ነኅሴ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ከምርጫው ማግስት ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በፖሊስ ተይዘው ነሃሴ 6 ቀን 2007 ዓ.ም. እያንዳንዳቸው በ15 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ ተጠይቀው የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ፣ ዋስትናቸው በአቃቤ ህግና በፖሊስ መታገዱን የፓርቲው የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተባባሪዎች ገልጸዋል፡፡ ፖሊስ በአመራሮቹ ላይ ላቀረበው ክስ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ የአማራ ክልል ጠቅላይ …

ነኅሴ ፰ (ስምንት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በአለም ላይ የሚታየውን የአየር መዛባት ተከትሎ ከፍተኛ የሆነ የምግብ እጥረት ሊያጋጥም እንደሚችል የአሜሪካ እና የእንግሊዝ መንግስታት እየገለጹ ነው። በምግብ እጥረቱ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራትና ሌሎች ድሃ አገሮች ክፉኛ ሊጎዱ ይችላል ብለዋል። ከዚህ ቀደም ተከስቶ ከነበረው የምግብ እጥረት በባሰ ሁኔታ በያዝነውና በመጪው አመት ሊከሰት እንደሚችል ያስጠነቀቁት መንግስታቱ፣ …

“የኢትዮጵያና የሕዝቧ ደመኛ…” ይሰቀል! …. ‹‹የትም ቦታና በማበናኛውም ጊዜ የሚፈፀምን ግፍና ኢፍትሐዊነትን በወቅቱ ማውገዝ ስነምግባር ግዴታችን ነው፡፡››……. በሰሎሞን ተሰማ ጂ…… በ1900ዓ.ም በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መንግሥታት ስምምነት፣ “በልዩ የቆመ ፍርድ ቤት” የሚል ስያሜ የተቋቋመ ፍርድ ቤት ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ የመጀመሪያ ሥራውን በ1914ዓ.ም …

“የኢትዮጵያና የሕዝቧ ደመኛ…” ይሰቀል! (በሰሎሞን ተሰማ ጂ.) Read more »

የኩናማ ብሄረሰብ ኣባል የሆነችውና በ2007 ዓ/ም ሃገራቀፍ ምርጫ ዓረና_መድረክ ወክላ ለፌደራል ምክር ቤት የተወዳደረችው ወይዘሪት ኣብረሀት ረዳ ዛሬ ሓሙስ 07 / 12 / 2007 ዓ/ም በሸራሮ ከተማ በህወሓት ካድሬዎችና ፖሊሶች ታስራለች። ወይዘሪት ኣብረሀት ረዳ በካድሬዎችና በፖሊስ ልትታሰር የቻለችው በምርጫ ወቅት …

የኩናማዋ ፖለቲከኛ ታሰረች። Read more »

Amdom Gebreslasie ሰሞኑ በመድረክ ኣስቸኳይ ኣጠቃላይ ጉባኤ ለመሳተፍ ብየ ወደ ኣዲስ ኣበባ መጥቻለው። በመድረኩ ስብሰባ በዘንድሮ ምርጫ ኢህኣዴግ “መቶ ፐርሰንት(100%) ኣሸንፍያለው” በሎ በማወጅ ለራሱ ተዋርዶ የዓለም መሳቅያ መሳለቅያ ኣድርጎን መሰንበቱ ይታወቃል። መድረክም የዚህ ምርጫ ውጤት እንደማይቀበለው ኣስቀድሞ የገለጸ ሲሆን የኢህኣዴግ …

ኣብራሃ ደስታ – ቃሊቲ የታሰረው ኣንበሳ Read more »

በአገራችን በሰሜን ምስራቅ እና በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ መጠኑ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ጉዳዩ ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርገው ተመሳሳይ ድርቅ በመጪው አመት 2008 ዓ.ም በጥቅምት እና በህዳር ወር ሊከሰት እንደሚችል ባለሙያዎች እየጠቆሙ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ ገዥው መንግሰት አሁንም የችግሩን አሳሳቢነት ወደ-ጎን በማድረግ ፤የስራዓቱ …

አሁንም መንግሰት ችግሩን እያደብሰበሰ ነው ! ይድነቃቸው ከበደ Read more »

ኢሳት ዜና (ነሐሴ 8, 2007) ከኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ ወጣት ከሀገር በመሰደድ ላይ መሆኑ ስጋት እንዳሳደረበት መንግስት አስታወቀ። የወጣቶቹን ስደት ለመቆጣጠር ጠንካራ የተባሉ ደንቦችና መመሪያዎች ተግባራዊ ቢያደርጉም፣  ከዚህም በፊት ስደት በማይታወቅባቸው ገጠራማ አካባቢዎች ቁጥሩ ከፍተኛ ወጣት በመሰደድ ላይ እንደሚገኝ በመንግስት የተቋቋመው የህገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከላካይ ብሄራዊ ምክር ቤት ሰሞኑን ይፋ አድርጓል። በድንበር በኩል ከሚደረጉ ስደተኞች …

ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንግድ የሆነው የኢትዮጵያ አውሮፕላን ውስጥ የእቃ ማስቀመጫ ካርጎ ውስጥ በመደበቅ ማንነቱ ያልታወቀ አንድ ሰው ከኢትዮዽያ በመነሳት ያለምንም ችግር ስዊድን ገባ ሰውየው ኢትዮጳዊ ይሁን አይሁን የስዊድን መንግስት የተናገረው ነገር የለም የስዊድን ሚዲያዎች በግርምት ዜናውን በመዘገን ላይ ናቸው ‪ Man found in the trunk of Arlanda A man found in the trunk of a […]

በፍንዳታው የሟቾች ቁጥር ከዚህም ከፍ እንደሚል የተገመተ ሲሆን 500 ሰዎችም ጉዳት ደርሶባቸዋል። የቻይና ዜና አገልግሎትን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው፥ ፍንዳታዎቹ የተከሰቱት ሩሃይ ሎጂስቲክስ በተባለ አደገኛ የሆኑ ኬሚካሎችን በያዘ መጋዘን ላይ ነው። ፍንዳታው የፈጠረው የእሳት አደጋ በርካታ ህንጻዎችንና ተሽከርካሪዎችን ከጥቅም ውጪ አድርጓል። ሁለተኛው ፍንዳታ ከመጀመሪያው የበለጠ ከባድ እንደነበር የተነገረ ሲሆን፥ በሬክተር ስኬል 2 ነጥብ 9 የተመዘገበው የመሬት […]

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር ከምርጫው ማግስት ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በፖሊስ ተይዘው ነሃሴ 6/2007 ዓ.ም እያንዳንዳቸው በ15 ሺህ ብር ዋስ እንዲወጡ ተጠይቀው የነበሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ዋስትናቸው በአቃቤ ህግና በፖሊስ መታገዱን የፓርቲው የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተባባሪዎች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ፖሊስ በአመራሮቹ ላይ ላቀረበው ክስ ማስረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ነሃሴ 6/2007 […]

የመከላከያ ሰራዊት ከፍተኛ አዛዦች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በከፍተኛ ስብሰባ ላይ መጠመዳቸውን ከቦታው ያገኘነው መረጃ አስታወቀ።በአዲስ አበባ ከተማ ከሃምሌ 25 ቀን 2007 ዓ/ም ጀምሮ በከፍተኛ የመከላከያ ሰራዊት አዛዦች ሳሞራ የኑስና ሲራጅ ፈርጌሳ ስብሰባ መካሄዱና በስብሰባው እንደመወያያ ርእስ ሁኖ የቀረበውም አዲስ ሰራዊት ቢጨመርም አብዛኛው የሚፈርስና የሚበታተን በመሆኑ አሁንም የሰራዊቱ ይዘት አነስተኛ ነው። እናንተ ምን እያደረጋችሁ ነው? […]

ከወራት በፊት በም/ጠ/ሚኒስቴር ደመቀ መኮነን የመሰረት ድንጋዩ የተቀመጠው የመቅደላ ዩኒቨርስቲ ግንባታው ሳይጀመር የእርስ በእርስ ግጭት አስነስቷል። በመካነሰላም ወረዳ የሚገኙ ነዋሪዎች የዩኒቨርስቲ ግንባታው እድል ለእኛ ወረዳ ሊሰጥ ይገባል፣እኛ ከሁሉም ወረዳዎች ለዞኑ መናገሻ ከተማና ለወሎ ዩኒቨርስቲ በከፍተኛ እርቀት ላይ ስለምንገኝ የዩኒቨርስቲ የመገንባቱ እድል ለእኛ ሊሰጥ ይገባል፣………… ወዘተ የሚሉ መከራከሪያዎችን በመያዝ አቤቱታና ቅሬታቸውን ለመንግስት ሀላፊዎች ሲያቀርቡ ቆይተዋል። ይህን […]

ኢትዮጵያ በኑሮ ደረጃ ስሌት ከ38 የአፍሪካ አገሮች 32ኛ ደረጃ ያዘች ኢሳት ዜና (ነሓሴ 7, 2007) ከአፍሪካ የተሻለ የማህበራዊና የኢኮኖሚ አገልግሎት እንዲሁም የዜጎች አጠቃላይ የኑሮ ደረጃቸው በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ ተብለው ከተቀመጡት 38 የአህጉሪቱ ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ በ32ኛ ደረጃ ላይ መገኘቷን አንድ አለም አቀፍ ተቋም ይፋ ባደረገው አመታዊ ረፖርት ገለጸ። ሃገሪቱ ለዜጎቻቸው የሚያቀርቡት የጤና፣ የትምህርት፣ ኢኮኖሚያዊና፣ …

