#Ethiopia የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ ትኩስ እና ለየት ያሉ የሳምንቱ ዜና ዳሰሳዎች አዳዲስ ዘገባዎች የአፋር ክልል ድርቅ .. የወያኔ የደህንነት ሽኩቻ ..በሃሰት ክስ የተፈረደባቸው የሙስሊም ኮሚቴዎች የመከላከያ ሰራዊቱ አለመተማመን..የመሳሰሉ ዜናዎች እና ዘገባዎች ተዳሰዋል::እንዲሁም ስለተደፈረችው የአራት አመት ልጅ እና አራት ወር ስለተፈረደበት …

የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምጽ ትኩስ እና አዳዲስ ዘገባዎች ዳሰሳዎች Read more »

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ ከሢመተ ፕትርክናቸው በኋላ የመጀመሪያ በኾነው የግንቦት ፳፻፭ ዓ.ም. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ መክፈቻ ንግግራቸው÷ ፀረ ሙስና ሥርዐት ከተደነገገ ሙስና ይጠፋል፤ ቤተ ክርስቲያን ሕይወት ታገኛለች፤ በማለት አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀው ነበር፡፡ ርምጃው ካህናትንና ምእመናንን በማስተባባር የሚፈጸም፣ ቆራጥነትን የሚጠይቅ እና በይዘቱም ሥር ነቀል መኾን እንደሚገባው አመልክተው ነበር፡፡ ፓትርያርኩ፣ ቤተ ክርስቲያንን ለመታደግ ተግባራዊ እንዲኾኑ …

ሳዑዲ አረቢያ ሁለት ኢትዮጵያዊያንን ሰሞኑን በሞት ቀጥታለች፡፡ ኢትዮጵያዊያኑ ታስረው የነበሩት ጂዛን በሚገኘው እሥር ቤት ውስጥ እንደነበረ ታውቋል፡፡ አረጋዊ ኃይለማርያም እና ሃዲሽ ዘላለም በሚባሉት ኢትዮጵያዊያን ላይ የሞት ቅጣቱ የተፈፀመባቸው አንገት በመቅላት መሆኑ ታውቋል፡፡ እዚያው ጂዛን እሥር ቤት ውስጥ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እሥረኞች …

ሳዑዲ አረቢያ ሁለት ኢትዮጵያዊያንን አንገት በመቅላት ገደለች – ነሐሴ 10, 2015 Read more »

#Ethiopia ጥብቅ መረጃ :  በወያኔ ለዲያስፖራ ሳምንት ከጎረቤት አገር የሄዱ ስደተኞች ለስለላ መመልመላቸውን ተናገሩ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) የወያኔ ጁንታ የገባበትን አጣብቂኝ በደህንነት ሃይሎች አፈና እና ስለላ ለማስወገድ ጥረት ቢያደርግም እንደማይሳካለት ለዲያስፖራ ሳምንት ከጎረቤት አገሮች ወጪያቸው ተሸፍኖ የሄዱ እና ለስለላ ስራ የተመለመሉ ስደተኞች ጠቁመዋል::ከዚህ …

በወያኔ ለዲያስፖራ ሳምንት ከጎረቤት አገር የሄዱ ስደተኞች ለስለላ መመልመላቸውን ተናገሩ::(ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

የአርባምንጭ ሕዝብ ባደርገው ድንገተኛ ተቃውሞ የወያኔ ሹሞች ስልጣን እንዲለቁ ጠየቀ:: የጋሞ ጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሽመልስ ይባላሉ፡ የጎፋ ብሔር ተወላጅ ናቸው፡፡ ሰሞኑን የሆነ መጽሀፍ ሲታተም ድጋፍ ያደርጋሉ(ለጊዜው የመጽሀፉን ርዕስ አልያዝኩትም) እናም መጽሀፉ የጋሞ ብሔርን ይነቅፋል፡፡ እናም ይህንን መጽሀፍ የዞኑ …

የአርባምንጭ ሕዝብ ባደርገው 2ኛ ድንገተኛ ተቃውሞ የጎፋና የጋሞ የወያኔ ሹሞች ስልጣን እንዲለቁ ጠየቀ:: Read more »

አገሬ ስንት እዳ አለብሽ!?… ያገለገልኳት አገሬና ህዝቤ የሰጡኝ ምላሽ ይህ ከሆነ …ከነፈር እንዲመጥልኝ… አልሻም.. ሬሳዬ ይቃጠል»= ” ጋሽ ተስፋዬ ለማ።” አንጋፋና እውቅ የኪነጥበብ ሰው ነው። “ኦርኬስትራ ኢትዮጵያ”ን ያቋቋመና የመጀመሪያውን የኪነትና ትያትር ቡድን አሜሪካ ይዞ የሄደ፣ “ህዝብ ለህዝብ” ታሪካዊ ስራ ያዘጋጀና …

