“ይሄስ እገጭ ይላል” የኢትዮጵያዊያንና የኤርትራዊያን የጋራ የዘፈን ምሽት ደረጀ አሻግሬ ነፍሷን ይማርውና አያቴ የማይመስል ነገር ሲገጥማትና የማይሆን ወሬ ስትሰማ “ይህስ እገጭ ይላል” ትላለች። የሰማችው ነገር ፍሬ ከርስኪ ወይም እጅግ መናኛ ሆኖ ተስምቷት እያለ ያወራላት ሰው እንዴት ደፍሮ ተናገረው፣ አደባባይ አዋለው …

“ይሄስ እገጭ ይላል” የኢትዮጵያዊያንና የኤርትራዊያን የጋራ የዘፈን ምሽት Read more »

በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን የዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ ነዋሪዎች ወይዘሮ ዌንዲ ሸርማን የተባሉ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ረዳት ሚኒስቴር በቅርቡ ኢትዮጵያው ውስጥ ያደረጉትን ጉብኝት ባጠናቀቁበት ጊዜ አገራችን ውስጥ በተጨባጭ ካለው ነባራዊ ሁኔታ በተጣረሰ ሁኔታ የተናገሩን እንዲያብራሩ ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ጠይቀዋል። በተለየም በአሁኑ …

ሰበር ዜና፣ የኢትዮጵያዊያን ሰላማዊ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ Read more »

ISIL የሚባለው ሰይጣናዊ ቡድን በምድረ ሊቢያ በዜጎቻችን ላይ የፈጸመው አረመኔያዊ ድርጊት ያስቆጣኝ በሁለት ምክንያቶች ነው፡፡ የመጀመሪያው ምክንያቴ በጥይት የተረሸነውና በስለት የታረደው ኢትዮጵያዊ ወንድሜ መሆኑ ነው፡፡ አዎን!! “ዘወትር በድህነት ከምንገላታ ወደ ውጪ ሄጄ ዕድሌን ብሞክር ይሻላል” በሚል የሃሳብ ምጥ ተነሳስቶ በምድረ …

“አይሲስ” ስለሚባለው ሰይጣናዊ ቡድን አስተያየት ከአፈንዲ ሙተቂ Read more »

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የዲ.ሲ. የደብረኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ውስጥ በተደረገ ጸሎተ ፍትሐት ላይ የተላለፈ የሀዘን መልዕክት። ሙሉውን መልዕክት ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የሀዘን መልዕክት

በስደት በሊቢያ ሳሉ ሚያዝያ ፲፩ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም በሰማዕትነት ስላረፉት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች በሕጋዊው ቅዱስ ፓትርያርክ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ። መግለጫውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።ከሕጋዊው ቅዱስ ፓትርያርክ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ …

ከሕጋዊው ቅዱስ ፓትርያርክ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የተሰጠ መግለጫ Read more »

የዋሽንግተን ዲሲ ደብረሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በሊቢያ ውስጥ በሰማዕትነት ያለፉትን 28 ኢትዮጵያዊያን አስመልክታ ያወጣችው መግለጫ። ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ፳፰ ሰማዕታት የመሪር ኃዘን መግለጫ

አረመኔው ወገኖቻችንን አረደ!! አፈንዲ ሙተቂ “ኢትዮጵያም እጆቿን ወደ እግዚአብሄር ትዘረጋለች” የሚለውን ታዋቂ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥቅስ በብዙ ስፍራዎች ተለጥፎ አየዋለሁ፡፡ አንዳንዴ ደግሞ የመንፈሳዊ መጽሔቶች የሽፋን ዘገባ ርዕስ ሆኖ ያጋጥመኛል፡፡ አንድ ሁለት ጊዜም የመጻሕፍት ርዕስ ሆኖ ያየሁት ይመስለኛል፡፡ እኔ ሙስሊም ነኝ፤ ነገር …

አረመኔው ወገኖቻችንን አረደ Read more »