በአገራችን በሰሜን ምስራቅ እና በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ መጠኑ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ጉዳዩ ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርገው ተመሳሳይ ድርቅ በመጪው አመት 2008 ዓ.ም በጥቅምት እና በህዳር ወር ሊከሰት እንደሚችል ባለሙያዎች እየጠቆሙ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ ገዥው መንግሰት አሁንም የችግሩን አሳሳቢነት ወደ-ጎን በማድረግ ፤የስራዓቱ ደጋፊ እና አቀንቃኝ ከሆኑ ዲያስፖራ ጋር “አስረሽ ሚቺው” እያለ ከበሮ እየደለቀ ይገኛል፡፡ ሆኖም በአገራችን በተለይ […]

ነኅሴ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ዛሬ፣ ነሃሴ 7 ፣ 2007 እኩለ ቀን ላይ በደቡብ ወሎ ዞን በለጋምቦ ወረዳ የተነሳውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣ ፖሊሶች በወሰዱት እርምጃ እስካሁን ባለው መረጃ 2 ሰዎች ሲገደሉ፣ ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ ሰዎች ቆስለዋል። ረብሻው እስከ አመሻሽ ቀጥሎ ከደሴ የተነሱ የፌደራል ፖሊስ አባላት ወደ አካባቢው ደርሰው ጥበቃ እያደረጉ ነው። …

ነኅሴ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከገንዘብ ዝውውር ጋር በተያያዘ ትናንት ነሃሴ 6፣ 2007 ዓም በሃድያ ዞን በሆሳእና ከተማ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በርካታ ሰዎች ክፉኛ ተደብድበው ሆስፒታል የገቡ ሲሆን፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ደግሞ መታሰራቸውን የአይን እማኖች ገልጸዋል። በርካታ ወጣቶች አሰቃቂ በሆነ ሁኔታ መደብደባቸውን የሚገልጹት ነዋሪዎች፣ ሆስፒታል የተኙት አመሻሹ ላይ ወደ እስር ቤት …

ነኅሴ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- በኢትዮጵያ መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ ገንዘብ የፈሰሰበት የዲስፖራ ክብረበዓል ትላንት በአዲስአበባ ሚሊኒየም አዳራሽ በታላቅ ፌሽታ ተጀምሯል፡፡ ዝግጅቱ በተለያዩ ክንውኖች ለተከታታይ አምስት ቀናት ይቆያል ተብሎአል፡፡ ዲያስፖራ በልማት ለማሳተፍ በሚል ሽፋን የዲስፖራውን ህብረተሰብ ለመያዝ እንዲመች ታስቦ በተዘጋጀው በዚህ በዓል ላይ በግምት 2ሺ ገደማ የዲያስፖራ አባላትና በሀገር ውስጥ …

ነኅሴ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት በደቡብ ክልል በጋሞጎፋ ዞን ከዝናብ እጥረት ጋር በተያያዘ በተነሳው ድርቅ በርካታ ገበሬዎች ለችግር የታገለጡ ሲሆን፣ ይህም ሳያንስ የዞኑ ካድሬዎች አርሶአዳሪው ህዝብ ማዳበሪያ በብድር በግድ እንዲወስድ እያስገገደዱት መሆኑ ችግሩን አባብሶታል። የዝናብ መጠኑ መዋዠቅ ገብሬውን በስጋት ላይ የጣለው መሆኑን የሚናገሩት ነዋሪዎች፣ በአንዳንድ አካባቢዎች ዝናብ ጭራሽ …

ነኅሴ ፯ (ሰባት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ኢትዮጵያዊያን ሰደተኞች ለሕገወጥ አሸጋጋሪዎች የሚከፍሉት ከ150 እስከ 200 ዶላር ስለሌላቸው፣ ከ600 ኪሎሜትር በላይ ለሁለት ሳምንታት አንዲት የፕላስቲክ ኮዳ ውሃ ብቻ ይዘው በእግራቸው ድንበር አቋርጠው በፑትላንድ ራስገዝ የቦሳሶ የወደብ ዳርቻዎች ይደርሳሉ። የመን ያለው የፀጥታ ሁኔታ አደገኛ በመሆኑ በሌሎች ሕገወጥ አጋቾች እጅ የሚወድቁት ስደተኞች፣ ለአጋቾች የሚከፍሉት ገንዘብ የሌላቸው …

