ታላቁ የዘመናችን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አርበኛ የሆኑት ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አንገብጋቢና አሳሳቢ ጉዳዩች ላይ ጥልቀት ያላቸው፣ በጥንቃቄ የተመረመሩና በመረጃ የተደገፉ የተለያዩ ሐይማኖታዊና ሀገራዊ ጽሁፎችን ለአንባቢያን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። በዚህም መሠረት በቅርቡ ከስልጣነ ክህነታቸው የተገፈፉትና የተወገዙት አቶ ታደሰ ሲሳይን አስመልክቶ …

አባ ፋኑኤል አዲስ ተክል ናቸው Read more »

በወያኔ የከተማ ልማት፣ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የተዘጋጀ “በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ዲያፖራዎች የፕሮፋይል ሰነድ” የሚል 170 ገጾች ያለው ዝርዝር መረጃ እጃችን ገብቷል። በዚህ ሰነድ ውስጥ ስማቸው ከተዘረዘረው መካከል ለወያኔ በስለላና መረጃ በማቀበል ተግባር ላይ የተሰማሩ እንዳሉ አይጠረጠርም። ሰነዱን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። በዲያስፖራ …

በዲያስፖራ የሚኖሩ የወያኔ አገልጋዮች ስም ዝርዝር Read more »

ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። በጥላሁን ገሰሰ ስም እየነገደ ያለው ሰው በዲሲና አካባቢዋ በወያኔ ስውር ተልዕኮ ተሰጥቶት እያወናበደ ስለሚገኘው መስፍን በዙ ስለተባለው ግለሰብ ከዓመት ገደማ በፊት በተለያዩ ድረገጾች  “በጥላሁን ገሰሰ ስም እየነገደ ያለው ሰው ምነው ተው ባይ አጣ?” በሚል ርዕስ የተለቀቀው …

በጥላሁን ገሰሰ ስም እየነገደ ያለው ሰው ምነው ተው ባይ አጣ? Read more »

ገዛኸኝ አበበ ከኖርዌይ ጽሁፉን በ.ፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ወያኔ ለኢትዮጵያ የቆመ መንግስት አይደለም  ወያኔ ኢህአዲግ ለኢትዮጵያ እና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅም የቆመ መንግስት አይደለም :: ሀገር ማለት የተለያዩ ብሄሮች ፣ የተለያዪ ጓሳዎች እና የተለያዩ ሃይማኖቶች ያሎቸው ሰዎች መኖሪያ ናት :: እኛም …

ወያኔ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅም የቆመ መንግስት አይደለም Read more »

  በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። በዘመነ ኢሕአዲግ ኑሮ ከድጡ ወደማጡ ገዛኸኝ አበበ ከኖርዌይ የኑሮ ውድነቱ እየተባባሰ መምጣት ሕዝቡ በመንግስት ላይ ያለውን ጥላቻ እንዲከር እያደረገው ነው የኢህአዲግ ወያኔ መንግስት   የስልጣን ወንበር በትሩን በሀይል ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ የአኖኖር ሁኔታ …

በዘመነ ኢሕአዲግ ኑሮ ከድጡ ወደማጡ Read more »

“እኛና አብዮቱ” የሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግ ደረስ ጸጸት አልባ ትዝታዎች ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።   የፍቅረሥላሴ ትዝታዎⶭ ከኤፍሬም የማነብርሐን ሻምበል ፍቅረ ስላሴ ወግ ደረስ በጣም አስደናቂም አስገራሚም የሆነ መጽሐፍ ለንባብ አብቅተዋል። የደርግ አባልና ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ለአምባ ገነኑ ኮለኔል መንግስቱ …

የሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግ ደረስ ጸጸት አልባ ትዝታዎች Read more »