አገሬ ስንት እዳ አለብሽ!?… ያገለገልኳት አገሬና ህዝቤ የሰጡኝ ምላሽ ይህ ከሆነ …ከነፈር እንዲመጥልኝ… አልሻም.. ሬሳዬ ይቃጠል» Read more »

የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ የደፈረ በ4 ወር እስር !??  በርካቶችን ያስደነገጠ እና የወላጆችዋን አንገት ያስደፋ ውሳኔ  — ወላድ ይፍረደን!! — ይህች እህል እና ውሃ ያልለየች የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ መኖሪያዋ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ ነው ። በአንድ የቀን ጎዶሎ ወላጆቹዋ …

የ4አመት ከ6 ወር ታዳጊ የደፈረ በ4 ወር እስር !?? በርካቶችን ያስደነገጠ እና የወላጆችዋን አንገት ያስደፋ ውሳኔ Read more »

ተማሪዎች የጫሩትን ፍርድ ቤት አይደፍነውም (ዳዊት ሰለሞን) — ለአጼ ኃይለ ስላሴ ስርዓት መገርሰስ ተማሪዎች የተጫወቱት ሚና የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡ኃይሌ ተማሪዎች የቆሰቆሱትን እሳት የተወሰኑትን በማሰር፣የውጪ የትምህርት እድል እንዲያገኙና ራቅ እንዲሉ በማድረግ፣ወደ መንግስት ኃላፊነት በመሳብና በትዳር በማሰር የተማሪዎቹን እንቅስቃሴ ለማኮላሸት ሞክረው ነበር …

ተማሪዎች የጫሩትን ፍርድ ቤት አይደፍነውም (ዳዊት ሰለሞን) Read more »

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በተግባር ፍትህን እና መልካም አስተዳደርን እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት የተነሳ ማንም የለም::ስርኣቱም በጥቅመኞች የሚመራ ህዝቡም ላላወጣው ህግ በዝምታ ተቃውሞውን እየገለጸ ነው; ፍትህን እና መልካም አስተዳደርን የሚጥስና የሚያደናቅፍ የስርኣቱ ባለሥልጣን፣ ዜጋም ሆነ ግለሰብ፣ በማስረጃ ሲታይና ሲረጋገጥ ዕርምጃ ለመውሰድ …

ባልተጠና የሰከረ ዘላቂ ልማት የተጭበረበረ ፖለቲካ ሽፋን የህግ የበላይነት ተቀብሯል:: (ምንሊክ ሳልሳዊ) Read more »

ገጣሚው መምህሬ ደበበ ሰይፉ፤ ዝርው መሰል አንድ ግጥሙ እንዲህ ይላል፤ ‹‹የላሊበላን ህንፃ ማን ገነባው? የታሪክ ፀሐፊዎች ንጉሦች ናቸው ይላሉ፤ ግን ንጉሦች ድንጋይ ይሸከማሉ?›› የጠቀስኩት የደበበ ግጥም ርዕዮተ ዓለማዊ መነሻ ያለው ነው፡፡ ገጣሚው፤ ‹‹ታሪክ ሰሪው ሰፊው ህዝብ ነው›› ከሚል ሶሻሊስታዊ አመለካከት …

ቀልድ እና ፖለቲካ – ተፈሪ መኮንን Read more »

“የሸቀጦች ዋጋ ናረ” ማለት፣ “የመቶ ብር ኖቶች በዙ” ማለት ነው ዘንድሮም፣ መንግስት፣ ጥፋቱን በነጋዴዎች ላይ ለማሳበብ መሞከሩ አይቀርም። ነገር ግን፣ ከንቱ ሙከራ ነው። Written by  ዮሃንስ ሰ. of Addis Admass አገሪቱ ውስጥ የመቶ ብር ኖቶች መጠን በ1999 ዓ.ም     7.7 …

የተዋጣለት የ‘Inflation’ ታሪክ = ገንዘብ እንዴት እንደሚረክስ የሚያሳይ ታሪክ Read more »

ደህና ሄደን ከመቆልመም ይሰውረን፡፡ የጀመርነውን በአግባቡ ለመጨረስ ጥናቱንም ፅናቱንም ይስጠን! በሙስና ከመመንደግ፣ ቁልቁል ከማደግ ዲበ-ኩሉ ይጠብቀን! ከሸፍጠኛ ዳኛ፣ ከአባይ መስካሪ ያድነን! የመጪውን ዓመት ትምህርታችንን ይግለጥልን! ያለፈውን ዓመት ስህተታችንን እንዳንደግም ልብና ልቡና ይስጠን፡፡ ከውጪ ሸረኛ፣ ከውስጥ ቂመኛ ይጠብቀን፡፡ ሀገራችን “ደንጊያና ቅል …

በአስመሳይነት በአደባባይ መደስኮርና ዕውነተኛው ዲሞክራሲ ለየቅል ናቸው! Read more »

