“ይሄስ እገጭ ይላል” የኢትዮጵያዊያንና የኤርትራዊያን የጋራ የዘፈን ምሽት
“ይሄስ እገጭ ይላል” የኢትዮጵያዊያንና የኤርትራዊያን የጋራ የዘፈን ምሽት ደረጀ አሻግሬ ነፍሷን ይማርውና አያቴ የማይመስል ነገር ሲገጥማትና የማይሆን ወሬ ስትሰማ “ይህስ እገጭ ይላል” ትላለች። የሰማችው ነገር ፍሬ ከርስኪ ወይም እጅግ መናኛ ሆኖ ተስምቷት እያለ ያወራላት ሰው እንዴት ደፍሮ ተናገረው፣ አደባባይ አዋለው …