ዓለም አቀፍ ሕብረት ለፍትሕ – የኢትዮጵያ ጉዳይ 4002 Blacksmith Drive, Garland, TX 75044; Tel: (214)703 9022  www.globalallianceforethiopia.org; E-mail: [email protected] ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚታወቀው፤ “የኢትዮጵያ ጨፍጫፊ” በመባል ለሚታወቀው ለሮዶልፎ ግራዚያኒ፤ አፊሌ በምትሰኝ የኢጣልያ ከተማ አንድ የመታሰቢያ ኃውልትና መናፈሻ ተቋቁሞለት፤ የቫቲካን ተወካይ በተገኙበት፤ …

ጋዜጣዊ መግለጫ – የፋሺሽቱ የግራዚያኒ ኃውልት ስያሜ መወገድ Read more »

በለንደን ደብረ ጽዮን የደረሰው የወያኔ ጥቃት በዲሲ ደብረ ሰላም እንዳይደገም ከታዛቢዎች ጠላት ከሩቅ አይመጣም እንደሚባለው አቶ አዲሱ አበበ የደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን ከውስጥ ሆኖ መገዝገዝ ከጀመረ ወራቶች ተቆጥረዋል። ግለሰቡ የተለያየ ሰበብና ምክንያት ቢደረድርም ዋናው ዓላማው ቤተክርስቲያኒቷን ለወያኔው ሹመኛ ለአባ …

በለንደን ደብረ ጽዮን የደረሰው የወያኔ ጥቃት በዲሲ ደብረ ሰላም እንዳይደገም Read more »

“ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ” በሻቢያ እርዳታ ይደረጋል የሚባለው የትጥቅ ትግል ከታደሰ አርጋው ይህንን መጣጥፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። “ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ” በሻቢያ እርዳታ ይደረጋል የሚባለው የትጥቅ ትግል መግቢያ የወያኔ አገዛዝን በትጥቅ ትግል ለማስወገድ ኤርትራ ውስጥ ይንቀሳቀሳሉ ስለተባሉት “አርበኞች” ሰሞኑን …

“ፍየል ወዲያ ቅዝምዝም ወዲህ” በሻቢያ እርዳታ ይደረጋል የሚባለው የትጥቅ ትግል Read more »

በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ ውስጥ የምትገኘው ርእሰ አድባራት ደብረ ሰላም ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ/የባለአደራዎች ቦርድ አቶ አዲሱ አበበን ከአባልነት አስወገደ። “ቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመከፋፈልና የማፍረስ እንቅስቃሴ ለማስቆም” በሚል ርዕስ ከቤተክርስቲያኒቷ የባለአደራዎች ቦርድ “ለኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በሙሉ” በሚል ባሰራጨው ግልጽ ደብዳቤ እንዳመለከተው አቶ አዲሱ አበበ በቤተክርስቲያኒቱ ላይ …

የዋሽንግተን ዲሲ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ቦርድ አቶ አዲሱ አበበን ከአባልነት አስወገደ Read more »

የአሌክሳንደሪያ፣ ቨርጂኒያ ሐመረኖህ ኪዳነ ምሕረት የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተዳዳሪ “ቀሲስ” ታደሰ ሲሳይ በመባል የሚታወቁት ግለሰብ ክህነታቸውን ተገፈው በተራ ስም አቶ ታደሰ ሲሳይ ተብለው እንደሚጠሩ ውሳኔ ከተላለፈባቸው ዛሬ አንድ ዓመት ሞላው። ሙሉውን የተወገዙበትን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ቀሲስ ታደሰ ሲሳይ ሥልጣነ ክህነታቸውን …

አቶ ታደሰ ሲሳይ ስልጣነ ክህነታቸውን ቢገፈፉም አሁንም “ካህን ነኝ” ማለታቸውን አልተዉም Read more »

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር  የአድዋ ድል በዓል 119 ዓመት ክብረ በዓል በደመቀና በተሟላ ሁኔታ አዘጋጅቶ ይጠብቅዎታል። በበዓሉ ላይ ታዋቂ የታሪክ ምሁራን ገለጻ ይሰጣሉ።             ለበዓሉ የተዘጋጀውን በራሪ ወረቀት ለማንነብ እዚህ ላይ ይጫኑ። የአድዋ ድል 119ኛ ዓመት …

