብር የምንዛሬ ምጣኔን በ22 በመቶ ዝቅ እንዲል መመሪያ አስተላልፎ የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡም ተመሳሳይ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል ምንጮች ገለጹ፡፡ በአዲሱ የምንዛሬ ማስተካከያም በሕጋዊው የምንዛሬ ገበያ አንድ የአሜሪካን ዶላር በ14 ብር ሊመነዘር ይችላል፡፡ እንደምንጮች ገለጻ …

ብሔራዊ ባንክ የብርን የመመንዘር አቅም ዝቅ ሊያደረግ ነው Read more »

ጥላሁን ”የኦፔራ የወርቅ ማንኪያ ነክሶ የተወለደ ነው” ሲሉ ወዳጆቼ ይመሰክሩለታል። በተፈጥሮ ተስረቅራቂ ድምፅ ማግኘቱ፣ መልከ መልካምነቱ፣ በሚያውቁት ሁሉ ዘንድ ተወዳጅ መሆኑ ዕድለኛነቱን ይመሰክራሉ። በተለይም ጎላ ጎላ ያሉ ዓይኖቹን ወዲያና ወዲህ ሲያንከባልላቸው ግርማ ሞገሱን ከፍ ያደርጉለት ነበር። ”ቁልጬ” የሚል የቅጽል ስም …

ጥላሁን በ”ኦፔራ ሐውስ” Read more »

ጌታቸው አበራ (መጋቢት ፮ ቀን ፪ ሺህ ፪ ዓ.ም./ማርች 2010) የአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ በእሁድ ዕለት ዜናው፣ የእውቁን የሙዚቃ ደራሲና ቀማሪ፣ የኮ/ል ሣህሌ ደጋጎን ዜና እረፍት ሲያሰማን፣ አዘንኩኝ። በትዝታ ወደኋላ በመመለስም የልጅነት ጊዜዬን ማሰላሰል ያዝኩኝ። የሙዚቃ በረከት እየመገቡ ላሳደጉን ለኒያ ታላቅ …

ትውስታ ለሙዚቃው ቀማሪ (ጌታቸው አበራ) Read more »

ዘነበ በቀለ ርዕሱ ብዙዎችን ያሳስታል ብዬ አልገምትም። የሁለቱንም ዘፋኞች ሙዚቃ አገናዝቦ መረዳት የሚቻል ነውና። አሪታ በልጅነት ዘመኗ ”ሬሰኩዩሚ” እያለች ያቀነቀነችው ሙዚቃ በአንድ በኩል የሙዚቃው ርዕስ ጭንቀቷን ገላጭ ቢመስልም፤ በሌላ በኩል ደግሞ የድምፅዋን ልክ ያሳየችበት ዕፁብ ድንቅ የሆነ ዜማዋ ነው። ኢትዮጵያዊቷ …

ኢትዮጵያዊቷ አሪታ ፍራንክሊን (ዘነበ በቀለ) Read more »

ስሜነህ ታምራት ከስዊድን ከአዲስ አበባ ተነስተን ወደ ወሊሶ በሎንቺና ስጓዝ ነበር፤ ለመጀመሪያ ጊዜ አበራ ለማን ያገኘሁት። እናም “ኩል ወይስ ጥላሸት” የሚል መጽሐፍ በገፀበረከት አበረከተልኝ። “የማን መጽሐፍ ነው?” አልኩት፤ “እኔ የሞካከርኳት መጽሐፌ ናት” አለኝ – ለስለስ ባለ አንደበት። አመስግኜ ተቀበልኩት።

ዛሬ ፌብሩዋሪ 25 ቀን 2010 እ.ኤ.አ. ብላቴን ጌታ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን ቀዌሳ እነሆ በሞት ከተለየን አራተኛ ዓመቱን የደፈነበት ቀን ነው። ”ቦዳ (አምቦ) የተጀመረ ሕይወት ማንሐተን (ኒው ዮርክ) ተቋጨ። ግብዓተ መሬቱም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል (አዲስ አበባ) ተፈፀመ። …” በማለት ሎሬት ፀጋዬን …

የሎሬት ፀጋዬ ገብረመድኅን ፬ኛ ዓመት ዝክር Read more »

የሙዚቃ ደራሲና አቀናባሪ ሊቀ መኳስ ዘነበ በቀለ ከሚኖሩበት ከስቶክሆልም ከተማ ያስተላለፉልኝ የግብዣ ጥሪ፣ ወዲያ ወደሳቸው ሀገር እንዳመራ ሰበብ ሆኖኝ ሰነበተ። ሊቀመኳስ ዘነበ፤ “በስዊድን የኢትዮጵያ ሙዚቃና ድራማ የምርምር ማዕከል ሊቀመንበር ናቸው።

ካሣን አትቀስቅሱት!! (Read on PDF) ከወለላዬ ተዉት ይተኛበት! ካሣን አትቀስቅሱት! ተዋግቶ ተዋግቶ ስላረፈ ደክሞት። መይሳውን ተዉት! ያንን ዳልጋ አንበሳ፣ ተራው