የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሰራተኞች ውይይታቸውን አቋረጡ፡፡ ስብሰባው በዝምታ አድማ በመመታቱ ምክንያት ነው እንዲቋረጥ የተገደደው ፡፡ ስብሰባው የሚመሩት አማራ ክልል ም/ሬዝዳንት እና የበአዴን ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለምነው መኮንን ተስብሳቢውን በየአቅጣጫው ችግራችን ስር የሰደደ ነው ለውጥ እናደርጋለን ከአባላት ውጭ …

የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሰራተኞች ውይይታቸውን አቋረጡ፡፡ Read more »

የዐማራ ፖሊስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ እንዲፈታ ተደርጓል፤የዐማራ ልዩ ኃይልና ሲቪል ፖሊስ ትጥቅ ሙሉ በሙሉ ፈተዋል ተብሏል፡፡ ትጥቅ በፈቱት የዐማራ ፖሊሶች ፈንታ በሕወሓት ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ቴዎድሮስ ሐጎስ ቀጥተኛ ትእዛዝ የሚንቀሳቀሱ የመከላከያ ሠራዊት አባላት መሸፈኑን ሰምተናል፡፡ በተያያዘም በትግራይ ክልል አጎራባች አካባቢዎች …

የዐማራ ፖሊስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ እንዲፈታ ተደርጓል። Read more »

ከወረታ የህዝባዊ እምቢተኛ አስተባባሪ ኮሚቴ የተላከ እንደሚታወቀዉ ባህርዳር፣ ጎንደር የስራ ማቆም አድማ ላይ መሆናቸዉ ይታወቃል።ከባህርዳር በ 55 ኪ/ሜትር እርቀት የምትገኘው ወረታ ከተማ ከ11/01እስከ13/01/2009 የሚቆይ የስራ ማቆም አድማዉን ተቀላቅለዋል። ሆኖም ግን ዛሬ ወታደሮች የቻሉትን በሀይል ሲያስከፍቱ በአብዛኛው እንዲታሸጉ ሆነዋል በነገው እለት …

የስራ ማቆም አድማዉን ተቀላቅለናል ። ከወረታ የህዝባዊ እምቢተኛ አስተባባሪ ኮሚቴ የተላከ Read more »

በኣዲስ ኣበባ ውስጥ የወያኔ ኣገዛዝ መምህራንን በየኣመቱ እንደ ኣመታዊ በዓል እየሰበሰበ የሚሰጠው ስልጣና ተቃውሞ እየገጠመው ነው ከዚህ በታች በምስሎች ተደግፎ የቀረበው ድምጽ ኣዲስ ኣበባ ውስጥ ከሚገኙ የስብሰባ ኣደራሾች በምስጢር የተቀዳ ሲሆን የመምህራ ንጝር ሳቅ እና ትብብር የመድረኩን መሪዎች እፍረት ኣከናንቧል። …

በምስጢር የተቀዳ በወያኔ ባለስልጣናትና በመምህራን መሃከል ንትርክ ኣዲስ ኣበባ ውስጥ ከሚገኙ የስብሰባ ኣደራሾች በምስጢር የተቀዳ Read more »

ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ :: #Ethiopia #Gonder #Aradamarket #AmharaResistance #MinilikSalsawi በሰሜን የኢትዮጵያ ክፍል ትልቁ የሆነውን የአራዳ ገበያ ሊያቃጥሉ የሞከሩ ሰዎች ዛሬ አመሻሹንበሕዝብ ትብብር እና ርብርብ በአማራ ፖሊስ መያዛቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። በቁጥጥር የዋሉት ሁሉም የሕወሓት ሰዎች የሆኑ …

ጎንደር አራዳ ገበያን ለማቀጠል የሞከሩ ተያዙ :: Read more »

