ከህጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ መግለጫውን በሙሉ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ ይህንን ይጫኑ።  የኢ.ኦ.ተ.ቤ. ህጋዊ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ

 “ጉልቻ ቢለውጥ ወጥ አያጣፍጥም” የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ   በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ በኢትዮጵያ ላይ እንደ አልቅት ተጣብቆ የህዝቡን ደም እየመጠጠ፣ እየገደለ፣ እያሰቃየና የፈለገውን እያደረገ ለሃያ አንድ ዓመታት በሥልጣን ላይ የቆየው ቅጥረኛው፣ ጎሰኛው፣ አምባገነኑና ዘራፊው የህወሃት አገዘዝ ቁንጮ …

“ጉልቻ ቢለውጥ ወጥ አያጣፍጥም” (የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ) Read more »

 የኢትዮጵያዊነት ቅርስ በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ (የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር በሰሜን አሜሪካ ለሚያደረገው ፪ኛ ዓመታዊ በዓል የተበረከተ ጦማር) የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር ለሁለተኛ ጊዜ በማክበር ላይ የሚገኘውን  በዓል አስመልክተው  ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በቋጠሮ ድረገጽ ላይ ለንባብ ያበቁትን እጅግ ጠቃሚና ትምህርት ሰጭ …

የኢትዮጵያዊነት ቅርስ (በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ) Read more »

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር ሁለተኛ ክብረ በዓል/ፌስቲቫል  በደማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር ከጁላይ 27 እስከ ጁላይ 29, 2012 ድረስ በጆርጅ ታውን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ሁለተኛውን ክብረ በዓል በደማቅና በተሳካ ሁኔታ አካሄዷል። በዚህ ዝግጅት ላይ ስፍር ቁጥር የሌላቸው ኢትዮጵያዊያን የተሳተፉ …

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር ሁለተኛ ክብረ በዓል/ ፌስቲቫል በደማቅ ሁኔታ ተጠናቀቀ Read more »

ለውጥና ማምከኛ የወያኔ ስልት! በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ ከዳዊት ዋስይሁን ለውጥ የተፈጥሮ ህግ ነው። ነገሮች በህዋችን ውስጥ በማያቋርጥ አንቅስቃሴ እና ለውጥ ላይ እንዳሉ ሳይንሱ አረጋግጦታል። አገራችን እና ሕዝቦችዋ ለውጥን ከተራቡና ከናፈቁ አመታት ተቆጠሩ። ከዚህ በፊት ህዝቡ ተስፋ ጥሎባቸው ከፍተኛ …

ለውጥና ማምከኛ የወያኔ ስልት! Read more »

የሰማእታቱ ደም ይጮሃል የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የሰማዕታቱ ደም ይጮሃል፣ የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ ግምቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሕዝብ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ መብቱን ተጠቅሞ ወያኔን በምረጫ ያባረረበት፣ተስፋም የሰነቀበት ታሪካዊ ወቅት ነበር። …

የሰማእታቱ ደም ይጮሃል፤ የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ Read more »

ህጋዊውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ይቅርታ መጠየቅ አለብን ከተድላ ጌትነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በታሪክ ካሳለፈቻቸው ዘመናት ማለት ዘመነ ዮዲት ጉዲት ዘመነ ግራኝ ዘመነ ኢጣሊያ  (የአምስቱ አመት ወረራ) የባሰ የመከራ ዘመን መግፋት ከጀመረች …

ህጋዊውን የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያን ይቅርታ መጠየቅ አለብን Read more »

የኢትዮጵያን ሪቪው ርዕሰ አንቀጽ “ከምግብም በላይ ነጻነት እንሻለን!” (በፒ.ዲ. ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) ጋዜጠኛ ኣበበ ገላው በሃያላኑ መንግስታት ጉባኤ ፊት “ከምግብም በላይ ነጻነት እንሻለን!” ሲል ተናገረ። በርግጥ ይህ አባባል ለአንዳንድ ሰነፎች ብዙም ትርጉም ላይሰጥ ይችላል። በመሰረቱ ግን ነጻነት አንዱ …

“ከምግብም በላይ ነጻነት እንሻለን!” የኢትዮጵያን ሪቪው ወቅታዊ ርዕሰ አንቀጽ Read more »

በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ ክፉን ሥራ እግዚያብሔር ይገልጣል፤ የዐርብ ፍቅረኞችም በትንሳዔው ይወድቃሉ የተሰወረ የማይታይ፣ የተከደነ የማይገለጥ የለምና ሆኖም እስኪገለጥ ግን የአካልብት ልክፍት የማይቀር ነውና ባለንበት ዘመን በፓትርያርክ በብጹዕ አቡነ መርቆሪዎስ በሚመራው በሕጋዊው ውጭ በሚገኘው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ በገጠመው ወከባ …

ሕጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ ሕዝቡን ከአምስቱ ውሾችና ከኢካቦድ ጥፋት ይታደግ ዘንድ የቀረበ ጥሪ Read more »

  ወያኔ ከፍተኛ ተቃውሞ በዋሽንግተን ውስጥ ደረሰበት በእብሪትና በማንአለብኝነት የተወጠረው ወያኔ በሙስሊም ኢትዮጵያዊያን ላይ በማድረግ ላይ የሚገኘውን የመብት ረገጣና ጣልቃ ገብነትን የሚያወግዝ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። በዚሁ ሰልፍ ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ዘር፣ ሃይማኖትና ጾታ ሳይለዩ በአንድነት …

ወያኔ ከፍተኛ ተቃውሞ በዋሽንግተን ውስጥ ደረሰበት Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ መመስረትን አስመልክቶ ከግንቦት 10 እስከ 13 ቀን 2004 (ሜይ 18-21 2012) በካናዳ ዋና ከተማ የተደረገው ጉባኤ መግለጫ። ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  በጨለማ ውስጥ ያለ ሕዝብ ብርሃን ያያል በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ያያል በኢትዮጵያ ውስጥ በማናቸውም ዕምነት ውስጥ የፖለቲካ ዝናር የታጠቁ፣ ምንደኛ ቃየላዊያን የሰው ልጅ ነጻነት፣ ወደማይፈቅደው የጨለማ ጎዳና ቢያንገላቱትም የራሳቸው የክህደት ፈጠራ እንዳነገቡ ወደ ጥልቁ ወውረዳቸው …

በጨለማ ያለ ህዝብ ብርሃን ያያል Read more »

መለስ ዜናዊን የሚያወግዝ ታላቅ ትዕይንተ ሕዝብ ተካሄደ ለባዕዳን በተላላኪነት የሚያገለግለው አምባገነኑና ፈላጭ ቆራጩ መለስ ዜናዊ በዛሬው ዕለት በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ ከፍተኛ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደበት። ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥው በሮናልድ ሬገን ዓለም ዓቀፍ የንግድ ማዕከል ህንጻ ፊት ለፊት በመገኘት መለስ ዜናዊ …

መለስ ዜናዊን የሚያወግዝ ታላቅ ትዕይንተ ሕዝብ ተካሄደ Read more »

  ከብሥራት ደረሰ – አዲስ አበባ ከጦቢያ መጽሔት ቅጽ 10፣ ቁጥር 11/1995 ከገጽ 25 የተወሰደ   አምላኬሰውሥራ  ለወገኑ አሳቢ አገሩን የሚወድ፤ እባክህ አምላኬ ኢትዮጵያ ሰው ትውለድ፡፡ ቁጣህን አብርደው አንጀትህ ይራራ፤ ማህጸኗን ባርከህ እባክህ ሰው ሥራ፡፡ አርግዞ ለመውለድ ዘጠኝ ወር ይረዝማል፤ …

አምላኬ ሰው ሥራ Read more »

የኢትዮጵያን ሪቪው ርዕሰ አንቀጽ  ቀዳሚው ትውልድ “አፍንጫን ሲመቱት ዓይን ያለቅሳል” ይላል። ይህ ስነ-ቃል ብሃራዊ ስንቅ ሲሆን  በአንድ ኣካባቢ ያለ ኢትዮጵያዊ አካል ሲነካ በሌላው በኩል ያለው ወገን ያማል! ብሎ እንዲነሳ ይነሽጣል። ብዙሃዊት ሃገር ኢትዮጵያ በአራቱም ማእዘናት ያሉት ልጆችዋ ለጋራ ፍትህና እድገት …

የኢትዮጵያን ሪቪው ርዕሰ አንቀጽ Read more »

በእግዚያብሔር ህግ ላይ ድርድር የለም  “………..እነዚህ  ከእናንተ ጋር ሲጋበዙ  በፍቅር ግብዣችሁ እንደ  እድፍ  ናቸው  እንደ  እረኞች  ያለ ፍርሃት ራሳቸውን ይጠብቃሉ በነፋስ  የተወሰዱ  ውኃ  የሌለባቸው ደመናዎች፥ ፍሬ የማያፈሩ ሁለት ጊዜ የሞቱ ከነሥራቸው የተነቀሉ በበጋ የደረቁ ዛፎች፥ ……..” የይሁዳ  መልዕክት 1፡12 ሰሞኑን ከእምነቱ …

በእግዚያብሔር ህግ ላይ ድርድር የለም! Read more »

