አቡነ ፋኑዔል (አባ መላኩ) ኤፕሪል 14 ቀን 2016  በዩቱብ ያሰራጩት ቪዲዮhttps://www.youtube.com/watch?v=AV-Twe0a9jM የሚያሳየው በጥቅሉ መልዕክቱ አንድ ነው። ይሄውም:- የናሽቪሉን ደብረ ቀራንዮ መድሃኔዓለም ቤተክርስትያን መነሻ አድረገው ያው የተለመደዉን የካድሬነት መልክታቸዉን ለማስተለልፍ ነው። ‘እስካሁን ወደ አዲስ አበባው ሲኖዶስ ያልተጠቃለላችሁ አብያተ ክርስቲያናት እድሉ ሳያመልጣችሁ …

አቡነ ፋኑዔል (አባ መላኩ) ለናሽቪል ደ/ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ/ክ ላሰራጩት መልዕክት የተሰጠ መልስ Read more »

አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) ናሽቪል፣ ቴኔሲ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከሰው ፍርድ ቤት እንደቀረቡ ባለፈው ሳምንት የዜና ሽፋን እንደሰጠነው ይታወቃል። አቡነ ፋኑኤል “ወያኔ ይገድለናል” ብለው ከአሜሪካ መንግሥት የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቀው የተፈቀደላቸው ቢሆንም፣ ከወያኔ ሹመትን ተቀብለው ወደ አሜሪካን ተመልሰው በመምጣት ወያኔን እያገለገሉ …

ትንሽ ስለ አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) አዋናባጅነት ከዜና ማህደራችን Read more »

የአሌክሳንደሪያ፣ ቨርጂኒያ ሐመረኖህ ኪዳነ ምሕረት የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክን እንደ ግል ንብረቱ በመያዝ በዕብሪት አብጦ ያሻውን የሚያደርገው ታደሰ ሲሳይ ሥልጣነ ክህነቱን ከተገፈፈና ከተወገዘ ሁለት ዓመታት እንዳለፉት የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ይህ ግለሰብ የፈጸመው ዝሙት በማስረጃ ስለተረጋገጠ ከሁለት ዓመታት በፊት ሥልጣነ ክህነቱን የተገፈፈ ቢሆንም አሁንም …

ታደሰ ሲሳይ ሥልጣነ ክህነቱን ከተገፈፈ ሁለት ዓመታት ተቆጠሩ Read more »

  በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን በዶክተር ማይገነት ሽፈራሁ ሞት ምክንያት ከባድ ሐዘን ላይ ናቸው። ዶክተር ማይገነት ሽፈራሁ የዶክተር ጌታቸው መታፈሪያ ባለቤትና የትዕግስት፣የህሊናና የካሌብ እናት ነበሩ። ዶክተር ማይገነት ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብኣዊ መብቶች እንዲሰፍኑና ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንዲከበሩ ያላሰሰ ጥረት ሲያደርጉ …

ታላቋ ምሁር ዶክተር ማይገነት ሽፈራሁ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Read more »

ከደጀኔ አያኖ መቼ ነው በሐገራችን ውስጥ እረሃብ የሚጠፋው? ሰርተን፤ በልተን፤ ጠግበን የምንኖረው? መቼ ነው በተማርነው መሰረት ያለዘመድ ሥራ የምናገኘው? መቼ ነው ዘረኝነት የሚጠፋው? እኩልነት የሚሰፍነው? መቼ ነው ዝርፊያው፤ ሙስናውና ብዝበዛው የሚቆመው? መቼ ነው የሐገሪቷ ሀብት ወደ ውጭ ሀገር የሚሰረቀው? ገንዘቧ …

የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ የዘረኛነትን ችግኝ ከሥሩ ነቅሎ፤ በአንድነት ቆሞ ዲሞክራሲያዊ መንግሥትን መመስረት Read more »

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ 120ኛ ዓመት የአድዋ ድል ክብረ-በዓል የካቲት 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ( February 28, 2016) ሲልቨር ስፒሪንግ፣ ሜሪላንድ ውስጥ ያካሂዳል። ከድርጅቱ የተላካልንን ማስታወቂያ ከዚህ በታች ይመልከቱ። የአድዋ ድል ክብረ-በዓል    