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበር ያዘጋጀው የአድዋ ድል 119ኛ ዓመት ክብረ በዓል Read more »

                                                                          የአንድነት እና መኢአድ ነገር ቀላል አስቆዘመኝ እንዴ… (ቁጭት እንደወረደ!) በተለይ አንደነት ፓርቲ በበኩሌ ቀልቤን የሳበው ሲመሰረት ጀምሮ ነበር። ”የቅንጅት ህጋዊ እና ሞራላዊ ወራሾች ነን!” የምትለው ንግግር ዋዛ አልነበረችም። በብዙነታችን ውስጥ አንድነት የሚለው ሃሳብ ለሀገሬ መልካሙ መንገድ ነው ብዬ ስለማስብ …

ቁጭት እንደወረደ፣ በአቤ ቶኪቻው Read more »

ሕገ መንግሥቱና የመሰብሰብ፣ ሀሳብን የመግለጽና ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብቶች ከፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም እነዚህን መብቶች ከሕገ መንግሥቱ መፋቅ አንዱ መንገድ ነው፣ ወይም ኢሕአዴግ የሚሳነው የለምና የፖሊቲካ ፓርቲዎችን ሕግ በማንሣት ወያኔ/ኢሕአዴግ ብቸኛ ፓርቲ ሆኖ አገሩን መግዛት ይሻላል፤ በአንድ በኩል ሕገ መንግሥቱን ከነሰብአዊና …

የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም አጭር መልዕክት Read more »

ከሄኖክ የሺጥላ ሳስበው አንድ የጋንግ ቡድን ያለ ይመስለኛል ። በፊት ለፊት በር ሀገር ሀገር የሚል ፣ በጉዋሮ በር ከሱ ሌላ ቀና ያለ ካለ ፣ እየጠበቀ በመዶሻ የሚያስመታ ፣ የሚመታ ። ሳስበው አንድ እንዲሁ በድፍኑ በደጋፊነት ታውሮ ፣ ከሚያምነው ነገር / …

ቅጥረኛ ሐበሾች Read more »

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
በሽብርተኝነት ተጠርጥረው ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ የሚገኙት የሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች የቀጠና/ዞን አመራሮች ለአራተኛ ጊዜ 28 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው፡፡
ዛሬ ጥር 19 ቀን 2007 ዓ.ም በፌደራሉ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት የቀረቡት የሰማያዊ (የፓርቲው የጎንደር አደራጅ አቶ አግባው ሰጠኝ)፣ የአንድነት እና መኢአድ የዞን አመራሮች ፖሊስ ‹‹ምስክሮችን ማደራጀት ይቀረኛል›› በሚል ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቆ ለአራተኛ ጊዜ ፍርድ ቤቱ 28 ቀናት ሰጥቷል፡፡

ተጠርጣሪዎቹ በጎንደርና ጎጃም አካባቢዎች የዛሬ ሦስት ወር በፖሊስ ታስረው ወደ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ፌደራል ወንጀል ምርመራ እንዲዛወሩ የተደረጉ ሲሆን፣ በማዕከላዊ ምርመራ ማዕከል ከፍተኛ ድብደባ እየተፈጸመባቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም የተጠርጣሪ ወዳጆች ተጠርጣሪዎቹን እንዳይጠይቁ አሁንም ድረስ እንደተከለከሉ ለማወቅ ተችሏል፡፡