የዛሬ የፖለቲካ ወጋችን ያነጣጠረው በእናት አህጉር አፍሪካ ላይ ነው፡፡ ከዚያ በፊት ግን የመሰረተ ልማት ግንባታችን ቀኝ እጅ ስለሆነችው ስለ ኮሙኒስቷ ቻይና ጥቂት እንድናወራ ወደድኩኝ፡፡ (ግራ ዘመም መሆኗ አልጠፋኝም!) በነገራችን ላይ በኦባማ የአፍሪካ ጉብኝት ቻይና ቅናት ቢጤ እንዳደረባት የፖለቲካ ተንታኞች ጠርጥረዋል፡፡ …

አሜሪካና ቻይና “ቀዝቃዛውን ጦርነት” እንዳይጀምሩት እሰጋለሁ:: ቻይና በባራክ ኦባማ የአፍሪካ ጉብኝት “ቀንታለች” ልበል!? Read more »

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአድባራቱን ሰፋፊ መሬቶችና የገቢ ማስገኛ ተቋማት እየመዘበሩ ራሳቸውን ያበለጸጉ የአስተዳደር ሓላፊዎች በሕግ እንዲጠየቁ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ መመሪያ ሰጡ፡፡ የአስተዳደር ሓላፊዎቹ የአድባራቱን ሰፋፊ መሬቶችና የንግድ ተቋማት ያለጨረታ ከገበያ ዋጋ በታች ከ15 ዓመት እስከ ዕድሜ ልክ …

‹‹በመዝባሪ ላይ አልደራደርም፤ እስከ መጨረሻው ከፊት ለፊት ነኝ›› ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ሲሉ በቁርጠኝነት ተናግረዋል፡፡ Read more »

ከ3 ዓመታት በፊት የአውሊያ ኢስላማዊ ት/ቤት ተማሪዎች “መንግስት በሙስሊሙ ጉዳይ ጣልቃ መግባቱን ያቁም፣ ገለልተኛ መጅሊስ ይቋቋም፣ የአህበሽ አስተምህሮ በግድ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ አይጫን” በሚል ካነሷቸው ጥያቄዎች ጋር በተያያዘ፣ የወያኔው ጁንታ 31 ግለሰቦችን በአሸባሪነት ጠርጥሮ የወያኔው ፍ/ቤት ማቅረቡ የሚታወስ ሲሆን 13 …

በፈጠራ ክሶች እና በሃሰት ማስረጃ የተፈረደባቸው “የሙስሊሙ መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ” አባላት ይግባኝ ሊጠይቁ ነው Read more »

ሰማያዊ ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ ነሐሴ 16 እና 17 የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባኤ አዲስ መራር ይመረጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በፓርቲው ህገ ደንብ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤ የሚደረገው በየ3 ዓመቱ መሆኑን የጠቀሱት የፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ኢብራሂም፤ ጉባኤው በሐምሌ መካሄድ የነበረበት …

ሠማያዊ ፓርቲ ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው:: አዲስ አመራር እንደሚመረጥ ይጠበቃል Read more »

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ በሃሰት ተወንጅለው የ 7 አመት እስራት የተበየነባቸው ኡስታዝ ባህሩ ኡመር፣ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ እና ወንድም ሙራድ ሽኩር ወደ ዝዋይ እስር ቤት ዛሬ ተዋት መወሰዳቸውን  አስታውቀዋል፡፡ ከ 7 አመት በላይ የተፈረደባቸውን ኮሚቴዎቻችንን እና ወንድሞቻችንን ከቂሊንጦ  እስር ቤት ወደ …

በኡስታዝ አቡበከር አህመድ የክስ መዝገብ የ 7 አመት እስራት ተበይኖባቸው በቃሊቲ ቀርተው የነበሩት 3ቱ ወደ ዝዋይ ተወሰዱ Read more »

ሰማያዊ ፓርቲ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባኤ ነሐሴ 16 እና 17 የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባኤ አዲስ መራር ይመረጣል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በፓርቲው ህገ ደንብ መሰረት ጠቅላላ… ጉባኤ የሚደረገው በየ3 ዓመቱ መሆኑን የጠቀሱት የፓርቲው ብሄራዊ ም/ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰይድ ኢብራሂም፤ ጉባኤው በሐምሌ መካሄድ የነበረበት ቢሆንም በአንዳንድ ምክንያቶች ምክር ቤቱ ለ3 ወር የማራዘም ስልጣኑን ተጠቅሞ እስከ ነሐሴ ማራዘሙን ገልፀዋል፡፡ በጉባኤው […]