አሁን የተጀመረውን የአማራ እና የኦሮሞ ህዝባዊ እምቢተኝነት ወደ እርስበርስ ፍጅት ለመቀየር ህወሃት እኔ በምሰራበት መስሪያ ቤት በኩል ብዙ እየተሰራ ነው። ለዚህም ሴራ ያመች ዘንድ ኦሮምኛ የሚችሉ ትግሬዎችን በፍርድ ቤት ስማቸውን ወደ “ቶሎሳ እና ፈይሳ”፤ አማራ ክልል ያደጉትን ትግሬዎች ስም ደግሞ …

መልዕክት ወደ ዩኒቨርሲቲ ለምትገቡ የኦሮሚያ የአማራ ተማሪዎች በሙሉ Read more »

“ፈይሳ ሌሊሳን የወሰወሱት ኣሜሪካ የሚኖሩ በኣሜሪካ የሚረዱ ኢትዮጵያን መበጥበጥ የሚፈልጉ ናቸው።” ሃይለማርያም ደሳለኝ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሜሪካ ጋር ጠብ መጫር የፈለጉ ይመስላል። ሀይለማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሳምንት አሜሪካ በገንዘቧ ኢትዮጵያን እንድታበጣብጥ አንፈቅድም ሲሉ አለም ጉድ ብሎ ነበር። ዛሬ ደግሞ በኒውዮርክ በተገኙበት ለአንድ …

“ፈይሳ ሌሊሳን የወሰወሱት ኣሜሪካ የሚኖሩ በኣሜሪካ የሚረዱ ኢትዮጵያን መበጥበጥ የሚፈልጉ ናቸው።” ሃይለማርያም ደሳለኝ Read more »

ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ የቤት ለቤት አፈናው እና አፈሳው ቀጥሏል:: በተለያዮ ጣቢያዎች እስከ ሰኞ 09/01/2009 የታሰሩትን የባህር ዳር ወጣቶች ሌሊት 7:00 ስአት ይኸው ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ …

ኮማንደር ውበት አለ የባህር ዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ሀላፊ የባህር ዳርን ወጣቶች የሚያሰቃየው አውሬ Read more »

የኢሬቻ ባህል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ ሊመዘገብ ነው ተባለ የዘንድሮው የኢሬቻ በአል በመስከረም 22 ሲከበር አመታዊ በአሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የትምህርት የባህልና የሣይንስ ማዕከል ዩኔስኮ በአለም ቅርስነት ይመዘገባል ተባለ…ሸገር ወሬውን የሰማው ከአባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ሮቢ የቱለማ አባ ገዳና የኦሮሚያ …

የኢሬቻ ባህል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ ሊመዘገብ ነው ተባለ Read more »

ንግሥት ይርጋ፤ የአማራ ተጋድሎ ትዕምርት! ወሮበላው ወያኔ በአዲሱ የአማራ ትውልድ አይበገሬነት ግራ ተጋብቷል፡፡ አማራን በመጨፍጨፍ፣ ልጆቻችን በገፍ በማሰር፣ በማሰቃየትና በማሳደድ የሕዝባችን አንገት ለማስደፋት እንዳበደ ውሻ እየተናከሰ ቢሆንም፣ በየዕለቱ እየተዋረደ ነው፡፡ የዚህን ርካሽ ፋሽስታዊ ቡድን ጸረ አማራ ተግባር በመደገፍ፣ አማራ ክልል …

ንግሥት ይርጋ፤ የአማራ ተጋድሎ ትዕምርት! ወሮበላው ወያኔ በአዲሱ የአማራ ትውልድ አይበገሬነት ግራ ተጋብቷል፡፡ Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts September 21, 2016 የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የ15 ኣመታት ዝምታቸዉን ሰበሩ። መምህራኑ-በዚህ ስብሰባ አኛ የእናንተን እንከን እናውራ እናንተ ደግሞ ዝም ብላችሁ አድምጡን”፡፡ ይቺ ሀገር አንደ ሀገር አንደትቀጥል ከተፈለገ እኛ አድማጭ እናንተ ተናጋሪ የምትሆኑበት አካሄድ ማክተም አለበት” ሲሉ …

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን የ15 ኣመታት ዝምታቸዉን ሰበሩ። Read more »