‹‹ፖሊስ የሰነድ ምርመራውን በማጠናቀቁ ምንም ሊሰራው የሚችለው ተጨማሪ ስራአልቀረውም›› ያሉት የተጠርጣሪዎቹ ጠበቃ አቶ ገበየሁ፤ የፓርቲ አመራሮቹ ለተጨማሪ 28 ቀናት ማዕከላዊ እንዲቆዩ ፍርድ ቤቱ መፍቀዱ ተገቢ አለመሆኑን አስረድተዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ በሰጠው የጊዜ ቀጠሮ መሰረት አመራሮቹ የካቲት 17 ቀን 2007 ዓ.ም ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ዳዊት ከበደ ወየሳ በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ድጋፍ የሚደረገው የአሸባሪነት ተግባር እንደቀጠለ ነው። በከተሞች አካባቢ በህግ ሽፋን ዜጎች በአሸባሪነት ተፈርጀው ይታሰራሉ። ወደ ገጠር ስንሄድ ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን ያለምንም ጥያቄ በጠራራ ጸሃይ ተገድለው፤ ለአስከሬናቸው እንኳን ክብር ሳይሰጥ በአደባባይ ህዝብ እንዲያያቸው እና እንዲሸማቀቅ ይደረጋል። ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እጅግ ዘግናኝ የሆነ ጥቁር ሽብር እየተከናወነ ያለው፤ በዜጎች ላይ ነው። በፍርድ […]

The post ጥቁር ሽብር …በኢትዮጵያ ምድር! – ዳዊት ከበደ ወየሳ appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

ከተክሌ በቀለ – የአንድነት ፓርቲ ም/ሊቀመንበር ይህ የናንተ ስራ ዉጤት ነዉ። ትናንት የፈሰሰዉ ደም አዲሰ አይደለም። ለነፃነት ከሚንዠቀዠቀዉ የወገን ንፁህ ደም መካከል የሚደመር ሲሆን የምርጫን ቦርድና የሬድዮ ፋናን በአንድነት ፓርቲ ላይ የሚያደርሱትን የማፍረስና ማዳከም እኩይ ድርጊት ለመኮነን በወጡ የፓርቲ አባላትና …

ለህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ፥ ለኢ/ብ/ምርጫ ቦርድ፥ እና ለሬድዮ ፋና Read more »

ታላቁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለያዩ ወቅታዊ ርዕሶች ላይ በተለይ ቤተክርስቲያን ተኮር የሆኑ በርካታ መጣጥፎችንና ትንተናዎችን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። በተለይም አብዛኛዎቹ የዘመናችን ካህናት ጌታችንና መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በማምለክ ፋንታ ለባለ ነፍጦች ባደሩበትና በገበሩበት ፈታኝና አስተዛዛቢ ወቅት ቀሲስ አስተርአየና …

ቅዱስ ገብርኤል ሥነ ባህርይን (ሞራልን) አከበረ! Read more »

ኣቶ ገብሩ ኣስራት ´ሉዓላዊነትና ዲሞክራሲ በኢትዮጵያ´ በሚል ርእስ ትልቅ መፅሓፍ ፅፈዋል፤ ትልቅነቱ ሃገርን ያክል ዓብይ ስብስብ የሚንዱ ወይም የሚገነቡ ርእሰ ጉዳዮች – ማለት ሉዓላዊነትና ዲሞክራሲ- በኢትዮጵያችን የደረሱበትን ኣሳሳቢ ደረጃ ኣስመልክቶ እንድንመክርበት በጥልቀት መርምሮ ስላስቀመጠልን ነው። ከዚህም ኣልፎ ላሳሳቢው ችግር መፍትሄ ይሆናሉ ያላቸውን ኣንኳር ፍሬነገሮች ግልፅ ኣድርገዋል። ከዚህ በመነሳት ይህ ትላልቅ ርእሶችን ያነገበ መፅሓፍ እንዴት መታየት […]

ሰማያዊ ፓርቲ ምርጫ መግባቱን የሰማሁት ድንገት ነው። የት እንደነበርኩ እግዜር ይወቀው እንጂ ሰለሰማያዊ የማውቀው የመጨረሻው መረጃ የምርጫ ምህዳሩ ሳይሰተካከል ምርጫ ማድረግ ”ዋጋ ዘይብሉ” ነው… የሚለውን ነበር። ትላንትና ያየሁት ፓርቲዎች እና የምርጫ ምልክቶቻቸውን የያዘ ወረቀት ሰላሳ ዘጠኝ የሚደረሱ ፓርቲዎች ምልክት ተሰጥታቸዋል። እዚህ ላይ የገረመኝ… ከብሄር ፓርቲዎች ውስጥ በኦሮሞ ስም የተመዘገቡ ፓርቲዎች ብዛት የትየለሌ አይደል እንዴ፤ ይሄ […]

The post ሰማያዊ ፓርቲ ምርጫ መግባቱን የሰማሁት ድንገት ነው – አቤ ቶኮቻው appeared first on ሳተናው (Satenaw) – Latest & Current Ethiopian News, Breaking News,.