ኢሳት ዜና (ነሐሴ 7, 2007 ዓም) በህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ውስጥ የተፈጠረው አለመግባባት መቋጫ እንዳላገኘ በሚገለጽበት በአሁኑ ወቅት የህወሃት አመራሮች በዋሽንግተን ዲሲ ከትግራይ ተወላጆች ጋር ተወያይተዋል። ባለፈው እሁድ ለትግራይ ተወላጆች ብቻ በሚል በተደረገው ጥሪ መሰረት ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተካሄደው ስብሰባ የመሩት ከኢትዮጵያ የመጡት ወ/ሮ ትርፉ ኪዳነማሪያምና አቶ ዳንኤል አሰፋ የተባሉ የህወሃት  አመራር …

ከሓምሌ ወር 2007 ዓ/ም ጀምሮ መብራት በተደጋጋሚ በመቆራረጡና በመጥፋቱ ምክንያት ባለ ድርጅቶች ለኪሳራ መጋለጣቸው ተገለፀ።ምንጮቻችን እንደገለፁት በአዲስ አበባ ከተማ ካለፈው ሓምሌ ወር 2007 ዓ/ም ጀምሮ መብራት በተደጋጋሚ በመቆራረጡና በመጥፋቱ ምክንያት። በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሰሩ የተለያዩ ድርጅቶች ለኪሳራ መጋለጣቸውን የገለፀው መረጃው መንግስት መፍትሄ እንዲሰጥበት በማለት ባለድርጅቶቹ ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄ ቢያቀርቡም። ችግሩን አይቶ መፍትሄ የሚሰጥ አካል ባለመገኘቱ ምሬታቸውን […]

በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች የዝናብ ስርጭቱ በእጅጉ ዘግይቶ በመጀመሩ፤ በከብት እርባታ የሚተዳደሩ የአፋርና ኢሳ አካባቢዎች መጎዳታቸውን የማህበረሰቦቹ ተወካዮች ገለጹ። በድርቁ የተነሳ በአንዳንድ አካባቢዎች የሰዎች ህይወት መጥፋቱንና በርካታ እንስሳት መሞታቸውን፤ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ከአፋርና ኢሳ ማህበረሰቦች መሪዎች ካገኘው መረጃ ለመረዳት ተችሏል። የፌዴራልና …

የክረምት ዝናብ ዘግይቶ መጀመሩ አሳሳቢ ሆኗል፤ በአፋርና ኢሳ አካባቢዎች ለ5 ወራት የዝናብ እጥረት ተከስቷል Read more »

መለስ ፈሪው 1. በ 1980 ዓ.ም አጋማሽ በእንጥጮ በምትገኝ ወረዳ ከፍተኛ አመራሮች በሚስጥር በተሰበሰቡበት ቆርቆሮ ቤት አካባቢ ከሚጠብቁ ጓዶች አንዱ እንቅልፍ ይዞት ባርቆበት ጥይት ያጮሃል፥ ከዛም መለስየ ጀግናዋ የምትመራዉን ስብሰባ ዘንግታ ከባለሶስት ወንበር ላይ ወደኋላ ተንከባለለች ብሎ ኢያሱ በርሄ እየሳቀ …

መለስ (ለገሰ) ጀግና?! – ወገኖች ጀግንነት መቀለጃ ሆነ እንዴ? ተስፋዬ ገብረአብ Read more »

ጠባብ ቡድናዊ አመለካከት አገራዊ እና ሕዝባዊ እሴቶችን ስለሚያፈራርስ ለአገርና ሕዝብ አደጋ ነው:: ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Unity‬ ‪#‎Freedom‬ ‪#‎Change‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬ ‪#‎Ethiopianism‬ Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ላለፉት 40 ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ጎልቶ የሚታየው ትልቁ ችግር፣ ለዘመናት በኢትዮጵያዊነት ማዕቀፍ ውስጥ የሚታወቁትን መልካም እሴቶች …

ጠባብ ቡድናዊ አመለካከት አገራዊ እና ሕዝባዊ እሴቶችን ስለሚያፈራርስ ለአገርና ሕዝብ አደጋ ነው:: Read more »

ታገሉ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ /ከዝዋይ እስር ቤት/ #Ethiopia : ስለሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድም ሀሳቡን ሰንዝሯል ቦሌ አካባቢ ብርዱ ጠንከር ያለ ነበር፡፡ ከቦሌ ብራስ ወደሚሊኒየም አዳራሽ በሚወስደው ቀጭን መንገድ ላይ ወንዱም ሴቱም በፍጥነት ይራመዳል፡፡ ከታክሲ በሁለቱም አቅጣጫዎች የወረዱ ሰዎች …

ታገሉ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ /ከዝዋይ እስር ቤት/ : ስለሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድም ሀሳቡን ሰንዝሯል Read more »

በቦረና ክልል በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ ሲሉ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሀላፊ ተናገሩበቦረና ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ባካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናትና ጥቂት ተባባሪዎቻቸው ብሄር-ተኮር ጥቃት ደርሶባቸዋል ሲል ሰ መ ጉ የተሰኘው የሰብዓዊ …