የኣማራ ክልል ኦዲተር ጽ/ቤት ሃላፊ በብር ሸለቆ የታሰሩ የኣማራ ወጣቶች ላይ ግፍ እየፈጸመ ይገኛል። ደሴ ጥላሁን ይባላል፤ የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መ/ቤት ሃላፊ ነው። ተወልዶ ያደገው ደቡብ ጎንደር ስማዳ የሚባል ቦታ ነው። ሰውየው አማራ ቢሆንም የሚሰራው ስራ ግን ትግሬዎች ከሚሰሩት …

የኣማራ ክልል ኦዲተር ጽ/ቤት ሃላፊ በብር ሸለቆ የታሰሩ የኣማራ ወጣቶች ላይ ግፍ እየፈጸመ ይገኛል። Read more »

በጎንደር እና በባህር ዳር የተጠራውን የቤት ውስጥ የመቀመጥ ኣድማ ተከትሎ ለንግድ ድርጅቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ። በጎንደር እና በባህር ዳር የተጠራውን የቤት ውስጥ መቀመጥ ኣድማ ከኣቅሙ በላይ የሆነበት የወያኔው ኣገዛዝ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ በሚል በየንግድ ድርጅቶች በተዘጎ በሮቻቸው ላይ ማስታወቂያ መለጠፉንና ድርጅቶን ካልከፈቱ …

በጎንደር እና በባህር ዳር የተጠራውን የቤት ውስጥ የመቀመጥ ኣድማ ተከትሎ ለንግድ ድርጅቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ። Read more »

የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባረሩ። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች። (Minilik Salsawi) ራሳቸውን ከስልጣን ኣሰናብተዋል በሚል ሕወሓታዊ ሽፋን የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባለው በምትካቸው ሌሎች መሾማቸው ተሰምቷል። በዚህም መሰረት በምትካቸው በወያኔያዊ …

የኦሕዴድ ሊቀመንበር ሙክታር ከድርና ምክትሏ ኣስቴር ማሞ ከድርጅቱ ተባረሩ። ኦሮሚያ በጊዜያዊ ርእሰ መስተዳደር መመራት ጀምራለች። Read more »

በአዲስ አበባ የመምህራን እና የወያኔ ፍጥጫ እየተጋጋለ ነው። Minilik Salsawi – mereja.com በአዲስ አበባ የተጀመረው የመምሕራን ስልጠና ተብሎ በወያኔ ባለስልጣናትና ካድሬዎች የተጀመረው ስብሰባ በመድረኩ መሪዎችና በመምህራት መሃከል የተጀመረው ዝምታ እየጠበበ በንትርክና በፍጥጫ እየተጋጋለ መምጣቱን ተሳታፊ መምሕራን ተናግረዋል። በኣዲስ ኣበባ ዩንቨርስቲ …

በአዲስ አበባ የመምህራን እና የወያኔ ፍጥጫ እየተጋጋለ ነው ። Read more »

በኦሮምያ ፣ በአማራ ፣ በኮንሶ እንዲሁም በማንኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ በመንግስት የሚደረግን ግድያ እና አፈና አጥብቄ የማወግዝ መሆኑን እንድታውቁልኝ እፈልጋለው። አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው በትላንትናው እለት አንድ ወድልጄ በfacebook ላይ ሲንሸራሸር አግኘሁት ብሎ የላከልኝን ፎቶ መለጠፌን እና የግል አመለካከቴን ማስቀመጤ ይታወሳል ፣ …

በኦሮምያ ፣ በአማራ ፣ በኮንሶ እንዲሁም በማንኛውም ኢትዮጵያዊ ላይ በመንግስት የሚደረግን ግድያ እና አፈና አጥብቄ የማወግዝ መሆኑን እንድታውቁልኝ እፈልጋለው። አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው Read more »

የማለደ ወግ … ክበረ ነክ ፣ ጸያፍ ስድብ በመንግሥት ቴሌቪዥን ! [ነቢዩ ሲራክ ] ቴሌቪዥኑ ከዘባተሎ ፖለቲካ መረጃ ቅበላ ወደ ብሽሽቅ መድረክነት በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩው የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲያስፖራዎች የወያኔ / ኢህአዴግን መንግሥት ደግፈው ፣ ግንቦት 7 እነ ኦነግን ተቃውመው ሰልፍ …