በኦርቶዶክሳዊ ክርስትናቸው ለሚደርስባቸው በደል መፍትሔ በመሻት የድረሱልን ጥሪ ያሰሙት በምሥራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የስልጤ ጎሞሮ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባ እና ሕንፃ አሠሪ ኮሚቴ አባላት ፣ የሐሰት ወሬዎችን በማሰራጨት ሕዝብን አሸብራችኋል፤ በወረዳው የአስተዳደር አካላት ላይ ጥርጣሬን በማስፋፋት እና የሕዝብን አስተሳሰብ በማወክ በሕዝብ ዘንድ ጥላቻን አነሣስታችኋዋል በሚል እስከ ዘጠኝ ዓመት የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው፡፡ በደቡብ […]

አርበኞች ግንቦት 7፣ ትህዴንና ለሎችም ሐይሎች ጥምር ሐይላቸዉን እየፈተሹ ይገኛሉ። የህብረት ሐይሉ በተሰባጠረ መልኩ ያሰማሯቸዉ ጦሮች የወያኔን አሉ የሚባሉ የቃኘዉ ቀጠናዎች ጉዳት እያደረሱባቸዉ ነዉ። የወያኔ ማማዎችና የወታደራዊ ቴሌስኮፕ እንዲሁም ሬዲዮ ምድብ ጣቢያዎች በአርበኖቹ እየተደበደቡ ነዉ። መላ ቅዱሱ የጠፋዉ ወያኔ እነዚህ ጥቃቶች ከፍተኛ ወታደራዊ ወረራ የመፍጠር ምንጮች ናቸዉ እያሉ ነዉ በተለያዩ አቅጣጫዎች ጦሩን እያሰማራ የሚገኘዉ ወያኔ […]

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ፍርድ ቤት ያልቀረቡበትን ምክንያት የማረሚያ ቤት ኃላፊ ቀርበው እንዲያስረዱ ታዘዘ

በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው እነ ዘመነ ካሴ በመከላከያ ምስክርነት የቆጠሯቸውና ለሦስት ጊዜያት የተጠሩት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ሐምሌ 29 ቀን 2007 ዓ.ም.ባለመቅረባቸው የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኃላፊ ያልቀረቡበትን ምክንያት ፍርድ ቤት ቀርበው እንዲያስረዱና ምስክሩንም እንዲያቀርቡ ሌላ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡

 

በሽብር ድርጊት ወንጀል ተጠርጥረው ዓቃቤ ሕግ ክስ የመሠረተባቸውን የእነ ዘመነ ካሴን ክስ እየመረመረ የሚገኘው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ ለሐምሌ 29 ቀን 2007 ዓ.ም. አቶ አንዳርጋቸውን መቅረብ አለመቅረባቸውን በችሎት ሲያረጋግጥ ግለሰቡ አልቀረቡም፡፡ ለምን እንዳልቀረቡ የማረሚያ ቤት ተወካይ ቀርቦ እንዲያስረዳ ፍርድ ቤቱ ቢጠይቅም ማንም ምላሽ ሊሰጠው አልቻለም፡፡ 

ፍርድ ቤቱ ሌላ ትዕዛዝ ሊሰጥ ሲል ከተከሳሾቹ አንዱ ተነስተው ማረሚያ ቤቱ የተለያዩ ምክንያቶች እየሰጠ መሆኑን ገልጸው፣ አቶ አንዳርጋቸውን የያዛቸው የፀረ ሽብር የጋራ ግብረ ኃይሉ በመሆኑ ማረሚያ ቤቱ የማያቀርብ ከሆነ ለእሱ ደብዳቤ እንዲጻፍላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡ 

ተከሳሹ በመቀጠልም፣ ‹‹ተከሳሹ ፍርደኛ ነው፡፡ ፍርደኛ ደግሞ የሚኖረው ማረሚያ ቤት ነው፡፡ ለምን ማረሚያ ቤቱ እንዲያቀርብ ጥብቅ ትዕዛዝ አይሰጠውም?›› በማለት ጠይቀዋል፡፡ ከታሰሩ ሦስት ዓመታት እንደሞላቸው በመግለጽ ቤተሰቦቻቸው ‹‹የአሸባሪ ቤተሰብ›› እየተባሉ የሚያከራያቸው በማጣታቸው፣ በየቦታው ተበትነው እየተሰቃዩ መሆኑን በመናገር ፍርድ ቤቱ አቶ አንዳርጋቸው በአጭር ቀጠሮ ቀርበው እንዲመሰክሩላቸው ጠይቀዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ ብዛት ያላቸው ምስክሮችን እንደሚሰማና በአጭር ቀናት ማቅረብ እንደማይችል ገልጾ፣ ለጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በመኪና ሆነው አገሪቱ በልማት እያደረገች ያለውን ግስጋሴ እየጎበኙ መሆኑን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በቅርቡ መናገራቸውን የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ መዘገቡ ይታወሳል፡፡

 