በቦረና ክልል በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ :: Read more »

ከየመን አየር ማረፊያ ትራንዚት ላይ በወያኔ ደህንነቶች የታፈነው ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ እስከዛሬ በማይታወቅ ቦታ ታስሮ ከፍተኛ ቶርች እየተፈጸመበት ሲሆን ባለፈው ሊጠይቁት የሄዱት የእንግሊዝ አምባሳደር እንዳሉት አንዳርጋቸው ካለሁበት ሁኔታ ይልቅ ሞትን እመርጣለሁ እንዳላቸው የሃገራቸው ጋዜጣ አምባሳደሩን ጠቅሶ ማውጣቱ ይታወሳል:: http://mereja.com/forum/viewtopic.php?f=2&t=102550 ከዚህ …

ታጋይ አንዳርጋቸው ጽጌ ቃሊቲ “ዋይት ሃውስ” እስር ቤት ተዘዋወረ:: ሁለት ነብሰ ገዳይ ወንጀለኞች አብረውት ታስረዋል:: Read more »

የመለስ ዜናዊ ግፍ = የገብረመድህን አርዓያ ምስክርነት! ስለ ሀውዜን ጭፍጨፋና ስለ ሌሎች የህወሓት ሚስጥሮች በቀዳሚነት እየተናገሩ ከሚገኙት መካከል ገብረመድህን አርዓያ የተባሉ የቀድሞ የህወሓት አመራር ይገኙበታል፡፡ አቶ ገብረ መድህን እንደሚሉት የሀውዜን ጭፍጨፋ ሚስጥር የሚጀምረው የህወሓት ሰራዊት ከትግራይ ውጭ መዋጋት እንደማይፈልግ አቋን …

የመለስ ዜናዊ ግፍ – የገብረመድህን አርዓያ ምስክርነት! Read more »

ብክነቱን በአውራነት በማጋለጣቸው የታገዱት ተቆጣጣሪ የከፈሉትን መሥዋዕትነት አድንቋል የብር 110 ሚሊዮን ጭማሪ ሲደረግ ሀገረ ስብከቱ አያውቀውም፤ ሊቀ ጳጳሱም አልፈቀዱትም የብር 103 ሚ. ጠቅላላ በጀት በሚመደብበት ተቋም በብር 110 ሚ. አለመወሰኑ አነጋጋሪ ነው ግለሰቦችን በመጥቀም ራሱን ያበለጸገው አለቃው፣ አድባራትን ባለዕዳ በማድረግ ይታወቃል *           *           * የደብሩ ዋና ጸሐፊ በሀገረ ስብከቱ በዋና …

አርበኞች ግንቦት ሰባትን በ አሸባሪነት በምዕራባዊያን ዘንድ ለማስፈረጅ ያደረገው ከንቱ ውትወታ ያልሰመረለትና በተቃራኒው ጫናው የበረታበት ወያኔ የነጽነት ኮከቡን አንዳርጋቸው ጽጌ ሰውሮ ካስቀመጠበት ያፈና እስር ቤት ወደ ቃሊቲ ተዛውሮ መታየቱ ታወቀ። ከየመን አየር ማረፊያ ትራንዚት ላይ በወያኔ ደህንነቶች የታፈነው ታጋይ አንዳርጋቸው …

አንዳርጋቸው ጽጌ ቃሊቲ ማራሚያ ቤት ታዬ! Read more »

በምህራብ ዞን የሚገኙ የእስታፍ ሰራተኞች ወታደራዊ ሚስጥር አባክነዋል በሚል ለ8 ቀናት በስብሰባ ላይ ተጠምደው መሰንበታቸው ታወቀ።በምእራብ እዝ፤ በባህርዳር መኮድ በተባለው ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ የስርዓቱ የሰራዊት አባላት ወታደራዊ ምስጢር አባክናችኋል በሚል ሰበብ ለ 8 ቀናት ስብሰባ ላይ መቀመጣቸው የገለጸው መረጃው ነገር ግን በተካሄደው ስብሰባ ምንም አይነት ፍንጭ እንዳልተገኘና አመራሮቹ በራሳቸው ጥርጣሬ ብቻ ለ6 ሰው በቁጥጥር ስር […]

ዓለምአቀፍ ጉዞ ላይ ሳሉ ከየመን ዋና ከተማ ሰንዓ አይሮፕላን ጣቢያ ተጠልፈው ወደ ኢትዮጵያ የተወሰዱትና አሁን እሥር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የግንቦት ሰባት ዋና ፀሐፊ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንዲለቀቁ ለማድረግ እየጣረ መሆኑን ሪፕሪቭ የሚባለው ድርጅት ዳይሬክተር አስታውቀዋል፡፡ የሞት ፍርደኞችን ለማገዝና ለመደገፍ የሚሠራው …