የአዜብ መስፍንና የመለስ ዜናዊ ልጅ የሆነችው ሰመሃል መለስ በየቀኑ ከልክ በላይ አልኮል እንደምትጐነጭ የቅርብ ታማኝ ምንጮች አስታውቀዋል። የ27 አመት ወጣቷ ሰመሃል አቅሏን እስክትስት ከጠጣች በኋላ እየተነፋረቀች እንደምታለቅስ ታውቋል። ቦሌ በሚገኘውና የቀድሞ ስዩም መስፍን መኖሪያ ቤት ውስጥ ከወላጅ እናትዋ ጋር የምትኖረው ሰመሃል የሚያስለቅሳት ነገር አስገራሚ ሆኖዋል። ሰመሃል በአባትዋ ሞት አሊያም በእናትዋ መታመምና በደረሰባት የፖለቲካ ኪሳራ እንዲሁም […]

በቅርቡ የተመሠረተበትን 40ኛ ዓመት ያከበረው ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ፣ የትግራይ ሪፐብሊክ ብሎ የሚጠራውን ለመመሥረት ባለው ዕቅድ እንዴት ከጎንደርና ከወሎ ክፍለሐገራት እንዲሁም ከኤርትራ መሬቶችን በመንጠቅ የትግራይ ክፍለሐገርን እንዳሰፋና በመጨረሻም የአሰብን ወደብ በመቆጣጠር ከኢትዮጵያ ተገንጥሎ አገር ለመመሥረት ያለው ዕቅድ የሚያሳይ መታየት ያለበት …

የትግራይ ሪፐብሊክ ምስረታ ዕውን የሚሆንበት ጊዜ እየተቃረበ ነው Read more »

“ከሻቢያ መልካም ነገርን ከኩርንችት የወይን ፍሬን ማግኘት ይቻል ይሆን?”  በሚል ርዕስ ጎልጉል ድረገጽ ላይ የወጣውን ወቅታዊ መጣጥፍ ለግንዛቤ እንዲረዳ እዚህ ላይ አውጥተነዋል።  ጽሑፉን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ከሻቢያ መልካም ነገርን ከኩርንችት የወይን ፍሬን ማግኘት ይቻል ይሆን

    በሕጋዊው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ የአውስትራልያና የኢየሩሳሌም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሆኑት አቡነ መቃርዮስ የልደት በዓልን አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል። አቡነ መቃሪዮስ በዚሁ መልዕክታቸው ነጻነቱን አጥቶ በእስር ቤት እየተሰቃየ በየአደባባዩ እየተገደለና ከክብሩ እየተዋረደ ያለውን ኢትዮጵያዊውን ወገናችንን ማስታወስ እንዳለብን ተማፅነው፣ በቅርቡ በባህር …

የአቡነ መቃርዮስ የገና በዓል መልዕክት Read more »

ለሕጋዊው የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ ኦክላንድ፣ ካሊፎርኒያ “እናንተ የሰው ልጆች፣ እስከ መቼ  ድረስ ልባችሁን ታከብዳላችሁ ? ከንቱ ነገርን ለምን ትወዳላችሁ ? ሐሰትንም ለምን ትሻላችሁ ? እግዚአብሔር በጽድቁ እንደተመሰገነ እወቁ።”     መዝ 4 ቁጥር 2-3 በላስቤጋስ፣ ኔቫዳ  የሚገኘው የደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ …

በላስቤጋስ፣ ኔቫዳ የሚገኘው የደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ችግሮች Read more »

ከቅዱስ ሲኖዶስ ዕውቅናና መመሪያ ውጪ በቅርቡ “የቅዱስ ሲኖዶስ መተዳደሪያ ሕግ” በሚል ለየአብያተ ክርስቲያናት በሕገ ወጥነት የተበተነውን የተሳሳተ መልእክትን አስመልክቶ የወጣውን ማሳሳቢያ ሙሉ ቃል ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። በሕገ ወጥነት የተበተነውን የተሳሳተ መልእክት ስለማሳወቅ

