የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎችና የህግ ባለሙያ አስተያየት

የምርጫ ቦርድ ኢህአዲግ የ4ኛው ዙር ብሄራዊ ምርጫ አሸናፊ መሆኑን ገለጸ። ተቃዋሚዎች ለሰበር ችሎት አቤት ይላሉ።