በቦካሳ ርእስ የተዘጋጀች ይህች ጦማር፤ ርዕሰ ደብር አብርሃም “በመንበረ ዕልወት ዘነግሰ ለአዝማናትጣዖተ ሕሊና ቦካሳ አኮኑ ሰአርኪ” ብለው በቫቲካን ጋርዶች አምሳል ያደራጇቸውን ወጣቶች በከንቱ ውዳሴ እያጋጋሉ ከወገኖቻቸው ጋራ ለማጋጨት ካቀረቡት ቅኔ የተወለደች ናት። ሙሉውን ጦማር ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።ቦካሳ

በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ የምትገኘውን ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ውስጥ ከአራት ወራት በፊት መፈንቅለ ቦርድ በማድረግ ቤተክርስቲያኒቷን በህገ ወጥ መንገድ የተቆጣጠረው ቡድን የደረሰበትን ስኬት አስመልክቶ ለደጋፊዎቹ ግብር ማብላቱን በለቀቀው ቪዲዮ አሳውቋል። ድግሱ ጮማ የተቆረጠበትና የውስኪ፣ የወይን ጠጅና …

በዲሲ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ መፈንቅለ ቦርድ ያደረገው ቡድን የሆድ ተስካር አወጣ Read more »

መልዓከ መንክራት መምሕር ግርማ ወንድሙ ለሁለት ወራት እስር ቤት ከቆዩ በኋላ በዋስ መፈታታቸውን በሰበር ዜና መዘገባችን ይታወሳል። በዚህም መሠረት መምሕር ግርማ ከእስር ከተፈቱ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ይቅርታንና ምሕረትን የዳሰሰ እንዲሁም በሐይማኖት መጽናትን አጽንዖት የሰጠ ልብ የሚነካ ትምህርት በስልክ ሰጥተዋል። ይህ …

መምሕር ግርማ ወንድንሙ ከእስር ከተፈቱ ወዲህ የሰጡት ትምህርት Read more »

“ተቆርቋሪ ነን” ባዮች ለረዥም ዓመታት በሰላምና በፍቅር ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ምዕመናን ስታገለግልና ለብዙዎች አለኝታና መጠጊያ የነበረችውን የዋሽንግተን ዲሲን ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን በመበጥበጥና ህጋዊና ምዕመና የመረጡትን ቦርድ በአመጽና በተንኮል ከስልጣኑ በማውረድ ከፍተኛ ወንጀል ፈጽመዋል። እነዚህ “ተቆርቋሪ ነን” ባዮች ከጀርባቸው …

በዲሲ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ የተፈጸመው ረብሻና ብጥበጣ Read more »

ታላቁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለያዩ አንገብጋቢና ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ጥልቀት ያላቸውን ጦማሮችን ለንባብ በማቅረብ ላይ እንደሚገኙ ይታወቃል። አሁንም ወያኔ በጣም ሰፊ የአገራችንን መሬት እንደ ጣቃ ጨርቅ ቀዶ ለሱዳን ለመሸጥ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን …

ድንበር ሲፈርስ፤ መሐሉ ዳር ይሆናል – በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ Read more »

በዛሬው ዕለት በደረሰን መረጃ መሠረት መልዓከ መንክራት መምሕር ግርማ ወንድሙ ከእስር ተፈተዋል። የተፈቱበትን ሁኔታና አጠቃላይ ሁኔታዎችን ተጨማሪ መረጃዎችን አጠናቅረን እናቀርባለን። መምህር ግርማ የፈውስ አገልግሎትና የወንጌል ትምህርት በመስጠት በኢትዮጵያ ውስጥና በመላው ዓለም ታዋቂነት ያተረፉ ታታሪና ትጉህ ካህን መሆናቸውን በርካታ ምዕመናን ይመሰክሩላቸዋል።  …

ሰበር ዜና፤ መምሕር ግርማ ወንድሙ ከእስር ተፈቱ Read more »

ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለየየ ጊዜ በርካታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ቀስፈው የያዙ ችግሮችን በጥልቀት በመመርመር ከቤተክርስቲያኒቷ ዶግማና ቀኖና አኳያ በመገምገም ከነመፍትሄያቸው በበርካታ ርዕሶች መጣጥፎችን ማቅረባቸው ይታሳል። በቅርቡም የተሃድሶ እምነት አራማጆች ከ 2000 ዓመታት በላይ ከትውልድ ወደ ትውልድ ስትተላለፍና ሁልቆ መሳፍርት …