በአሸናፊ ንጋቱ ጽሁፉን ለማንብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ህዝብን በመጨቆን ሀገርን መምራት አ ይቻልም    የፖለቲካ ስርአትና የአንድ ሀገር እድገት ቀጥተኛ የሆነ ግንኙነት አላቸዉ። አንድ አገር ትክክለኛ ባልሆነ የፖለቲካ አገዛዝ ይበለፅጋል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው። ሃገራችን ኢትዮጵያም የወያኔ መንግስት ባነገሰው የተዛባ አገዛዝ …

ህዝብን በመጨቆን ሀገርን መምራት አይቻልም Read more »

ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  ወያኔ በሁሉአቀፍ ትግል ከሥልጣን ይውረድ አሁን እንደሚታየዉ በሁሉም አቅጣጫ በኢትዮጵያ ዉስጥ አዲስ የፖለቲካ ለዉጥ እንድሚያስፈልግ እና ከፍተኛ የሆነ መነቃቃት በወጣቱ ሀይል ላይ እየታየ ነዉ፡፡ ይህ የለዉጥ ፍላጎት እና መነቃቃት ወደኋላ እንዳይመለስ ትግሉ የበለጠ ተጠናክሮ …

ስርነቀል የፖለቲካ ሥርአት ለማምጣት ወያኔን ከስልጣን ማዉረድ የግድ ነዉ Read more »

                              ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። በቅማንት ብሔረሰብ ላይ እየደረሰ ያለዉ እስራት አፈና የቅማንት ህዝብ በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን በስምንት ወረዳዎች በኩታ ገጠምና በተያያዘ …

በቅማንት ብሔረሰብ አባላት ላይ እየደረሰ ያለዉ እስራትና አፈና Read more »

ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን በቨርጅንያ ሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አገልጋይ የነበሩት ቄስ ታደሰ ሲሳይ በተደጋጋሚ የፈጸሙትን ስህተት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “ወንድምህ ቢበድልህ አንተና እሱ ሆናችሁ ውቀሰው ። ቢሰማህ ወንድምህን ጠቀምከው …

በቀድሞው ቄስ ታደሰ ሲሳይ ላይ የተላለፈ ቃለ ውግዘት Read more »

 “ቀሲሲ” ታደሰ ሲሳይ ስልጣነ ክህነታቸውን ተገፈፉ   ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  አቶ ታደሰ ሲሳይ  በአሌክሳንደሪያ፣ ቨርጂኒያ ሐመረኖህ ኪዳነ ምሕረት የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተዳዳሪ የነበሩት “ቀሲስ” ታደሰ ሲሳይ በመባል ይታወቁ የነበሩት ግለሰብ ከዛሬ የካቲት 30 ቀን 2006 ዓ.ም. (ማርች 9, 2014) አንስቶ …

ሰበር ዜና “ቀሲስ” ታደሰ ሲሳይ ስልጣነ ክህነታቸውን ተገፈፉ Read more »

ፈቃደ ሸዋቀና ስለፍቅረስላሴ ወግደረስ መጽሃፍ የሰጠው ግምገማ፣ ኢሰፓ ደርግን ሊተች የሚችልበት የሞራል ብቃት የለውም ከታዛቢ ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ  ፍቃደ ሸዋቀና በቅርቡ ለንባብ የበቃውን የአምባገነኑ፣ የጨፍጫፊውና ኢትዮጵያን አሁን ለደረሰችበት ውድቀት ከፍተኛ ድርሻ ለነበረው የደርግ መንግስት ቁንጮ የነበረው ፍቅረስላሴ …

ፈቃደ ሸዋቀና ስለፍቅረስላሴ ወግደረስ መጽሃፍ የሰጠው ግምገማ፣ ኢሰፓ ደርግን ሊተች የሚችልበት የሞራል ብቃት የለውም Read more »

አያስቅም! አጭር ወግ ክንፉ አሰፋ ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  አያስቅም! አጭር ወግ           በብሄራዊ ትያትር አካባቢ አንዲት አነስተኛ ምግብ ቤት ነበረች። «ገሊላ ምግብ ቤት» ትባል ነበር።  በአዲስ አበባ «ቁምራ» ከመግባቱ በፊት በአካባቢው ያሉ የመንግስት ሰራተኞች በምሳ ሰዓት ይህችን …