የማለደ ወግ … ክበረ ነክ ፣ ጸያፍ ስድብ በመንግሥት ቴሌቪዥን ! [ነቢዩ ሲራክ ] Read more »

ስልጠናውን ለመካፈል ከመንግስት ት/ቤት የሄዱ መምህራን በቀን ለአበል 150 ብር ለሻይ ቡና ደግሞ 20 ብር፣ በድምሩ 170 ብር እየተከፈላቸው ስልጠናውን በመውሰድ ላይ ናቸው የግል ት/ቤት መምህራን ስልጠናው ከሙያቸው ጋር ፈፅሞ የማይገናኝ ከመሆኑም በላይ ለመንግስት ት/ቤቶች መምህራን የሚሰጠው የአበል ክፍያ የማይታሰብላቸው …

” ስልጠናው ከመምህርነት ሙያ ጋር ፈፅሞ የማይገናኝ ፋይዳ የሌለው ፖለቲካ ነው፡፡ ” የግል ት/ቤት መምህራን Read more »

በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነትመናገር ይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ አሁንም መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት በአዲሱ ዓመት …

በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል፡፡ Read more »

ባለፉት ጥቂት ወራት የሃይማኖት መሪዎችን ጨምሮ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ የተለያዩ ዕውቅ ኢትዮጵያውያንን አነጋግረን ለፖለቲካ ቀውሱ መፍትሄ ነው የሚሏቸውን ሃሳቦች ስናስተናግድ ቆይተናል፡፡ የአገሪቱ ምሁራንም በችግሮቹ ዙሪያ ሀሳባቸውን የመፍትሄ አቅጣጫ ይሰጡን ዘንድ ጥረት ብናደርግም ሳይሳካልን ቀርቷል፡፡ ከሶስት ምሁራን ውጭ አብዛኞቹ …

የአገሪቱ ምሁራን የት ገቡ? ፍርሃት?…አድርባይነት?… ከሃላፊነት መሸሽ?? Read more »

ሕዝብ ለመሪው በሦስት ደረጃ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ‹አርም› የሚል ነው፡፡ በዚህ ደረጃ ሕዝቡ ሦስት ነገሮችን አምኗል ማለት ነው፡፡ አንድም መሪው በጎ ኅሊና አለው፤ ለማረም የሚችል ዐቅም አለው፤ ችግሩ የተፈጠረው ከአሠራሩ ላይ ነው ብሏል፡፡ አንድም ደግሞ ሕዝቡ፤ መሪው እንደ ማንኛውም ፍጡር …

ሦስቱ የሕዝብ ማስጠንቀቂያዎች (ዲ/ን ዳንኤል ክብረት) Read more »

ደብረብርሃን ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔን የስልጣና ስብሰባ በመቃወም ስብሰባውን በማቆም ትተው መውጣታቸው ታውቋል። #MinilikSalsawi በጎንደር ዩንቨርስቲ የተጀመረው ስብሰባን ቦይኮት የማድረግ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ደብረብርሃን ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔን የስልጣና ስብሰባ በመቃወም ስብሰባውን በማቆም ትተው መውጣታቸው ታውቋል።በወታደሮች አስከብባች ሁን ደብረ ብርሃን ሰላም ናት ትላላቹህ …

ደብረብርሃን ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔን የስልጣና ስብሰባ በመቃወም ስብሰባውን በማቆም ትተው መውጣታቸው ታውቋል። Read more »

በኮንሶ ስለተፈጠረው ተቃውሞና ግጭት የኮንሶ ጥያቄ ኮሚቴ አባል የሆኑትን አቶ ገመቹ ገንፌ በተፈጠረው ግጭት መነሻ ምክንያት ዙሪያ እንዲሁም አሁን ስላለበት ሁኔታ “ጥያቄያችን በኦሮሚያ ክልል እስከመጠቃለል ይዘልቃል” አቶ ገመቹ ገንፌ፤ – የኮንሶ ኮሚቴ አባል ከኮንሶ የዞንነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ግጭት …