ተሐድሶዎች በቤተ ክርስቲያናችን ላይ ላወጁት የተሳሳተ ትምህርት መልስ በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ Read more »

ሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ወቅታዊ የአገራችንን ሁኔታ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል።  ሲኖዶሱ በዚህ መግለጫው  አምባገነኑ የወያኔ አገዛዝ መብታቸውን በህጋዊ መንገድ የጠየቁ የኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ላይ እያደረሰ ያለውን ጭፍጨፋ በጥብቅ አውግዟል። ከዚህም በተጨማሪ ሲኖዶሱ ወያኔ የአገራችንን መሬት ለባዕዳን አሳልፎ መስጠቱንና …

ወቅታዊ የአገራችንን ሁኔታ አስመልክቶ ከሕጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ Read more »

አንጋፋው የኢትዮጵያ ደራሲ አቶ ሀዲስ ዓለማየሁ “ፍቅር እስከ መቃብር “ በተባለው ታላቅ የስነጽሁፍ ስራቸው ላይ በአገራችን ውስጥ በቤተክህነት ውስጥ የነበሩትን ችግሮች በስፋት ሽፋን ሰጥተውት ነበር። በዚህም መሠረት አብዛኛዎቹ ካህናት ለሹመትና ለስልጣን ያላቸውን ጉጉትና አይናቸው በገሃድ የሚመለከተውን ችግር እየካዱ እንዴት አንደሚያልፉት …

ካህን በካህን አፍ የሚመሰገነው መቼ ይሆን? መምህር ግርማ ወንድሙን የሚቃወሙ ካህናት ምቀኝነት እንጅ ሌላ ምክንያት የላቸውም Read more »

ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ የምትገኘው ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕጋዊ የባለ አደራዎች ቦርድ ህዳር 26 ቀን 2008 ዓ.ም. (ዲሲምበር 6, 2015) ጠቅላላ የአባላት ስብሰባ አካሂዷል። ይህም ስብሰባ በቤተክርስቲያኗ መተዳዳሪያ ደንብ አንቀፅ 10 ቁጥር 11፣ ሠ መሠረት የተካሄደና …

የዲሲ ማርያም ቤተክርስቲያን የባለ አደራዎች ቦርድ መግለጫ አወጣ Read more »

መምህር ዘበነ ለማ የተባለው ግለሰብ በተደጋጋሚ ለወያኔ የሚያሳየውን ወገንተኝነትና በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ በወያኔ በመድረስ ላይ ስላለው መከራ ደንታ ቢስነቱን በዛሬው ዕለትም አስታውቋል። ወያኔ ኢትዮጵያን በባዕዳን እርዳታ ወሮ ከያዘበት ጊዜ አንስቶ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከሚባለው እየሰለጠኑ የሚወጡት ምሩቃን አብዛኛዎቹ ለሃገር ፍቅር ደንታ …

መምህር ዘበነ ለማ ማወናበዱን ቀጥሎብታል፣ የመንግሥት (ወያኔ) አቋም በኃይማኖት ውስጥ የለም አለ Read more »

ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ የምትገኘው ርዕስ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ  ውስጥ በፍቅረ ንዋይ በሰከሩ ጥቂት ግለሰቦችና የወያኔ ተላላኪዎች አስተባባሪነት በምዕመናን ላይ የተፈጠረውን ችግሮች ከስረ መሠረቱ የሚያሳዩና አስፈላጊውን መረጃ የሚያስጨብጡ ቪዲዮዎች ክፍል 1 ና 2 እዚህ ላይ ይመልከቱ።  

በቅድሚያ የጌታችንና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ከእናንተ ከአባቶቻችን ጋር ይሁን። በእስራኤል የኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክ ገዳም አባቶች የቤተክርስቲያኗን ህያዊና ሰማያዊ አጀንዳዋን ሳይዘነጉ የዕለት ተዕለት ብርቱ የመንፈሳዊ ህይወት ተጋድሎ በማድረግ ከሚገኙት አባቶች መካከል አንዱ በፍቅር የምንወዳቸው አበ ብዙሃን ውድ ዋጋ የከፈሉ ትጉህ …

ነፍሴ ስለአባ ኃይለጊዮርጊስ ጉስቁልናና እንግልት አዘነች Read more »