አንዳርጋቸውን ለማስለቀቅ ሪፕሪቭ የሚባለው ድርጅት እየጣረ ነው – VOA Read more »

ይህ ጽሁፍ ቀደም ሲል ጋዜጠኛ ደምስ በለጠ ሄኖክ ሰማ እግዚሀር (የቪኦኤ ጋዜጠኛ) መብቱ ነዉ በሚለዉ መጣጥፉና በኤርትራ በኩል ኢትዮጵያን ነጻ ማዉጣት ሊታሰብ የማይቻል ነዉ ተብሎ የሚቀረበዉ ሀሳብ በማይመቻቸዉ ወገኖች ላይ ከሞላ ጎደል የተነጣጠረ ድርሳን ነዉ። ጋዜጠኛ ደምስ አከታትሎ በኤርትራ በኩል …

ጋዜጠኛ ደምስ እና ተያያዥ ጉዳዮች Read more »

ዳግማዊ አቡነ ጴጥሮስ !እየመጡ ነው ! አቡነ መቃሪዮስ <<ልጆቼን ለማበረታታት ወደ በረሃ እደምወርድ ላረጋግጥላችሁ እወዳለሁ ::>> ማለታቸውን ሰማን ::እኛም የዩንቨርስቲ ተማሪዎችን ከቅድስተ ማሪያም ቤተክርስቲያን በማስወጣት ለአግአዚ ክፍለጦር ካስረከቡት…ቢዮንሴ ለምትባል እራቁት ዳንሰኛ እና ዘፋኝ ታቦት አስወጥተው እሷንም በቤተ መቅደሱ ውስጥ ካንሸራሸሩት ሀውልት ከቆመላቸው አቡነ ጳውሎስና ለገፍዓን ጥብቅና ይቆሙ ይመስል የሚመለከታቸውን የቁልቢ ገብርኤል ያመት ንግስ ትተው የግብረ […]

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የተቃውሞው ሰልፍ መንስኤ ከገንዘብ ምንዛሬ ጋር የተያያዘ ሲሆን፣ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰአት ተኩል ላይ በተፈጠረው ተቃውሞ ቁጥራቸው በውል ያልተወቀ ሰዎች ተደብድበው ሆስፒታል ገብተዋል። በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የአካባቢው ተወላጆች በነጋዴዎች በኩል የሚልኩትን ገንዘብ ለማስቀረት ከፌደራል የመጡ ፖሊሶች እርምጃ መውሰዳቸው፣ ለተቃውሞ ሰልፉ መነሻ ምክንያት መሆኑን የሚናገሩት የአካባቢው ተወላጆች፣ …

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኢህአዴግ የድርጅት አባለት ግምገማ መጠናቀቁን ተከትሎ የግምገማ ውጤት እየወጣ ሲሆን፣ በዚህም ግምገማ መሰረት በርካታ የከተማዋ ወረዳ አመራሮች ከሃላፊነታቸው እንደሚነሱ ታውቋል። በጉለሌ ክ/ከተማ ስር ከሚገኙ ወረዳዎች ከ50 በላይ አመራሮች ፣ ከአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ደግሞ ከ20 በላይ የወረዳ አመራሮች እንዲሁም ከሌሎች ክ/ከተሞች ከፍተኛ ቁጥር …

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ሩዝ በማምረት የሚታወቀው የፎገራ መስክ ለሸንኮራ አገዳ ተክል ሊውል ነው መባሉን ተከትሎ ፣ ሩዝ በማምረት ኑሮአቸውን የሚገፉ አርሶአሮች ስጋት ላይ ወድቀዋል። በጣና ሃይቅ ዳር የሚገኘው ሰፊው የፎገራ ረግራጋማ ሜዳ ከማዳበሪያ ነጻ ሆነ ሩዝ በማምረት የሚታወቅ ቢሆንም፣ ገዢው ፓርቲ በአገሪቱ የሚታየውን የስኳር እጥረት ለመፍታት በሚል ሰበብ አርሶአደሮችን …

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የኢህአዴግ መንግስት በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለመያዝ በሚል ስሌት የሚሰጠው የቤት መስሪያ ቦታ፣ ተመሳሳይ ጥያቄ ላቀረቡ ፣ በአገር ውሰጥ ለሚኖሩ ዜጎች ባለመስጠቱ፣ ቅሬታ እየተፈጠረ መሆኑን ዘጋቢአችን ገልጿል። መንግስት የዲያስፖራ ቀን ለማክበር በሚል ሰሞኑን በክልሎችና በአዲስ አበባ እንቅስቃሴ የጀመረ ሲሆን፣ ይህን ተከትሎ በተነሱት ውይይቶች ላይ ይህ የቅሬታ …