የኮንሶው ቀውስ እያወዛገበ ነው :: ጥያቄያችን በኦሮሚያ ክልል እስከመጠቃለል ይዘልቃል:: Read more »

በአሜሪካን ካሊፎርኒያ ስቴት ሎስ አንጀለስ ከተማ ባለው የወያኔ  አገዛዝ ቆንስላ ጽ/ቤት ኢትዮጵያውያን ለ45 ደቂቃዎች ያህል በቁጥጥር ሰር  አዋሉት ።   በቆንስላ ጽ/ቤቱ የወያኔ አርማ ያለበት ሰንደቅ ዓላማ ወርዶ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ተቀባይነት ያለው ሰንደቅ ዓላማ እንዲውለበለበ ተደርጓል ። በሕወሓት ትእዛዝ ግፍ …

ሎስ አንጀለስ ከተማ የወያኔ ቆንስላ ጽ/ቤትን ኢትዮጵያውያን ለ45 ደቂቃዎች ያህል በቁጥጥር ሰር አዋሉት ። Read more »

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ ተጀምሯል #UNGA #UN #Migration #NewYork #VOAAmharic የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በዛሬ እለት በኒው ዮርክ ተጀምሯል።በሳምንቱ መጨረሻ በከተማው የደረሰውን ፍንዳታ ተከትሎ የፀጥታው ጥበቃው በከተማዋ ተጠናክሯል።የዓለም መሪዎች በጉባዔ ለመሳተፍ ወደ ከተማው እየገቡ …

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በኒው ዮርክ ተጀምሯል Read more »

አትሌት ፈይሣ ሌሊሣ በሪዮ ኦሎምፒክ ያገኘውን የብር ሜዳልያ ለቤተ መዘክር አበረከተ። የኢትዮጵያ አትሌቶች በሳምንቱ ማብቂያ በተለያዩ የዓለም ከተሞች በተካሄዱ ዓለምአቀፍ ሩጫ ውድድሮች ድል ተቀዳጅተዋል። http://bit.ly/2cZbseU ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ። http://bit.ly/2cL3HYl

” የውስጥ አርበኞቹ እንደሆነ እኔ ቢሮ ድረስ ገብተዋል ። የኔ ራሴ ጽ/ቤት ድረስ ገብተዋል ።አስካለ የምትባለዋ ፀሐፊዬ ለወያኔዎች ሰላይ ነበረች ” ኮሌኔል መንግስቱ ሃይለማሪያም ( የመንግስቱ ሃይለማሪያም ትዝታዎች _ ቁጥር ሁለት ፣ ገፅ 55 ።) .. ታሪክ የአለፈውን ክስተት የምንማርበት …

” የውስጥ አርበኞቹ እንደሆነ እኔ ቢሮ ድረስ ገብተዋል ። የኔ ራሴ ጽ/ቤት ድረስ ገብተዋል ።አስካለ የምትባለዋ ፀሐፊዬ ለወያኔዎች ሰላይ ነበረች ” ኮሌኔል መንግስቱ ሃይለማሪያም Read more »

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ምሁራን የመጀመሪያ ቀን የውይይት ውሎ በከፊል(መስከረም 9፣ 2009 ዓ.ም)፡- በዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሊቀመንበር አቶ ካሳ ተ/ብርሀን አጠቃላይ የውይይት መድረኩ መነሻ አሳብ ትረካ እና የእለቱ የውይይት አጀንዳ በሆነው ያለፉት 25 ዓመታት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ጉዞ ዙሪያ የሚያጠነጥን ገለፃ በኃላ …

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሰቲ ምሁራን – ሰው እየሞተ እና ህዝብ ለተቃውሞ እየወጣ ስለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት መወያየት ያሳፍራል:: Read more »