የዲሲ ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክን በህገወጥ መንገድ ተቆጣጥሮ የሚገኘው  የዶ/ር አክሊሉ ሐብቴ ቡድን በዕርቀ ሰላም  ስም ጊዜ ለመግዛት እየተሯሯጠ  መሆኑን ምንጮቻችን ጠቁመውናል። በተለዋጭ ዳኛ የጊዜያዊ እገዳ (Temporary Restraining Order) ለማድረግ ቀጠሮው October 30, 2015 ስለሆነ ዕለቱ እስኪደርስ ድረስ ከተቻለ የቤተክርስቲያኗ ዋና አስተዳዳሪ …

የዶ/ር አክሊሉ ሐብቴ ቡድን በዕርቀ ሰላም ስም ጊዜ ለመግዛት ማሰቡ ተገለጸ Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በምትገኘው ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ውስጥ የተፈጠረው ዓይነት ብጥብጥና ረብሻ ከጥቂት ዓመታት በፊት ሀዋሳ ውስጥ በምትገኘው ድብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ውስጥም ተከስቶ ነበር። ሀዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ውስጥ አቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) ያደራጁት ቡድን አሉባልታ …

የአቡነ ፋኑኤል የተሐድሶ እንቅስቃሴዎች በሀዋሳና በዋሽንግተን ከተሞች Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ የምትገኘውን ርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን ወያኔ በሚቆጣጠረው ሲኖዶስ ስር በቀጥታ ለማስገባት ስውር አጀንዳ አሸምቀው የተለያየ ምክንያት በመስጠት ምዕመንና በማወክና በማወናበድ ሲበጠብጡ የነበሩ ግለሰቦች በዛሬው ዕለት ሰብርው ገብተው የያዙትን ቤተክርስቲያን ለቀው እንዲወጡ የተበየነባቸው መሆኑን ከስፍራው …

በዶክተር አክሊሉ የሚመራው ቡድን በህገወጥ መንገድ የተቆጣጠረውን  ቤተክርስቲያን ለቆ እንዲወጣ ተፈረደበት Read more »

  ዶክተር ጌታቸው መታፈሪያ በዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ በምትገኘው ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በቅርቡ የተከሰተውን ድርጊት መነሻውንና ሁኔታውን አስመልክተው የባለ አደራዎች ቦርድን አቋምና ውሳኔ በዝርዝር አስረደተዋል። በዚህም መሠረት የችግሩን መነሻ በሚከተሉት አራት ነጥቦች አስፍረዋል፤ 1) …

ከዲሲ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የባለ አደራዎች ቦርድ የተሰጠ መግለጫ Read more »

ዛሬ ዛሬ በስመ “ቲዎሎጅ ምሩቃን” ከካድሬ ማሰልጠኛ ባልተለየ ሁኔታ እየሰለጠኑ ወደተለያየ ቦታዎች የሚበተኑት የዘመኑ “መምህራን” የወያኔን አገዛዝ ህዝቡ አምኖ እንዲቀበል ሐይማኖታዊ ሽፋንና የማሳመኛ ፕሮፓጋንዳ ስራ በመስራት ምእመናንን በማፍዘዝና በማዘናጋት ላይ ይገኛሉ።የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ለዘመናት ከትውልድ ወደ ትውልድ ስታስተላለፍ የነበረውን ትምህርት ከባሕሩ በጭልፋ እንኳ ሳይቀዱ …

ደመራ በታሪክችንና በባህላችን አንጻር – ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ Read more »

    በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ በምትገኘው ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክስቲያን ውስጥ በእነ ዶክተር አክሊሉ ሐብቴ የሚመራው ህገወጥ ቡድን (mob) ተቆልፎ የነበረውን በር ሰብረው በመግባት ቤተክርስቲያኑን በዛሬው ዕለት መቆጣጠራቸውን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ይህንን የውንብድና ድርጊት በመምራት ላይ ያሉት …

በዶክተር አክሊሉ ሐብቴ የሚመሩት ጋጠወጦች የተዘጋ ቤተክርስቲያን ሰብረው ገቡ Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ በምትገኘው ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክስቲያን ውስጥ በዶክተር አክሊሉ ሐብቴ መሪነትና በጥቂት ግብረ አበሮቻቸው ተባባሪነት  ባለፈው ዕሁድ ቅጽረ ቤተክርስቲያን ውስጥ የተነሳው እረብሻና ብጥብጥ ተባብሶ በምዕመናን ህይወትና ንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል የደብሩ ባለአደራዎች ቦርድ ሁኔታዎች እስኪስተካከሉ …