መነበብ ያለበት አጭር ጽሁፍ። አያስቅም! አጭር ወግ Read more »

ያረጋገጥነው የምግብ ኢዋስትናን (ዋስትና አላልኩም) ነው። ሠሎሞን ታምሩ ዓየለ ጽሁፉን በ.ፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  የምግብ ኢዋስትና ክፍል 1 ከአጻጻፍ ስልት የአብረሃም ደስታ አጻጻፍ ልቤን ይሰርቀዋል:; የቃላት አመራረጡ፤ የአረፈተ ነገሮቹ አጭር መሆን፤ የቃላት ፍሰቱ አንዳንዴም የአማርኛው ከትግርኛ አነጋገርና አነባብ ጋር …

ያረጋገጥነው የምግብ ኢዋስትናን (ዋስትና አላልኩም) ነው። Read more »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ……….. የኢትዮጵያ አየር መንገድ ይድነቃቸው ከበደ ‹‹ የኢትዮጵያ ሃየር መንግድ ለአፍሪካ ኩራት ነው ›› ሲባል ከቃላት መፈክርነት ባለፈ የአውነትም ኩራት ስለመሆኑ ጥርጣሪ  የሚያድርባቸው ዜጎች እንደሚኖሮ እገምታለው፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ አየር መንግድ በረዥም ታሪኩ ውስጥ ከሌሎች የአፍሪካ …

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ……….. Read more »

  ሰሞነኛ ጉዳዮችን በወፍ በረር አንቀጾች ስንቃኛቸው ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  ሰሞነኛ ጉዳዮችን በወፍ በረር አንቀጾች ስንቃኛቸው ይሄይስ አእምሮ ([email protected])  መግቢያ “እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፤ እንዲያውም እርሱ የሚጸየፋቸው ሰባት ናቸው፤ እነርሱም፡- ‹በንቀት የሚመለከት ዐይን፤ ሐሰት የሚናገር ምላስ፤ …

ሰሞነኛ ጉዳዮችን በወፍ በረር አንቀጾች ስንቃኛቸው Read more »

                    ከተዘጋ ውሸታሙ ኢትቪ ይዘጋ ተድላ ጌትነት ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ከተዘጋ ውሸታሙ ኢትቪ ይዘጋ አርብ የካቲት 14ቀን 2006ዓ/ም በተላለፈው የ ኢትዩጵያ ህዝብ አይንና ጀሮ የሆነው ኢሳት እዲዘጋ ወያኔወች ፈረንሳይ ለሚገኘው …

ከተዘጋ ውሸታሙ ኢትቪ ይዘጋ Read more »

ቦይንግ 767 – እገታ እና እንድምታው ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  ቦይንግ 767 እገታ ክንፉ አሰፋ           አንድ የኢህአዴግ ካድሬ፣  ቤት ለመከራየት ወደ አንዲት ወይዘሮ መኖርያ ይሄዳል።  ስፍራው እንደደረሰ ሌላ ተከራይም ከወይዘሮዋ ቤት ብቅ እንዳለ አስተዋለ። ሌላኛው ተከራይ ሰይጣን …

ቦይንግ 767 እገታና እንድምታው Read more »

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ ያዘጋጀው የአድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ-በዓል ማርች 2 ቀን በ 2 ፒ.ኤም. ሲልቨር ስፕሪንግ፣ ሜሪላንድ ውስጥ ይካሄዳል። ይህንን ክብረ-በዓል የሞንትጎመሪ አውራጃ አስተዳዳሪ የሆኑት ክቡር አቶ አይዛ ሊጌት በንግግር ይከፍታሉ። በዚሁ ዝግጅት ላይ ታዋቂ የታሪክ ምሁራን የምርምር ጽሁፎቻቸውን …

የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማሕበረሰብ ያዘጋጀው የአድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ-በዓል Read more »