በአገዛዙ ላይ ተቃዉሞው በ2009 በተጠናከረ መልኩ እየቀጠለ ነው። ሕወሃቶች የሕዥብን ጥያቄ በሃይል ለማፈን እና ለመጨፍለቅ አቅደው ነው እየተንቀሳቀሱ ያሉት። በአዲሱ አመት መግቢያ የተፈጠረውን አንጻራዊ መረጋጋት ለጥቅማቸው በመጠቀም፣ ከሕዝብ ጋር ያላቸው ችግር በቶሎ መፍታትና መረጋጋቱ ዘለቄታዊ እንዲሆን መስራት ሲገባቸው፣ ሰዎቹ ግን …

በባህር ዳርና በጎንደር የስራ ማቆም እና ከቤት ያለመውጣት ኣድማ እየተካሄደ ነው። Read more »

News Ethiopia Wetatoch Dimts September 19, 2016 = መረጃ ሙሉ ያደርጋል ለዚህ ደግሞ የኢትዮጵያ ወጣቶች ድምፅ ሳምንታዊ ዜናዎችን እንዲሁም መጣጥፎችን ለስለስ ካሉ ሙዚቃዎች ጋር ይዘንላችሁ ቀርበናል አብራችሁን ሁኑ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=tXZmX_8yLQ0]

የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ለስድስተኛ ጊዜ ወደ መስከረም 18 ቀን 2009 ዓ.ም. ተዛወረ።#Ethiopia #Gonder #AmharaResistance #MinilikSalsawi ለዛሬ ተቀይሮ የነበረው የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ለስድስተኛ ጊዜ ወደ መስከረም 18 ቀን 2009 ዓ.ም. ተዛወረ። በጎንደርና በባህር ዳር በቤት …

የኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ የፍርድ ቤት ቀጠሮ ለስድስተኛ ጊዜ ወደ መስከረም 18 ቀን 2009 ዓ.ም. ተዛወረ። Read more »

Ethiopian Demonstration in front of US Embassy in TelAviv , Israel 19/sep/2016 …. በእስራኤል ቴል አቪቭ የኣሜሪካ ኤምባሲ ፊትለፊት ኢትዮጵያውያን ያደረጉት ደማቅ ሰልፍ የወያኔን ስርዓትና የኣሜሪካንን እርዳታ በመቃወም [youtube http://www.youtube.com/watch?v=UJuHpJWWh24&w=560&h=315] [youtube https://www.youtube.com/watch?v=mW8S56GOcDk&w=560&h=315]

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምሁራን ውይይት ለተገደሉ ወገኖቻችን የኅሊና ፀሎት በማድረግ ተጀመረ: ዛሬ በተጀመረው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምሁራን ውይይት አዲስ ነገር እንደተከሰተ ሸገር 102.1 ራዲዮ ዘግቧል፡፡ ምሁራኑ፣ ውይይቱ በኦሮሚያና በአማራ ክልል ለተገደሉ ወገኖቻችን የኅሊና ፀሎት በማድረግ ይጀመር በማለት ውይይቱ በኅሊና ጸሎት …

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የምሁራን ውይይት ለተገደሉ ወገኖቻችን የኅሊና ፀሎት በማድረግ ተጀመረ:: Read more »

በጎንደር ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔ ስብሰባን ላለመሳተፍ ኣድማ መቱ። #Ethiopia #Gonder #GonderUniversty #AmharaProtests #EthiopiaTeachers Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በጎንደር ዩንቨርስቲ መምህራን ሰብስቦ ለማስፈራራት ለማዘናጋት ለማታለል እንዲሁም በተለመደው የሃሰት ፕሮፓጋንዳና ኣብዮታዊ ዲሞክራሲ ለመጥመቅ ኣስቦት ሕወሓት የጠራው ስብሰባ በመምህራን ኣድማ ምክንያት መደናቀፉ ታውቋል።ወያኔ …

በጎንደር ዩንቨርስቲ መምህራን የወያኔ ስብሰባን ላለመሳተፍ ኣድማ መቱ። Read more »