እነ ዶክተር አክሊሉ ሐብቴ ባስነሱት ብጥብጥ ምክንያት ቤተክርስቲያን ተዘጋ Read more »

በአቡነ ፋኑኤል (አባ መላኩ) ፊታውራሪነት የሚመራው “”ዘመቻ አባ መላኩ” የተሰኘው ሁሉ አቀፍ ዘመቻ ሰሞኑን በአትላንታና በዋሺንግተን ዲሲ ከተማዎች ውስጥ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል። የዘመቻው ትልቁ ግብ ስለሰባዊነትና ስለ ኢትዮጵያዊነት የሚቆረቆሩትን ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ማዳከም እንደሆነ ይታወቃል። ይህ በተለይም በዲያስፖራ ያለውን …

በዲሲ ር/አ/ደ/ሰ/ቅ/ ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ላይ አባ መላኩ ሠራዊታቸውን አሰለፉ Read more »

ሰኞ ነሐሴ 26 ቀን 2007 ዓ.ም. ለዚህ ማስረጃ የሚሆኑ ሰሞኑን በዋሽንግተን ዲሲ እየታዩ የሚገኙት ሁለት አንጋፋ ቤተክርስቲያኖች ላይ የተከሰጠውን ዘገባዎች ይዘን ቀርበናል። በቅድሚያ ይህንን ሪፖርታዥ እንድናጠናቅር የተባበሩን ሁሉ በቅድሚያ እናመሰግናለን። የርዕሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በዋሽንግተን ዲሲ የምትገኘው …

በዲሲ ትላልቅ አብያተ ክርስቲያናት ላይ ወያኔ አዲስ ዘመቻ ከፈተ Read more »

ከሁለት አመት በፊት ህወሃቶች ዘጠኝ የራያ ልጆችን ቤኒሻንጉል ውስጥ ስራ እንስጣችሁ በማለት በደህንነት መኪና ጭነው ከወሰዱ በሗላ በጉሙዞች አሳረዷቸው። አሁንም የታየው ተመሳሳይ ድርጊት ነው። አስራ አንድ ሹፌሮችን ሱዳን ውስጥ ስራ እንስጣችሁ በማለት አታለው ወስደው እዛም ሳይደርሱ ጎንደር ውስጥ በሱዳኖች አሳርደዋቸዋል። …

ወያኔዎች አማሮችን ማሳረዳቸውን የሚያሳይ በፎቶግራፍ የተደገፈ መረጃ Read more »

ማሳሰቢያ ይህች መጣጥፍ በቅርቡ እዚህ ድረገጽ ላይ ወጥታ እንደነበር ይታወሳል። ሆኖም ጸሃፊው ያነሷቸው ጭብጦች ሰሞኑን ግንቦት ሰባት ጀምሬያለሁ ካለው የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴና ወያኔም ለዚህ ከሰጠው ምላሽ ጋር ወቅታዊነትና ቀጥተኛ መስተጋብር ያለው ሆኖ ስላገኘነው ለግንዛቤ ማዳበሪያ እንዲረዳ በድጋሚ አቅርበነዋል። ከታደሰ አርጋው …

በሻቢያ እርዳታ ይደረጋል የሚባለው የትጥቅ ትግል “ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ” Read more »

ከዘላለም ሽፈራው መሪ ተዋናይ ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ እንደ ኮማንደር አርበኛ ዘምነ ካሤ እንደ ጦር ሜዳ ቃል አቀባይ መሣይ መኮነን እንደ ዜና አቅራቢ ቦታ ወልቃይት አንዲ ትግራይ አንዲ ጎንደር በተወለድኩበትና ባደኩበት አካባቤ ወልቃይት ጠገዴ ፊሽካው ተነፋ (ነፋ) ሲባል ሁለት ትርጉም አለው። …

“ፊሽካው ተነፋ” የትኛው ፊሽካ? Read more »