አዳዲስ ምድብ የደህንነት አባላት ለጠላቶቻችን መረጃ እየሸጡ ነው ሲሉ አንድ የደህንነት ሹም ወንጅለዋል:: Minilik Salsawi የሕወሓት ሆድ አደር ሹመኞች በውሳኔ ሰጭነት ጉዳዮች ላይ አንሳተፍም ሲሉ አጉረመረሙ:: – በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ የተከሰተውን አለመተማመን ለመቆጣጠር በድጋሚ እንቅስቃሴ ተጀመረ:: በደህንነት ቢሮ ውስጥ በተደረገ …

አዳዲስ ምድብ የደህንነት አባላት ለጠላቶቻችን መረጃ እየሸጡ ነው ሲሉ አንድ የደህንነት ሹም ወንጅለዋል:: Read more »

‹‹የሕግ አማካሪ የማግኘት፣ የማማከር እና የመከላከል መብታቸው ተጣቧል፡፡›› /የወረዳው ምእመናን/ ‹‹መታሰር በክርስትና ያለ ነው፤ ክልሉ ጣልቃ እንዲገባ ጥሩ አቅጣጫ ተይዟል፡፡›› /የሐዲያ እና ስልጤ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ/ (ኢትዮ-ምኅዳር፤ቅጽ 03 ቁጥር 116፤ ቅዳሜ ነሐሴ 2 ቀን 2007 ዓ.ም.) በኦርቶዶክሳዊ ክርስትናቸው ለሚደርስባቸው በደል መፍትሔ በመሻት የድረሱልን ጥሪ ያሰሙት በምሥራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የስልጤ ጎሞሮ ቅድስት ማርያም ቤተ […]

ወደድንም ጠላንም በሀገራችን ሴክስ ቱሪዝም እንደ ሰደድ እሳት እየተስፋፋ ነው፡፡ በአዲስ አበባና በተለያዩ የሀገራችን የከልል ከተሞች ይህንን ግልጋሎት ልክ እንደምግብና መጠጥ ወደ ሜኗቸው አካተው ለደምበኞቻቸው የሚያቀርቡ ሆቴሎች በርካቶች እንደሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ እዚሁ መቐለ ውስጥ እንኳን በዚህ ስራ የተሰማሩ አራት ሆቴሎች እንዳሉ ተሰምቷል፡፡ አዲስ አበባ፣ አዋሳ፣ አዳማ ደግሞ ሁኔታው ከዚህም የባሰ ነው፡፡ እነዚህ ሆቴሎች የበርካታ ሴት […]

አሜሪካ ሃሳቡ ቀርቦላታል ተብሏል ኢህአዴግ በአራት አቅጣጫዎች የጦር ጥቃት ለመሰንዘር ማሰቡ ተሰማ፡፡ ይኸው ሃሳብ ለአሜሪካ ቀርቦላታል፡፡ በቅርቡ የተጠናከረ እንቅስቃሴ የጀመረው የአርበኞች ግንቦት ፯ ኃይል በተደጋጋሚ በሚያወጣው መረጃ በተለያዩ ቦታዎች ጥቃት ማድረሱን በይፋ ቢገልጽም ኢህአዴግ ጥቃቱን በቀጥታ ለማስተባበል እስካሁን አልወደደም። ይሁን እንጂ አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ “ህዝብ አስፈቅደን” ሲሉ ኤርትራን እንደሚወጉ ይፋ አድርገዋል። አብዛኞች እንደሚስማሙበት ዛቻው ግጭት […]

ኢህአዴግ በአራት አቅጣጫዎች የጦር ጥቃት ለመሰንዘር ማሰቡ ተሰማ፡፡ ይኸው ሃሳብ ለአሜሪካ ቀርቦላታል፡፡ (ጎልጉል) በቅርቡ የተጠናከረ እንቅስቃሴ የጀመረው የአርበኞች ግንቦት ፯ ኃይል በተደጋጋሚ በሚያወጣው መረጃ በተለያዩ ቦታዎች ጥቃት ማድረሱን በይፋ ቢገልጽም ኢህአዴግ ጥቃቱን በቀጥታ ለማስተባበል እስካሁን አልወደደም። ይሁን እንጂ አቶ ሃይለማርያም …

ኢህአዴግ በኤርትራ አራት አቅጣጫዎች ጥቃት ሊሰነዝር አስቧል:: አሜሪካ ሃሳቡ ቀርቦላታል ተብሏል:: ጎልጉል Read more »

ክብር ለአበበ በቂላ !!!! ሻምበል አበበ ቢቂላ (ነሐሴ ፴ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም – ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም) የሮሙ ጀግና የቶክዮዉ ኮከብ ጀግናዉ አትሌት አበበ ቢቂላ ነሐሴ ፴ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት በደብረ ብርሃን አውራጃ፣ ደነባ ልዩ ስሟ …

ክብር ለአበበ በቂላ !!!! ሻምበል አበበ ቢቂላ (ነሐሴ ፴ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም – ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም) Read more »