ወጣቷ የነጻነት ታጋይ ንግስት ይርጋ በወያኔ መታፈኗ ተሰማ፥ የአማራ ተጋድሎ ወጣቶችን በማሰርና በማሸማቀቅ ዓይቆምም፥ ================================== ወጣት ንግስት ይርጋ፥ አርብ መስከረም 6 ቀን 2009 ዓ.ም ከጎንደር ከተማ ተነስታ፥ በታች አርማጭሆ ሳንጃ ከተማ ወደ ሚገኘው ቤቷ ስታመራ መንገድ ላይ ታፍና ወደ አዲስ …

ወጣቷ የነጻነት ታጋይ ንግስት ይርጋ በወያኔ መታፈኗ ተሰማ፥ Read more »

የዘንድሮ የኢሬቻ በዓል አከባበር ሥነ ስርዓት *******************************   ዘንድሮ የኦሮሞ ህዝብ የ2016/2009 የኢሬቻ በዓል አከባበር ያለ ማንም ጣልቃ ገብነት በአባ ገዳዎች መሪነት በነፃነት በሆራ አርሰዲ ያከብራል። ከአባ ገዳዎች መዋቅር ውጭ የየትኛው የኦህዴድ/ኢህአዴግ ካድሬዎች ጋጋታ በአካባቢው እንዲሰማ አይፈቀድም።   የአባ ገዳዎች …

የዘንድሮ የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ህዝብ በ2008 የተገደሉትን፣ ለእስር፣ ለወከባ፣ ለድብደባ፣ ለቃጠሎ የተዳረጉ ልጆቹን ያስባል። Read more »

ፌስቡክ ላይ ያሉ ቫይረሶች እና መፍትሄያቸው ፡- 1- በጣም አደገኛው ቫይረስ በአፕ መልክ የቀረበ ሲሆን ሙሉ መረጃችሁን ለመስረቅ በመጀመሪያ እናንተን ሸውደው ፈቃድ ያገኛሉ። ይሄን ይመስላሉ ፣ — Who among your FB friend is secretly in love with you? — who …

ፌስቡክ ላይ ያሉ ቫይረሶች እና መፍትሄያቸው Read more »

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ከእሳትና ጥይት የተረፉት ታሳሪዎች በቂሊንጦ በእንግልትና ስቃይ ውስጥ መሆናቸውን ለቢቢኤን ገለጹ ቂሊንጦ በደረሰው የእሳትና የጥይት ተኩስ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ መንግስት ባመነው 23 ሰዎች እና ከዚያ በላይ መሞታቸው ይታወቃል፡፡ የተረፉት እስረኞች ወደ ተለያዩ እስር ቤቶች መላካቸው እና የተወሰኑት …

ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ከእሳትና ጥይት የተረፉት ታሳሪዎች በቂሊንጦ በእንግልትና ስቃይ ውስጥ ናቸው Read more »

ወያኔ ነፍሶበታል። የሕዝቡን ትግል እያለሰለሱ እንዲያጣጥሉና የወያኔን ሃያልነት እንዲሰብኩ ለሚዲያዎች በጀት ሊመደብ ነው። #MinilikSalsawi Minilik Salsawi – mereja.com – ከዚህ ቀደም ተሞክሮ ባይሳካም ለስልጣኑ ርዝማኔ ተስፋ የማይቆርጠው የሕወሓት የደህንነት ቢሮ በሃገር ውስጥ ላሉ ሚዲያዎች በተለይ በነጻ ፕሬስ ስም ለሚንቀሳቀሱ ጋዜጦች …

ወያኔ ነፍሶበታል። የሕዝቡን ትግል እያለሰለሱ እንዲያጣጥሉና የወያኔን ሃያልነት እንዲሰብኩ ለሚዲያዎች በጀት ሊመደብ ነው። Read more »

Daniel Berhane  = ሐሙስ የጀመረውን የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲ ስልጠና ሊያወያዩ የሄዱት ዶ/ር አዲስአለም ባሌማ ነበሩ አሉ – የትግራይ ም/ፕሬዚዳንትና የህወሓት ሰራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል። ሰውየው ወደ ከፍተኛ ስልጣን በቅርብ ስለመጡ ሰዉ እሳቸው ላይ አይበረታም ተብሎ መሰለኝ እሳቸው የተመረጡት። እሳቸው ደግሞ …