      ከመኖር መስታዎቱ ከኮሎራዶ ኢትዮጵያን በቁሟ ስትቸበችብ ኑረህ ቆራርሰህ በጣጥቀህ ድንበር አሳጥተህ የሃገርን ክብር አሳልፈህ ሰጥተህ ህዝቡንም ለስደት ካገሩ አስወግደህ ዜጎችን ጨቁነህ ጨፍልቀህ እረግጠህ በዘር በኃይማኖት በጎሳ ሸብበህ ባህሉን ትውፊቱን ቅርሱን አደብዝዘህ እምየን ለማጥፋት ተማምለህ መጥተህ ሃያምስት አመታተ አቁስለህ አንድደህ …

የፊሽካው መነፋት ለወያኔ መሞት፤ Read more »

በኢዮብ ብርሃነ በደራሲ ፊልጶስ ም. ወርቅነህ ተፅፎ የቀረበልን “ያልተጻፈው መጻፍ…..” የግጥም መድብል በ85 ገፆቹ ውስጥ 68 ግጥሞችን ሲያካትት ‘’መታሰቢያነቱን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ይሁንልኝ!’’ ብሎ ለበቀለበት ማኅበረሰብ ችሮታል። ስለ ግጥም መድብሉ ውስጣዊ ይዘትና ትንታኔ ከመግለፄ አስቀድሜ ስለ ደራሲው ማንነት ማንሳቱ ሰናይ መስሎ …

“ያልተጻፈ መጻፍ ….“ የግጥም መድብል ወፍበረር ሲዳሰስ! Read more »

ናትናኤል በርሔ  /ኖርዌይ/ ሰሞነኛ በአለም ላይ ካሉት አበይት ክስተቶች አንዱ የሆነው የግሪክ መንግስት የኢኮኖሚ ውድቀት እና የፖለቲካ አለመረጋጋት የተከሰተበት ነው።አለም አሁን ለሰለጠነበት ዘመን ትልቅ አስተዋጽኦ ካበረከቱ አገሮች መሀከል በቀደምት ደረጃነት የምትመደብ ግሪክ ዲሞክራሲ የምንለውን ፅንሰ ሀሳብ በማምጣት እና ስራ ላይ …

ፖለቲካ ሀጢአት የሆነባት አገር Read more »

በዛሬው ዕለት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ፕሬዝዳንት ኦባማ በኢትዮጵያ ሊያደርጉት ያቀዱትን ጉብኝት በመቃወም እጅግ ደማቅና የተዋጣለት የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ። እነዚሁ ሰልፈኞች ፕሬዝዳንት ኦባማ ወደ ሥልጣን ከመውጣታቸው በፊት በአፍሪካ ውስጥ ዲሞክራሲያዊና የሰብዓዊ መብቶች እንዲከበሩ እንደሚያደርጉ የገቡትን …

ሰበር ዜና፤ የፕሬዝዳንት ኦባን የኢትዮጵያ ጉብኝት በመቃወም ታላቅ ትዕይንተ ሕዝብ በዋይት ሀውስ ተካሄደ Read more »

ካለፉት 32 ዓመታት አንስቶ የተለያዩ እንቅፋቶችንና ችግሮችን በማለፍ ኢትዮጵያውያንን ካለምንም ልዩነት በማገናኘት እጅግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) የዘንድሮውን ዝግጅት ሜሪላንድ ዩኒቨርስቲ ውስጥ እ.አ.አ. ከጁን 28, 2015 እስከ ጁላይ 4 ድረስ ይካሄዳል። ወያኔ በባዕዳን …

የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በአሜሪካ (ESFNA) እንኳን ደስ አላችሁ! Read more »

    “የቤተክርስቲያን መገበሪያ የበላ ሲለፈልፍ ይኖራል” እንደሚባለው መስፍን በዙ አንዳንዶች ጅቡ ብለው የሚጠሩት አሳፋሪ ፍጡር ወያኔዎችን ለማስደሰትና ጉርሻ ለማግኘት የማይፈነቅለው ድንጋይ የለም። ከቀድሞው ቀሲስ ታደሰ ሲሳይ ጋር በማበር የሐመረ ኖህ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያንን ገንዘብ ቅርጥፍ አድርጎ በልቷል። ታደሰ …

መስፍን በዙ አንዳንዶች ጅቡ ብለው የሚጠሩት አሳፋሪ ፍጡር Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያኖች የተለያዩ የፀሎትና የመታሰቢያ ዝግጅቶችና አገልግሎት ሰትተዋል። ነገር ግን በሊቢያ የተሰውትን የኢትዮጵያውያ ሰማእታትን ምክንያት በማድረግ፤ ሰሞኑን የኢትዮጵያ ሪቬው ባደረገው ተጨማሪ ክትትልና በሰጠው ዘገባ ብዙ ሌሎች አስገራሚ ክስተቶች ታይተዋል። በ May 10, 2015, ዋሽንግተን ዲሲ ብሔራዊ …