ወያኔ የኢትዮጵያን ሕዝብ ንብረትና ቤት አልባ አድርጎ በአንጻሩ ደግሞ በውጭ የሚኖረውን ኢትዮጵያዊ በአገሩ ውስጥ ያለውን አፋኝና አምባገነን አገዛዝ እንዳይታገል ለማድረግ በርካታ የማታለያና የማደናገሪያ ዘዴዎችን ይጠቀማል። ከነዚህም ዘዴዎች አንዱ በውጭ የሚኖረውን (ዲያስፖራውን) አገር ውስጥ ካለው ወገኑ በሚነጠቀው ቦታ ላይ ቤት እንዲሰራና …

በተለያዩ አገሮች የሚኖሩ የወያኔ አገልጋዮች ስም ዝርዝር Read more »

የዓለም ጉዳዮች ምክር ቤት “ነጻነት ለድህነት እንደ መፍትሄ” በሚል ርዕስ የልማት ጉዳዮችን ከዲሞክራሲ ጋር ያላቸውን መስተጋብርና ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ችግሮች አስመልክቶ የተደረገውን ወቅታዊ ውይይት የሚያሳይ በዩቱብ የተለቀቀውን  ቪዲዮ ለመመልከት እዚህ ላይ ይጫኑ። በውይይቱ ላይ እንደ ወያኔ ዓይነት አምባገነን መንግስታት …

ነጻነት ለድህነት እንደ መፍትሄ Read more »

  በፊላደልፊያ ከተማ ውስጥ ለበርካታ ዓመታ ኖሬያለሁ። ወደ አሜሪካ እንደመጣሁ ዘመድጋ አርፌ አንዳንድ ጉዳዬቼን ለማስፈጸም በምንቀሳቀስበት ጊዜ በወቅቱ ፊላደልፊያ ውስጥ የኢምግሬሽን ጉዳዬችን በተለይም የፖለቲካ ጥገኝነት ማመልከቻዎችን መጻፍ፣ ሰነዶችን መተርጎምና የተለያዮ ፎርሞችን በመሙላት አገልግሎት የሚሰጠውን ጠበቃ አቶ ጸጋዬ አረፈን ለመተዋወቅ ቻልኩኝ። …

የፊላደልፊያው የወያኔ ጆሮ ጠቢ ጸጋዬ አረፈ ተጋለጠ Read more »

የመላው አማራ ሕዝብ ድርጅት /መአሕድ/ በ1984 ዓ.ም ተመስርቶ ገዢው ፖርቲ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላና በደቡብ ክልሎች በሚኖሩ በአማራ ብሔረሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን የግፍ ጭፍጨፋና የመብት ረገጣ ለመታገል፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችንና የሕግ የበላይነትን እንዲሁም የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታን ዕውን ለማድረግ ሰንቆ በተነሳው አላማ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ እንቅስቃሴ በማድረጉ የፖርቲው መስራችና እውቁ የሕክምና ምሁር ኘሮፌሰር አስራት ወልደየስ […]

ዛሬ ህዳር 7/2007 ዓ.ም 9ኙ ፓርቲዎች በትብብር የጠሩት የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ በፖሊስና በደህንነት ኃይሎች ተበትኗል፡፡ ፓርቲዎቹ ለሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል ያሳወቁ ሲሆን የፓርቲዎቹ አመራሮች ለፖሊስና ደህንነቶች ቢያሳዩም ‹‹የምናውቀው ነገር የለም፣ እኛ ታዘን ነው፡፡ ከፈለጋችሁ አለቆቻችን ሂዳችሁ አናግሩ፡፡›› በማለት ለስብሰባው የተዘጋጁትን ቁሳቁሶች ስብሰባው ሊደረግበት ከታሰበው ሜዳ እንዲነሱ አድርገዋል፡፡ የፓርቲዎቹ አመራሮችና በስብሰባው ለመሳተፍ ወደቦታው ያቀኑ አካላት […]