የተማረ ሰው የማጣጣል ድርጅታዊ ባህል – ዶ/ር አዲስአለም ባሌማ ፎረሹ ፣ ኢ.ህ.አ.ዴ.ግም እርቃኑ ወጣ:: Read more »

ኢህአዴግ ለ8 ቀናት በጠራው የመምህራን ስልጠና እንኳን ሊያተርፍ ብዙ ብዙ እየከሰረ እንደሆነ ግልፅ እየሆነ ነው፡፡ለምሳሌ የህ.ወ.ሐ.ት ምሽግ ተብላ በምትታሰበው መቐለ፣ ሊያውም ዶ/ር አዲስ አለም ባሌማ በመሰለ የህ.ወ.ሐ.ት የፖሊት ቢሮና የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የነበረው ሰብሰባ ኢህአዴግ እርቃኑ …

ህወሐት በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የነበረው ሰብሰባ እርቃኑ የወጣበት፣ ብዙ የፎረሸበትና ብዙ የከሰረበት ነው:: Read more »

ተዋናይ ዝናህ ብዙ ፀጋዬ አገሩን ጥሎ ተሰደደ። VOA Amharic ==================== ዝናህ ብዙ ´´በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የሚፈፀመው ሰቆቃ እና ግድያ ህሊናዬ ሊቀበል አልቻለም።ባለው ስርዓት ላይ ተቃውሞ አለኝ።ይህ ስርዓት እስካልተቀየረ ድረስ ወደ አገሬ አልመለስም´´ በማለት ለአሜሪካ ድምፅ ራድዮ በሰጠው ቃል ገልጧል። [youtube …

ተዋናይ ዝናህ ብዙ ፀጋዬ አገሩን ጥሎ ተሰደደ። (Interview ) ይህ ስርዓት እስካልተቀየረ ድረስ ወደ አገሬ አልመለስም Read more »

የመሬት ኢትዮ እስራኤል ድመፅ ከአቶ ሚኪ ሕዝኪኤል እንዲሁም አቶ ግዛቸው አደመና አቶ ሐብታሙ ሙላቴ ጋር የትደርገው ቃለ ምልልስ [youtube http://www.youtube.com/watch?v=4RvgTlyzek8]

ባለፈው ሣምንት የጎንደር የገበያ ማዕከል በእሣት ተለኩሶ የወደመ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ የእሣት አደጋ ንብረታቸው የወደመባቸው ነጋዴዎች ብዛት ከ440 በላይ ሲሆኑ የወደመው ንብረት ግምት ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚሆን ይገመታል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ተጎጅ ነጋዴዎችን ለማገዝ የገቢ ማሠባሠቢያ ፕሮግራም ለማካሄድ አሥተባባሪ …

ንብረታቸው በእሳት ለወደመ የጎንደር ነጋዴዎች የገቢ ማሰባሰቢያ በጎንደር ሕዝብ ወደ እንቅሥቃሴ ተገብቷል። Read more »

አምናና ዘንድሮ፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ይበልጥ እየተጋጋለ፣ እየተበላሸና አስፈሪ እየሆነ የመጣው፣ በአጋጣሚ ይመስላችኋል? በየአገሩኮ፣ ተመሳሳይ ትዕይንቶችን እያየን ነው። ግራ እየተጋባን፣ እውነታውን በግልፅ ለማየት ፈርተን፣ ራሳችንን ለማታለል ካልፈለግን በቀር፣ የፖለቲካ ማዕበሉ፣ የአጋጣሚ ጉዳይ አይደለም። አስፈሪነቱ ደግሞ፣ ጭራና ቀንዱ አልያዝ ብሎ፣ ጨርሶ መፍትሄ …

የለውጥ ማዕበል ገፈት ቀማሽ ሳንሆን፣ ተቋዳሽ ለመሆን፣… የመፍትሄው ጅምር ይሄውና! ( ዮሃንስ ሰ. ) Read more »