ሰበር ዜና ወያኔ በውጭ በሚገኙ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ላይ በሚያደርገው የስለላ ወንጀል ስለተጋለጠ አሜሪካ ውስጥ ክስ ተመሠረተበት ዜናውን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  ወያኔ በስለላ ወንጀል አሜሪካ ውስጥ ተከሰሰ የኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለ22 ዓመታት የግድያ፣ የማሰቃየት፣ የማፈንና ሌሎችም ዘግናኝ ወንጀሎችን ሲፈጽም …

ሰበር ዜና፤ ወያኔ በውጭ የሚገኙ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ላይ የሚያደርገው የስለላ ወንጀል ስለተጋለጠ አሜሪካ ውስጥ ክስ ተመሠረተበት Read more »

በፋሽስት ጦር ኢትዮጵያ ላይ ስለተፈጸመ ወንጀል የሚያወግዝ ዓለም እቀፍ ተቃውሞ ተጠርቷል። ይህንን የሚያሳይ ዝርዝር መረጃ ለማግኘት ከዚህ ጋር የተያያዘውን ይመልከቱ። መረጃውን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ኢትዮጵያ ላይ የተፈጸመ የፋሽስት ጦር ወንጀል ዓለም እቀፍ ተቃውሞ

ተራ ኢትዮጵያዊ መሆናችንን አንናቀው! በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ተራ ኢትዮጵያዊ መሆናችንን አንናቀው! ግርማ ካሳ አገሬን ለቅቄ ስደት የጀመርኩት በ1984 ነዉ። ኢሕአዴግ ስልጣን በጨበጠ በአንድ አመቱ። ከአስራ አራት አመታት በኋላ ለአንድ ወር ጉብኘት ቦሌን ረገጥኩ። እሑድ ቀን ፣ ግንብት ሰባት …

ተራ ኢትዮጵያዊ መሆናችንን አንናቀው! Read more »

ታላቁ የታሪክ ምሁር ዶ/ር ኃይሌ ላሬቦ “ሚኒሊክን ብትወቅሱ ማንነታችሁን ትረሱ” በሚል ርዕስ የጻፉት እጅግ ጠቃሚ መጣጥፍ ከዚህ በታች አቅርበናል። ይህ መጣጥፍ ጊዜ ሳይሰጠው ሊነበብ የሚገባው ነው።  ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ታላቁ ዳግማዊ ሚኒሊክ

በየዓመቱ ከአብይ ጾም አስራ አምስት ቀናት በፊት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች ለሶስት ቀናት ያህል የምትጾመው የነነዌ ጾም በመላው ዓለም የሚገኙ ክርስቲያኖች ቢተዋትም በኢትዮጵያዊያኖች ዘንድ ስትጾም ከሁለት ሽህ ዓመት በላይ ሆኗታል። አንዳንድ አባቶች ጾመ ነነዌን “ጾመ ኢትዮጵያ” እያሉ ይጠሯታል። ከጌታችንና …

በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ብቻ ስለምትጾመው የነነዌ ጾም የመጽሐፍ ቅዱስ ቀጥተኛ ማስረጃ Read more »

ጦሰኛው የዐይን ኩልና መሬት ቅርምት በኢትዮጵያ ጽሁፉን በ.ፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  መሬት ቅርምት በኢትዮጵያ ይሄይስ አእምሮ   እንደመነሻ – በዚህች ቅጽበት በኢቲቪ እየተላለፈ የሚገኘውን አንድ የእንግሊዝኛ ፕሮግራም ብትመለከቱ የት እንዳላችሁ ልትገረሙ ትችላላችሁ፡፡ ወጣቷ ሴት ጋዜጠኛ ለፈረንጆችና አዲስ አበባን ከእግር …

ጦሰኛው የዐይን ኩልና መሬት ቅርምት በኢትዮጵያ Read more »