በእውነት ወያኔ ምን በደለ ? እንደው ሀገር ባለማ ! ድልድይ በሰራ ፣ ግድብ በቆፈረ ! ውይ የሰው ነገር ! አሁን ማን ይሙት ወያኔ የደርግን ያህል ጨካኝ ሆኖ ነው እንዲህ የምትረባረቡበት ? እናንተ እኮ አታፍሩም ይሄኔ ፣ ከግድብ የመናገር ነጻነት ይቅደም …

” ደሙን ሰጥቶ፣ አጥንቱን ከስክሶ ፣ የስኬት ማማ ላይ ያስቀመጣችሁ ጀግና ስርዓት ” ( ሄኖክ የሺጥላ ) Read more »

#የነሐሴ‬ 01ቀን 2007 ዓ.ም.ዜናዎች (August 07/2015 ‪TOPNews‬) ‪የወያኔው‬ ጭምብል የኢሕአዴግ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ስብሰባ ጀመረ ‪የወያኔ‬ ደህነንት ስብሰባና ግምገማ ተጠናቀቀ ‪‎በኮንጎ‬ ዴሞክራቲክ ረፐብሊክ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ ‪በሳኡዲ‬ አረቢያ አጥፍቶ ጠፊዎች ቦምብ አፈንድተው ጉዳት አደረሱ ‪በየመን‬ ታግታ የነበረችው ፈረንሳዊት ተለቀቀች …

‎የወያኔው‬ ጭምብል የኢሕአዴግ ምክር ቤት ስብሰባ ጀመረ ‪::‎የወያኔው‬‬ ደህንነት ስብሰባና ግምገማ ተጠናቀቀ :: Read more »

ሐምሌ 27/2007 በዋለው ኢ ፍትሀዊው ችሎት ከሰባት ዓመት በላይ የተፈርዶባቸውና በቂሊንጦ ማረሚያ ይገኙ የነበሩት ወኪሎቻችን በትላንትናው ዕለት ወደቃሊቲ ማረሚያ እንደተዘዋወሩ ታወቀ። በትላንትናው ዕለት ወደ ቃሊቲ ማረሚያ ቤት የተዘዋወሩት ኡስታዝ ያሲን ኑሩ፣ ኡስታዝ በድሩ ሁሴን፣ ወንድም ሙባሪክ አደም፣ ገጣሚ ሙኒር ሁሴን፣ …

ከሰባት ዓመት በላይ የተፈረደባቸው የህዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ቃሊቲ ማረሚያ መዘዋወራቸው ታወቀ:: Read more »

ከሕጋዊ አሠራር ውጭ በውስጥ ስምምነትና ድርድር እንዲከራዩ በመደረጉ፣ በመሐል ከተማ ከብር 500 – 3500 እየከፈሉ በቤተ ክርስቲያን ሀብት ሚሊየነር የኾኑ በርካታ ግለሰቦች አሉ በአዲስ አበባ የመሬት ገበያ በማይታሰብ ኹኔታ፣ ዝቅተኛው 0.37 ሳንቲም ከፍተኛው ብር 70 በካሬ ሜትር መከራየቱ አማሳኞቹ እና ግለሰብ ነጋዴዎቹ እንዲበለጽጉባት ዕድል ሰጥቷል *                *     …

ኢሕአዴግ በአባሎቹ፤ በየጋፊዎቹና የፓርቲው ደጋፊ ናቸው ተብለው በሚታሰቡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ የበቀል እርምጃ እያደረሰ መሆኑን በመግለፅ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ መድረክ ክሥ አሰማ፡፡

Minilik Salsawi – ሰሞኑን የዲያስፖራ ሳምንት በሚል የወያኔ በዓል ላይ ለመገኘት ወደ አስር የሚጠጉ የወያኔ ሰላዮች ከኬንያ ናይሮቢ በዳያስፖራ ስም ወደ ሀገር ቤት ገብተዋል።እነዚህ በስለላ ስራ ተሰማርተው ለረጂም አመታት በናይሮቢ መንግስትን ሲያገለግሉ የነበሩት ግለሰቦች በተባበሩት መንግስታት ስደተኛ ኤጀንሲ(ዩኤነኤችሲአር)ተመዝግበው የቆዩና የስደተኛ …

በኬንያ ስደተኛው መሃል ሰርገው በመግባት የሚሰልሉ የወያኔ ሰላዮች አዲስ አበባ ከትመዋል:: Read more »

ህወሓት ውጥረት ውስጥ…!  Amdom Gebreslasie ****************** የህወሓት 12ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ነሓሴ 14 /2007 ዓ/ም ይካሄዳል። የጉባኤው መቃረብ ተንተርሶ በህወሓት ሁለቱ ኣንጃዎች መካከል የስልጣን ፋክክር እየተደረገ ይገኛል። በጉባኤው ኣሸንፎ ለመውጣት የትግራዩ ኣንጃ ከክልል እስከ ቀበሌ በኣመራር ቦታዎች ያሉት ካድሬዎች እና እነሱ …