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማህበር ኦክቶበር 8 ቀን 2011 አርሊንግተን፣ ቨርጂኒያ ውስጥ በሚገኘው የመናፈሻና የስፖርት መስክ ላይ ያዘጋጀው የቤተሰብ የሽርሽር ዝግጅት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ። በዚሁ ዝግጅት ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ከነልጆቻቸው የተገኙ ሲሆን የመናፈሻ ቦታው በኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አሸብርቆ …

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማህበረሰብ የቤተሰብ የሽርሽር ዝግጅት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ Read more »

ኢትዮጵያን ሪቪው  “ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አምባገነን አገዛዝ ማስወገድና መተካት” በሚል ርዕስ ልዩ ህዝባዊ ስብሰባ በዋሽንግተን ከተማ ውስጥ ቅዳሜ, ሴፕተምበር 3, 2011 አዘጋጅቷል። ስብሰባው የመለስ ዜናዊ አምባገነንና ፈላጭ ቆራጭ አገዛዝ በምን መንገድ ስለሚወገድበትና በማንስ ስለሚተካበት ሁኔታ ላይ ትኩረት ይሰጣል። በስብሰባው ላይ …

“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን አምባገነን አገዛዝ ማስወገድና መተካት” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ህዝባዊ ስብሰባ Read more »

በዚህ ዓመት አንጋፋው ኢትዮጵያን ሪቪው የተመሠረተበትን 20ኛ ዓመት በድምቀት ለማክበር በርካታ ተግባሮችን በማዘጋጀት ላይ ይገኛል። በዚህም መሠረት የኢትዮጵያን ሪቪውን ያለፈውን አኩሪ ታሪክና የወደፊቱን ብሩህ ዕድል የምናሳይበት የተለያዩ ዝግጅቶችን እናቀርባለን። ኢትዮጵያን ሪቪው ግልጽ ዓላማና ተልዕኮ አለው። በመጀመሪያና በግምባር ቀደምትነት የኢትዮጵያ ህዝብ …

ኢትዮጵያን ሪቪው የተመሠረተበት 20ኛ ዓመት ክብረበዓል Read more »

በወያኔ አፋኝ አገዛዝ ላይ የሚደረገው ብሔራዊ የአርነት ትግል ወሳኝ ደርጃ ላይ ደርሷል ከግንቦት 20 ቀን 1983 ዓም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ለ20 ዓመታት በኢትዮጵያ ላይ አስከፊ የሆነ አፋኝ አገዛዝ በመጫን፤ በአገሪቷ ላይ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ንጽሃን ዜጎችን በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ …

ፈላጭ ቆራጩ የወያኔ አገዛዝ ውድቀቱ እየተፋጠነ ነው Read more »

የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም አለእፍረትና አለይሉኝታ በውጭ የሚገኘውን ኢትዮጵያዊ በኢንቨስትመንት ሽፋን ገንዘቡን አምታቶ ለመሞጭለፍና እያባነናቸው የሚገኘው ህዝባዊ አመጽ የመነሳት ስጋት የህዝብን ትኩረት ለማስቀየር ህወሃቶች በትናንትናው ዕለት በብርሃነ ገብረክርስቶስ የሚመራ ልዑክ በዋሽንግተን ከተማ በመላክ የጠሩት ስብሰባ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት ተቃውሞ ምክንያት …

የማጭበርበሪያና የማደናገሪያ ስብሰባ ኢትዮጵያውያኖች ባደረጉት ተቃውሞ ምክንያት በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ተሰረዘ Read more »

የኢህአዴግ የኢንቨስትመንት ጥሪ እና ዘረፋው   የኢህአዴግ ልዑካን የፊታችን ሚያዚያ 10 እና 11/2011 በአሜሪካና አውሮፓ ከተሞች በውጭ ከሚኖረው ኢትዮጵያዊ ጋር ለመምከር እንደሚመጡ በይፋ አስታውቀዋል፤የተልእኮው ዋናው አላማው በሰሜን አፍሪካና በአረቡ ኣላም የቀጠለው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ እውን እንዲሆን ዲያስፖራው የሚያደርገውን እንቅስቃሴ ለማምከን …

የኢህአዴግ የኢንቨስትመንት ጥሪ እና ዘረፋው Read more »

በወያኔ አፋኝ አገዛዝ ላይ የሚደረገው ብሔራዊ የአርነት ትግል ወሳኝ ደርጃ ላይ ደርሷል ከግንቦት 20 ቀን 1983 ዓም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ለ20 ዓመታት በኢትዮጵያ ላይ አስከፊ የሆነ አፋኝ አገዛዝ በመጫን፤ በአገሪቷ ላይ ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ንጽሃን ዜጎችን በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ …

የኢትዮጵያን ሪቪው ሳምንታዊ ርዕሰ አንቀጽ Read more »