በእውነት ወያኔ የተረከበው የፈራረሰ አየር ሃይል ነበርን? አየር ሃይልስ እንዴት ተያዘ? ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ  አየር ኃይል እንዴት ተያዘ? ፋንታ በላይ   የስነ ስሁፍ ሰው አይደለሁም:: ይህንን ስሁፍ እንድጽፍ ያስገደደኝ ግን በኢትዮጳያ ቴሌቪዝን አየር ሃይልን በተመለከተ የተላለፈው ዜና …

በእውነት ወያኔ የተረከበው የፈራረሰ አየርሃይል ነበርን? አየር ሃይልስ እንዴት ተያዘ? Read more »

በብጹዕ አቡነ መቃሪዮስ ስም የሲኖዶሶች ድርድር አስመላሽ ገበየሁ ከደቡብ አፍሪካ (በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ) ከውጭው ሲኖዶስ በቁጥር 2087/2012 በ 10/19/2012 ለአዲስ አበባው ሲኖዶስ አቃቤ መንበር ለአቡነ ናትናኤል የተጻፍውን ደብዳቤ አስመልክቶ የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘንና ብስጭት ለመግለጽ ቃላቶች ያጥሩኛል። አባቶቻችን ሰላምታ …

ብጹዕ አቡነ መቃሪዮስ በማድረግ ላይ ያሉት አገራዊ አስተዋጽኦ Read more »

 ለጦር ወንጀለኛው ሮዶልፎ ግራዚያኒ ሃውልት መቆሙን የሚቃወም ታላቅ አለማቀፋዊ ትዕይንተ-ሕዝብ በዲሲ ተጠራ እ.አ.አ. በ1930ዎቹ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ንጹሃን ወገኖቻችን ላይ  አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ለፈጸመው ሮዶልፎ ግራዚያኒ የመታሰሰቢያ ቤተመዘክርና የመናፈሻ ቦታ መሰየሙን የሚቃወም ዓለም ኣቀፍ ሰልፍ ተጠርቷል። ግራዚያኒ በዓለም …

ለጦር ወንጀለኛው ሮዶልፎ ግራዚያኒ ሃውልት መቆሙን የሚቃወም ታላቅ አለማቀፋዊ ትዕይንተ-ሕዝብ በዲሲ ተጠራ Read more »

ስለ ቀኖና ቤተክርስቲያን መከበርና በግፍ የተሰደዱትን ሕጋዊውን ቅዱስ ፓትርያርክ ወደ መንበራቸው ስለመመለስ ከሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ። መግለጫውን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ሕጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ ያወጣው መግለጫ  

የተስፋይቱ ምድር ተስፋ እኛ “ወንድማማቾች ነን”  ውድ ኢትዮጵያዊያንና ይሁዲ ወገኖቻችን እኛ ኢትዮጵያዊ- እስራኤላዊያን ይሁዲዎች በሁሉም ዘርፍ ጠንክረን በብቃት ለመገኘትና በሁሉም አቅጣጫ ያለንን እምቅ ዕውቀትና ኃይል በማስተባበር በአንድነት በመቆም መብታችንን ከማስከበር አልፎ በማናቸውም በአገራችን በእራኤል ባሉ ከፍተኛ የሥራ አመራር መስኮች ላይ …

የተስፋይቱ ምድር ተስፋ እኛ “ወንድማማቾች ነን” Read more »

የሰው ልጅ ላይ ሊፍጸም የማይገባው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት የመን ውስጥ ባሉ የተደራጁ አፋኞች ዜጎቻችን ላይ እየተፈጸመ ነው፡፡ ሰኞ ታህሳስ 29 ቀን በዓልን በገመድ ታንቀው ሲደበደቡ ከነበሩ እና ከሞት ተርፈው ሰነዓ ከገቡ ልጆች ጋር አሳለፍኩ፡፡ ሰውነታቸው ላይ በድብደባ ያረፈውን ቁስል እያየን አንገታቸው ላይ ገመዱ የከረከራቸው ምልክት ሰቅጥጦን ከሞት እንዴት እንደተረፉ እያወጉን በእንባ ታጅበን አሳለፍን፡፡ በዓልን ለማክበር ሁሌም […]