የህወሓት 12ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ መቃረብ ተንተርሶ በሁለቱ ኣንጃዎች መካከል የስልጣን ፋክክር እየተደረገ ይገኛል። Read more »

ነኅሴ ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የብአዴን የጽህፈት ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ አለምነው መኮንን ብአዴን የየተመሠረተበትን 35ዓመት ህዳር 11 ቀን 2008 ዓ.ም ለማክበር በማሰብ፣ ከሚዲያ አባላት ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ብአዴን የህዝቡን ፍላጎት የሚያሟላ ብቃት የተላበሰ አመራር የለውም ብለዋል። በግዮን ሆቴል ብአዴን በጠራው የሚዲያና ኮምኒኬሽን ባለሙያዎች የተሳተፉበት ስብሰባ ላይ ማብራሪያ የሰጡት አቶ አለምነው መኮንን፤ …

ዜና መድረክ – የኢህአዴግ ካድሬዎች ከ2007 ዓ ም ሀገር አቀፍ ምርጫ በኋላ በሕዝቡና በመድረክ አባላት ላይ እየወሰዱ ባሉት ኢ-ሰብአዊ እርምጃ በደቡብ ብ/ብ/ሕ ክልል አርሶ አደሮችን ከእርሻ ይዞታቸው የማፈናቀልና በኦሮሚያ ክልል መኖሪያ ቤቶችን አፍርሶ ሕዝቡን በክረምቱ ዝናብ ሜዳ ላይ የመበተን ተግባራቸውን …

የኢህአዴግ ካድሬዎች በሕዝቡና በመድረክ አባላት ላይ እየወሰዱ ያሉትን ኢ-ሰብአዊ እርምጃ አጠናክረው ቀጥለውበታል፡፡ Read more »

ነኅሴ ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች የታየው ዝናብ እጥረትና የተከሰተው ድርቅ ኢሊኖ እየተባለ የሚጠራው የአየር መዛባት የፈጠረው ነው ብሎአል። በተለያዩ አካባቢዎች የእንስሳት መኖና እና የምግብ እጥረት ተፈጥሯል ብሎአል። ሚኒስቴሩ በውጭ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን የችግሩን አሳሳቢነት ይፋ ማውጣታቸውን ተከትሎ የሰጠው የመጀመሪያ መግለጫ ነው። ገዢው ፓርቲ አገሪቱ በምግብ ራሱዋን መቻሉዋን በተደጋጋሚ ሲናገር …

ነኅሴ ፩ (አንድ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የኢትዮጵያ የውጭ ንግድ ገቢ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር ከ3.25 ቢሊዮን ዶላር ወደ 3 ቢሊዮን ዶላር ማሽቆልቆሉን የንግድ ሚኒስቴርን በመጥቀስ ኒው ፎልቶን ዘግቧል። አሁንም አገሪቷ ወደ ውጭ አገራት ከምትልካቸው ምርቶች ውስጥ ቡና ቀዳሚነቱን እንደያዘ ሲሆን፣ ከቡና ሽያጭ ገቢ 780 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱንና ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር 8.5 …

የአሜሪካው አለም አቀፍ የሃይማኖት ኮሚሽን በሙስሊሙ ማህበረሰብ ኮሚቴዎች ላይ መፈረዱን በማወገዝ መግለጫ አወጣ ቢቢኤን፤-ሀምሌ 30/2007 የአሜሪካ አለም አቀፍ የሃይማኖት ነጻነት ኮሚሽን የ18 የሙስሊሙ ኮሚቴ ጥፋተኛ ተብሎ መፈረዱን በጽኑ መቃወሙን አስታውቀ፡፡ አወዛጋቢው በሆነው የጸረ-ሽብር ህጉ መከሰሳቸው ያወሳው የሃይማኖት ኮሚሽኑ ጥፋተኛ የተባሉት …

የአሜሪካው አለም አቀፍ የሃይማኖት ኮሚሽን በሙስሊሙ ማህበረሰብ ኮሚቴዎች ላይ መፈረዱን በማወገዝ መግለጫ አወጣ Read more »

ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በምትጠቃበት የድርቅ መጠን እንደ ኬንያና ታንዛኒያ የመሣሰሉት ጎረቤት ሀገራትም እንደሚጠቁ ጥናቶች ያሳያሉ። ሆኖም ከተጠቀሱት ሀገሮች በከፋ ሁኔታ ድርቁ(የአየር ንብረት መዛባቱ)- ረሀብና የከፋ እልቂት የሚያስከትለው እኛ ሀገር ነው።የዚህም ምክንያቱ ከአጠቃላይ ህዝባችን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ገበሬ ኢኮኖሚያዊ አቅሙ በቋፍ ላይ የሚገኝ በመኾኑ ነው።ይህ ምንም ምርምር አያስፈልገውም። ሀቁ ይህ በሆነበት ሁኔታ ነው ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን […]