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ ኤልኒኖ ከግንቦት ወር 2007 ዓ.ም ጀምሮ በመከሰቱ በኢትዮጵያ በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች የዝናብ ስርጭት መዛባት መከሰቱን፣ ከዚሁ ችግር ጋር ተያይዞ በቀጣይ ሁለት ወራትም የዝናብ መዛባቱ እንደሚቀጥል ይፋ አድርጓል። የኤጀንሲው ሃላፊዎች ትላንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በግንቦትና በሰኔ ወራት በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተሻለ ዝናብ የነበረ ቢሆንም በሐምሌ …

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ከምርጫው ማግስት ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በፖሊስ ተይዘው የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እያንዳንዳቸው የ15 ሺህ ብር ዋስ ተጠይቆባቸዋል፡፡ አመራሮቹ ከተያዙበት ጊዜ ጀምሮ አራት ጊዜ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን፣ ፖሊስ በሽብርተኝነት ወንጀል እንደጠረጠራቸው ሲገልጽ ቆይቷል፡፡ ፖሊስ ‹‹ለግንቦት 7 አባላትን እየመለመሉ ይልካሉ፣ኤርትራ ድረስ ሄደው ስልጠና ወስደዋል፡፡›› የሚል ክስ …

ነኅሴ ፮ (ስድስት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- ባለፈው ቅዳሜና እሁድ በተካሄደው አፍሪካ ፎረም ፌስቲቫል ላይ የተገኘው አስተባባሪ ኮሚቴ፣ ከምግብ፣ ከቡና፣ ከመጠጥ ሽያጭና ከተለያዩ ገቢዎች ያገኘውን ገንዘብ በኢሳት አካውንት ማስገባቱን ገልጿል። በእለቱ የኢሳት አላማ ለውጭ አገር ዜጎች ከማስተዋወቅ በተጨማሪ፣ ለኢሳት በቋሚነት ድጋፍ የሚያደርጉ አባላትንም መዝግቧል። በምግብ ዝግጅት ሴቶች ከፍተኛ ተሳትፎ ማድረጋቸውን የገለጸው አስተባበሪ ኮሚቴው፣ …

በቦረና ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ባካባቢው የመንግሥት ባለሥልጣናትና ጥቂት ተባባሪዎቻቸው ብሄር-ተኮር ጥቃት ደርሶባቸዋል ሲል ሰ መ ጉ የተሰኘው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ገለጸ። ጥቃቱ ብሄር-ተኮር ይሁን እንጂ የብሄር ግጭት አይደለም ሲሉ የ ሰመጉ ጽሕፈት ቤት …

በቦረና ክልል በኖኖ-አሎ ቀበሌ በሚኖሩ ዜጎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ ሲሉ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሀላፊ ተናገሩ Read more »

ከዳንሻ አከባቢ የሚወጡ ዘገባዎች እንደሚያመለክቱት በቅርቡ በሕወሓት ተላላኪዎች እና በወልቃይት ጠገዴ ነዋሪዎች መካከል የተደረገው የሽምግልና ሂደት ተከትሎ አለመስማማቶች እየሰፉ በመምጣታቸው የዳንሻ ነዋሪዎች በከፍተኛ ቁጣ ለተቃውሞ ሰልፍ መዘጋጀታቸው ታውቋል::በወልቃይት ጠገዴ ሰሞኑን የሕዝቡን ቁጣ ማየሉን ተከትሎ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከጎንደር በመነሳት ሁመራ …

የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ ቁጣ ተጠናክሮ ቀጥሏል:: Read more »

ነሐሴ 2 እና 3 ቀን 2007 ዓ.ም. ልዩና አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሄደው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ)፣ አባል ድርጅቶቹ የውህደት ጥያቄን ልዩ ትኩረት ሰጥተው እንዲሠሩ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በሌሎች ወቅታዊ የፖለቲካና የአወቃቀር አሠራሮች ላይ በመወያየትና በመወሰን ጉባዔውን እንዳጠናቀቀ ታውቋል፡፡ …

የመድረክ ልዩ ጉባዔ አባል ድርጅቶቹ ውህደት ላይ እንዲያተኩሩ ወሰነ Read more »

አርአያ ተስፋማሪያም [ፎቶ: ሰሎሞንና ልመንህ] የዛሬ አመት አንድ አርቲስት እዚህ ዲሲ መጥቶ ሲያወራ « ከሌሊቱ 10 ሰዓት ቀረፃ አብረውኝ ያመሹትን ለማድረስ በሾላ መንገድ እያሽከረከርኩ ስጓዝ አካባቢው ጭር ብሎ ነበር። ሃይለኛ ዝናብ ይጥላል። በርቀት ዶፍ እየወረደበት በእግሩ የሚጓዝ ሰው ተመለከትኩ። ስንቀርብ …