ሊቢያ ውስጥ የተገደሉት ኢትዮጵያዉያን ሰማዕታትን አስመልክቶ የተደረጉ ሁለት መታሰቢያዎችን በተመለከተ አጠር ያለች ዘገባ Read more »

  ከታዛቢ “…..እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው……” ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 8 ቁጥር 32 ይህንን ጥቅስ ለማስቀደም የመረጥኩበት ምክንያት እ.አ.አ. ሜይ 10 ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ “ናሽናል ሞል” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ በሊቢያ ሰማዕት ለሆኑትና በደቡብ አፍሪካ ለተገደሉት ኢትዮጵያዊያን በርካታ በዋሽንግተን ዲሲ …

መምህር ዘበነ ለማ በውሸት ላይ ወሸት በቅጥፈት ላይ ቅጥፈት ጨመረ Read more »

የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሰብዓዊ ፍጡር ላይ የተፈጸመ ወንጀል (crime against humanity) ተብሎ ሊጠራ በሚችል ሁኔታ በረቀቀ መንገድ እጅግ አስከፊ የሆነ ፍርሃት በህዝባቸው ላይ የጫኑ መሆኑ ትናንት ጄኔባ ላይ ይፋ የሆነው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) አጣሪዎች ሪፖርት አመልክቷል። በዚህም መሠረት …

ሰበር ዜና፤ የኤርትራ አገዛዝ አስከፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደሚፈጽም በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ተረጋገጠ Read more »

እ.አ.አ. ጁን 14, 2015 “በሊቢያ ሰማዕትነትን ለተቀበሉትና በደቡብ አፍሪካ በግፍ ለተገደሉት ወገኖቻችን የ40 ቀን መታሰቢያ የጸሎት መርሃ ግብር” የሚል ስም በመስጠት በተለያዩ ዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ ቤተክርስቲያኖች ውስጥ የመሸጉ የወያኔና ተላላኪ ካህናት ሰባኪዎች ፌርፋስ፣ ቨርጂኒያ ውስጥ ከከፍተኛ የወያኔ ባለስልጣናት፣ የዋሽንግተን …

የሊቢያ ሰማዕታትን ለወያኔ ፖለቲካ መጠቀሚያ ለማድረግ የዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የወያኔ ተላካኪ ካህናት ዝግጅት Read more »

በ1888 ዓም በተደረገው የአድዋ ጦርነትና ከ40 ዓመት በኋላ በተደረገው የማይጨው ጦርነት ጊዜና ከዛም በኋላ በነበሩት አምስት የጠላት ዓመታት ወቅት በባንዳነትና በፍጹም ታማኝነት ለጣሊያን አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ ከኤርትራ የመጡ ሰዎች “አስካሪ” ይባላሉ። አስካሪዎች በጭካኔያቸውና በክፋታቸው ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው ሲሆን ባህር ተሻግረው፣ ድንበር …

እስከዛሬ ታይቶ የማያውቅ “አስካሪ” በመባል ይታወቁ ስለነበሩ ባንዳዎች የሚያሳይ ቪዲዮ Read more »

በተለያዩ የሐይማኖት ተቋማትና የሲቪክ ድርጅቶች ተሳታፊነት በዛሬው ዕለት ዋሽንትግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ በርካታ ቁጥር ያለቸው ኢትዮጵያዊያን ዘር፣ሐይማኖት፣ጾታና ዕድሜ ሳይለዩ በነቂስ በመገኘት ታላቅና ደማቅ በዓይነቱ ልዩ የሆነ ዝግጅት አድርገዋል። የዝግጅቱ ዋና ትኩረት በሊቢያ በሰማዕትነት ያለፉትን ኢትዮጵያውያን ለመዘከርና እንዱሁም በተለያዩ አገሮች ውስጥ …

በዋሽንግተን ዲሲ የቤተክርስቲያን የአንድነት ጥሪ በተሳካና በደመቀ ሁኔታ መካሄዱን የሚያሳይ በፎቶ የተደገፈ ዘገባ (ተጨማሪ መረጃ ተካቷል) Read more »