በሳውዲ አረቢያ ጃዛን በተባለው ክልል አንድ ኢትዮጵያዊን ገድለዋል እንዲሁም ዘርፈዋል የተባሉ አረጋዊ ሀይለማሪያምና ሀዲሽ ዘላለም የተባሉ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በሞት መቀጣታቸው ተዘገበ፡፡ ሳውዲ ከሁለቱ ኢትዮጵያዊያን በተጨማሪም አንድ ሳውዲ አረቢያዊ ዜጋንም በሞት መቅጣቷ ነው የተዘገበው፡፡ ሀገሪቱ ሶስቱን ሰዎች በሞት መቅጣቷን ተከትሎም ዘንድሮ የሞት ቅጣት የጣለችባቸው ሰዎች ቁጥር ወደ 113 ደርሷል ሲል ነው ዴይሊ ስታር የተባለው የወሬ […]

የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ኤፍሬም ማዴቦ ከሚኖሩበት አሜሪካን ሃገር ጓዛቸውን ጠቅልለው ኤርትራ በርሃ በመውረድ ህዝባዊ ሃይሉን በአካል ተቀላቀሉ ! አቶ ኤፍሬም ማዴቦ አሜሪካ ከ25 ዓመት በፊት በስደት የገቡ ሲሆን የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትምህርታቸውን ተከታትለው ከታዋቂው ጆርጅ ሜሰን ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ በማዕረግ ተመርቀዋል። በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በተመሳሳይ ላቅ ያለ ደረጃ ላይ የደረሱ ሲሆን። በአሜሪካን ፌደራል […]

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ጾመ ፍልሰታን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልእክት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፤ አሜን፡፡ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትገኙ፣ የእግዚአብሔር እና የቅድስት ድንግል ማርያም ልጆች ምእመናን እና ምእመናት፣ እንኳን ለ፳፻፯ ዓ.ም. የቅድስት ድንግል ማርያም መዋዕለ ጾም በሰላም አደረሳችኹ፡፡ …

ሐምሌ ፴ (ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢው ነዋሪዎች እንደገለጹት ካለፈው ወር ጀምሮ ይጠበቅ የነበረው ዝናብ ባለመዝነቡ በርካታ የቀንድ ከብቶች ሲያልቁ፣ ነዋሪዎችም ቀያቸውን በመልቀቅ ምግብ ፍለጋ እየተሰደዱ ነው።ኢሳት ያነጋገራቸው ዜጎች እንደገለጹት፣ ነዋሪዎች የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ እንዲደርስላቸው ለመንግስት ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ እስካሁን ከመንግስትም ሆነ ከሰብአዊ መብት ድርጅቶች የቀረበላቸው ነገር የለም። በርካታ አርብቶአደሮች ውሃና ምግብ እናገኛለን በሚል …

ሐምሌ ፴ (ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከማእከላዊ እስታትስቲክስ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በተለይ በአዲስ አበባ እና በኦሮምያ የምግብ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። የምግብ ኢንዴክስ 13 ነጥብ 9 በመቶ ሲጨምር፣ በአዲስ አበባ 26 በመቶ፣ አፋር 16 በመቶ፣ አማራ 6.7 በመቶ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ 13.9 በመቶ፣ ኦሮምያ 21.2 በመተ እንዲሁም በትግራይ 5.5 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል። ከፍተኛ ጭማሪ …

ሐምሌ ፴ (ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት የእርሻ ወቅቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አርሶአደሮች በመሬታቸው ላይ ለማረስ ሙከራ ሲያደርጉ፣ የሱዳን ባለሃብቶችና ታጣቂዎች ጥቃት እየፈጸሙባቸው ነው። አርሶ አደሮቹ “በገዛ አገራችን እርሻ እንዳናርስ በሱዳኖች እየተከለከልን ነው” ያሉ ሲሆን፣ በሱዳኖች በኩል የሚፈጸመውን በደል ለመሸከም እየከበዳቸው መምጣቱን ይገልጻሉ።ሱዳኖች መሬቱ የእነሱ መሆኑንና የኢትዮጵያ መንግስትም ማረጋጋጫ እንደሰጣቸው ይናገራሉ። የኢትዮጵያ …

ሐምሌ ፴ (ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የቀድሞ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ፣ የአዲስ አበባ ወጣቶች ም/ሰብሳቢ የነበረውና ከሶስት ሳምንት በፊት በሽብር ወንጀል ተጠርጥሮ፣ ‹‹ሰዎችን ለግንቦት ሰባት በመመልመል ወደ ኤርትራ ትልክ ነበር›› የተባለው አቶ ፍቃዱ በቀለ ከታሰረበት ካሳንችስ ስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ በዋስ ተፈቷል፡፡ በተመሳሳይ ክስ ተጠርጥሮ ከ25 ቀናቶች በላይ ካሳንችስ ስድስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ታስሮ የነበረው …