ጐዳና የተገፉ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን Read more »

በከባድ ሙስና የተጠረጠሩ የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣን በቁጥጥር ሥር ዋሉ

በመቶ ሚሊዮን ብሮች ተጠርጥረዋል

በከባድ ሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ላለፉት ሁለት ወራት ሲፈለጉ የቆዩት የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ወንድሙ ቢራቱ፣ ነሐሴ 3 ቀን 2007 ዓ.ም.  በአዳማ ከተማ በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡

አቶ ወንድሙ በቁጥጥር ሥር የዋሉት በፌዴራልና በኦሮሚያ ክልል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች ጥምረት ነው፡፡ በሁለቱ ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች የተዋቀረው ግብረ ኃይል ተጠርጣሪውን ግለሰብ ነሐሴ 4 ቀን 2007 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ምድብ ችሎት በማቅረብ፣ የ14 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ ቢጠይቅም ፍርድ ቤቱ የ11 ቀናት ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

አቶ ወንድሙ የተጠረጠሩት የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ በነበሩበት ወቅትና ከዚያ በኋላም የኦሮሚያ ክልል ብድርና ቁጠባ ተቋም ምክትል ኃላፊ ሆነው በሠሩባቸው ጊዜያት፣ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር የመንግሥት ገንዘብ በመመዝበር  የሙስና ወንጀል ነው፡፡

የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የሥነ ምግባር፣ ትምህርትና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ አሰፋ፣ አቶ ወንድሙ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውንና በቁጥጥር ሥር ሊወሉ የቻሉት መንግሥት ማግኘት የነበረበትን በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ አሳጥተዋል በሚል ምክንያት መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡

ከክልሉና ከፌዴራል ፀረ ሙስና ኮሚሽኖች የተገኘው መረጃ እንደሚጠቁመው፣ አቶ ወንድሙ ምንጩ ያልታወቀ ከፍተኛ ሀብት፣ ለመንግሥት ገቢ መሆን የነበረበት ግብርና ታክስ፣ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ግዙፍ ኩባንያዎች የሰበሰቡትን ቫት ሆን ብለው ለመንግሥት ገቢ እንዳይሆን በማድረግና ጉቦ በመቀበል ወንጀል ተጠርጥረው ነው በቁጥጥር ሥር የዋሉት፡፡ ግለሰቡ የፌዴራል መንግሥትና የኦሮሚያ ክልል ማግኘት ያለባቸውን ገቢ አሳጥተዋል ተብለው ስለተጠረጠሩ ሁለቱ የፀረ ሙስና ኮሚሽን በትብብር መሥራት መጀመራቸው ታውቋል፡፡ ነገር ግን ተጠርጣሪውን ግለሰብ ለፍርድ ለማቅረብ በሚሞከርበት ወቅት ተጠርጣሪው በመሰወራቸው ከሁለት ወራት ፍለጋ በኋላ በአዳማ ከተማ መያዛቸው ታውቋል፡፡

አቶ ወንድሙ በራሳቸውና በቤተሰባቸው ስም ከፍተኛ ንብረት ማካበታቸው ምርመራ እንዲደረግባቸው መንስዔ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ለሁለቱም የፀረ ሙስና ኮሚሽኖች በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ጥቆማዎች ደርሰዋል ተብሏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በተለይ በሻሸመኔና በምሥራቅ ሐረርጌ ቦርዶዴ አካባቢ የሚገኙ የጫት ኬላዎች ከግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን መንግሥት ማግኘት ያለበትን ገቢ ለግል ጥቅም ሲያውሉ ቆይተዋል የሚል ጥርጣሬ መኖሩን፣ የፀረ ሙስና ኮሚሽኖቹ መረጃ ያመለክታል፡፡

አቶ ወንድሙ የሥራ ጊዜውን ባጠናቀቀው የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት (ጨፌ) አባል ነበሩ፡፡ ኦሕዴድ አቶ ወንድሙን በ2007 ዓ.ም. ጠቅላላ ምርጫ ዕጩ አድርጎ እንዳላቀረባቸው ታውቋል፡፡ በዚህ መሠረት አቶ ወንድሙ ያለመከሰስ መብት የሌላቸው በመሆኑ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር እንዳዋሏቸው ተገልጿል፡፡

አቶ ወንድሙ የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ሆነው ለአምስት ዓመታት ሠርተዋል፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ተቋም ምክትል ኃላፊ ሆነው ሲሠሩ ቆይተው፣ ከ30 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ሕገወጥ ግዥ ተጠርጥረው ከወራት በፊት ከምክትል ኃላፊነታቸው መነሳታቸው ታውቋል፡፡