ማንን እንመን? ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን በማን እጅ ነች? በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ። ሳምሶን መኮንን ከዳላስ December 14, 2014 ለሥጋችንና ለነፍሳችን በምሳሌነት የሚጠቅም ስራ ሰርተው ሊያሳዩን ይችላሉ ተብለው የመጨረሻውን የስልጣን ልጓም የጨበጡትን መንፈሳውያንንና  ሥጋውያን መሪዎች  በዚህ ሰሞን የተናገሩትን ሰማን። የተጻፈውንም አነበብን። …

ማንን እንመን? ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን በማን እጅ ነች? Read more »

በዳላስ የተካሄደው የሁለቱ የሲኖዶሶች እርቀ ሰላም ውይይት ያለተጨባጭ ውጤት ተጠናቋል በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ ሳምሶን መኮንን ከዳላስ December 9, 2012 ለፓትርያርክነት ዕጩ ተወዳዳሪ በሆኑት በአቡነ ገሪማ የሚመራው የአዲስ አበባው ሲኖዶስ መልዕክተኞች ቡድን ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሪዎስ “በመረጡት ቦታ በጸሎት …

በዳላስ የተካሄደው የሁለቱ ሲኖዶሶች እርቀ ሰላም ውይይት ያለተጨባጭ ውጤት ተጠናቋል Read more »

በሁለቱ ሲኖዶሶች መካከል የዕርቅ ውይይት በአሁኑ ጊዜ በዳላስ ከተማ ውስጥ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ይህንን አስመልክቶ ከወያኔ ከፍተኛ ሹማምንት ደብዳቤ መጻፉ ታውቋል። ይህንኑ እራሱ አስረጅ የሆነውን ደብዳቤ ከዚህ በታች ይመልከቱ። ዝርዝር መረጃዎችንና ትንተናዎችን በቅርቡ አናወጣለን።        

ስለ እውነት፤ እውነት የት ነው? የዛሬን አያድርገውና የጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እውንተኛ ሊቃውንት ስለነገረ መለኮት የሰጡት ምስክርነትና እውነት ጊዜና ታሪክ የማይሽረው ዛሬ አንዳንዶች ሊያስተካክሉትና ሊገለብጡት ቢሞክሩም እውነተኛ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ግን አረጋግጠውት ወንጌል የሚያስከፍለውን የደም ዋጋ እየከፈሉ አልፈዋል። የእነኛን እውነተኛ …

ስለ እውነት፤ እውነት የት ነው? Read more »

ጽሁፉን በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ።  “እግዚአብሔር የቀባው” “እግዚአብሔር የቀባው” ቀሲስ አስተርአየ ሕዳር ፳፩ ቀን ፪ሽ፭ [email protected] “እግዚአብሔር የቀባው” የምትለውን አነጋገር ብዙ ሰው በተደጋጋሚ ይናገራታል። ከየት መነጨች? ጠቀመች? ወይስ ጎዳች? ሊቃውንቱስ እንዲት ይተረጉሟታል? ነቢዩ ዳዊት ባንድ ወቅት “እግዚአብሄር በቀባው ላይ …

“እግዚአብሔር የቀባው” Read more »

በዲሲ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ጣሊያንና ቫቲካን ኢምባሲዎች ፊትለፊት በመገኘት እ.አ.አ. በ1930ዎቹ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ውስጥ በብዙ ሽህ የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ላይ ጭፍጨፋ ለፈጸመው ሮዶልፎ ግራዚያኒ የመታሰሰቢያ ቤተመዘክርና የመናፈሻ ቦታ መሰየሙን በመቃወም የተቃውሞ ሰልፍ አድርገዋል። ግራዚያኒ በዓለም አቀፍ …

ለግራዚያኒ ሀውልት መቆሙን የሚያወግዝ የተቃውሞ ሰልፍ በዲሲ ተካሄደ Read more »