‪#‎በኢቦላ‬ ከተጠረጠሩ ወያኔ ፍቱን መድሃኒት አዘጋጅቶልዎታል ያውም በመጠርጠርዎ ብቻ አስቀድመው እና አሳምረው በጥንቃቄ ገድለው ይቀብሩዎታል ፡፡ መረጃውን ያንበቡ

የመጽሐፍ ግምገማ “ያካባቢ ጉዳይ በኢትዮጵያ፣ ልብ ወለዳዊ የንባብ መጽሐፍ” ደራሲ፣ ዶ/ር ከፍያለው አባተ ገምጋሚ፣ ዶ/ር ጌታቸው መልኬ ግምገማውን  በፒ.ዲ. ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ያካባቢ ጉዳይ በኢትዮጵያ መጽሐፍ ግምገማ                                                                                                                …

“ያካባቢ ጉዳይ በኢትዮጵያ፣ ልብ ወለዳዊ የንባብ መጽሐፍ” Read more »

ከይማም አባተ በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ አካባቢ በተለያዩ ኢትዮጵያዊያንን የተመለከቱ ጉባዔዎች፣ ስብሰባዎች፣ ሰልፎችና ሌሎችም ዝግጅቶች ላይ እንደ እርጎ ዝምብ ጥልቅ ማለት ልምድ ያደረገው እራን እንደ ጋዜጠኛና የመገናኛብዙሃን ባለቤት በማቅረብ ለወያኔ አሳፋሪና ወራዳ ተግባር በመፈጸም ላይ የሚገኘው መስፍን በዙ የተባለው ግለሰብ ስቴት …

“አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል” መስፍን በዙ በስቴት ዲፓርትመንት Read more »

ከእምቢበል ወገኔ ሰሞኑን በተለያዩ በውጭ በሚገኙ የኢትዮጵያውያን የዜና ማሰራጫዎች፣ ድረገጾች፣ ብሎጎች፣ ፓልቶኮች፣ የማሕበራዊ መረብ መገናኛዎችና ሌሎችም  ላይ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ የቆየው ጉዳይ ኤርትራ ውስጥ ይገኛሉ በተባሉ የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ላይ ሻቢያ ስለሚፈጽማቸው ወንጀሎችና አሻጥሮች እንዲሁም ግንቦት 7 ያለተደረገውን ተደረገ፤ ያልተፈጸመውን …

“ላም አለኝ በሰማይ ወተቷንም አላይ” የግንቦት ሰባት የትጥቅ ትግል Read more »

ጵራቅሊጦስን ለመገልበጥ ይታገላሉ በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ ከአሁን በፊት በርካታ ጽሁፎችን ያበረከቱልን ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ አሁንም እጅግ ጠቃሚና ወቅታዊ የሆነ በጥልቀትና በስፋት የተብራራ ጽሁፍ አቅርበውልናል።  ጽሁፉን ፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ጵራቅሊጦስን ለመገልበጥ ይታገላሉ፤ በቀሲስ አስተርአየ ጽጌ

በስምምነት ላይ የተመሰረት ባህላዊ ውህደት ከህገ-መንግስታዊ ቀናዒነት ጋር ሲነጻጸር ከገለታው ዘለቀ ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  በስምምነት ላይ የተመሰረት ባህላዊ ውህደት ከህገ-መንግስታዊ ቀናዒነት ጋር ሲነጻጸር

   ዛሬ በአለማችን ላይ መንግስታቶች ሊመሩት እና ሊያስተዳድሩት በላው ሕዝብ ላይ  የሰብሃዊ መብት ረገጣ እስራት እና ግድያ በሕዝባቸው ላይ እንደሚያደርሱ ይታወቃል በተለይም የአፍሪካ መሪዎች እና መንግስታቶች በአንባ ገነንት እና የሕዝባቸውን ሰብሃዊ መብት በመርገጥ ግንባር ቀደም ተጠቃሾች ሲሆኑ ከእነዚህም ውስጥ አገራችን …

የአምባገነኖች የስልጣን ጥም አባዜ Read more »