የካቶሊክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳትና የጸረ ማፍያ አስተያየት
ጣሊያን ዉስጥ በሶስት ክፍላተ ሃገራት በካላብሪያ እንድራንጌታ፣ በሲሲሊ ማፊያ፣ እንዲሁም በካምፓኛ ኔፕልና አካባቢዉ ደግሞ ካሞራ የተባሉ የተደራጁ የአመፅ ቡድኖች መኖራቸዉ የአደባባይ ምስጢር ነዉ።
ጣሊያን ዉስጥ በሶስት ክፍላተ ሃገራት በካላብሪያ እንድራንጌታ፣ በሲሲሊ ማፊያ፣ እንዲሁም በካምፓኛ ኔፕልና አካባቢዉ ደግሞ ካሞራ የተባሉ የተደራጁ የአመፅ ቡድኖች መኖራቸዉ የአደባባይ ምስጢር ነዉ።
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች በመንግስት መሥሪያ ቤቶች የሚሰጡ አገልግሎቶች የተወሰነ መሻሻል ቢያሳዩም አሁንም መጉላላቶች እንደሚስተዋሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ገለጹ።
ሳይንቲስቶች ሳይቤሪያ በቅርቡት አደገኛ ጎርፍና ሌሎች የተፈጥሮ አደጋዎች በተደጋጋሚ ሊገጥማት እንደሚችል አመለከቱ። ባለሙያዎቹ እንደሚሉት እያደገ የመጣዉ የዓለም የሙቀት መጠን ያስከተለዉ ጎርፍም በተጠቀሰዉ አካባቢ ባለፈዉ እና በያዝነዉ ወር ከ50 ሺህ የሚበልጡ ሰዎችን ኑሮ አናግቷል።
የኢራቁ ውጊያ ዜጎችን ብቻ ሳይሆን በሃገሪቱ የተሰማሩ የውጭ ኩባንያዎችንም ከሃገር እያስወጣ ነው ። በጦርነቱ ሃገር ለቀው እንዲወጡ ከተገደዱት ውስጥ የጀርመን ኩባንያዎች ይገኙበታል ።
በብራዚል ካለፉት 12 ቀናት ወዲህ እየተካሄደ ባለው የ2014 ዓም የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያ ላይ በፍፁም ያልተጠበቁት ስጳኝ እና እንግሊዝ ግን ገና በጊዜ ከውድድሩ ተሰናብተዋል፣
የጋዜጠኝነትን ሙያ የሚያስከብሩ ነፃ ጋዜጠኞች የሚመሩት ማህበር መቋቋም ለሙያው እድገትም ሆነ ለጋዜጠኞች ደህንነት ወሳኝ መሆኑን ተናግሯል ።
እገታውና በተከታታይ የቀጠለው እስር ሃማስና የፍልስጤማውያን ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስ በተፈራረሙት የአንድነት ስምምነት ላይ ተፅእኖ በማድረግ ላይ መሆኑ ተዘግቧል ።
የዛሬዎቹ አሸባሪዎች እስላማዊ መንግሥት የመመስረት ቅዠታቸዉ ነቅተዉ ከድሮዎቹ አሸባሪዎች ከኩርዶች ተምረዉ ማዕከላዊና ምዕራባዊ ኢራቅ ላይ «ሱኒስታን» ወይም ሌላ መንግሥት ቢያቆሙስ?
በብራዚል ካለፉት 12 ቀናት ወዲህ እየተካሄደ ባለው የ2014 ዓም የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያ ላይ በፍፁም ያልተጠበቁት ስጳኝ እና እንግሊዝ ግን ገና በጊዜ ከውድድሩ ተሰናብተዋል፣
ሰዎች ለሰዎች በኢትዮጵያ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች በሙያዊ ተጠያቂነትና በግልፅነት እንዲሁም በመረጃ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለመሥራት አቅዷል።
ስምምነቱ በዋነኛነት የጅቡቲ ወደብ አገልግሎት ተጠቃሚ ለሆነችው ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን መንግሥት ይናገራል።በዚህ የሚስማሙ ወገኖች እንዳሉ ሁሉ የዜጎች የመጠጥ ውኃ አቅርቦት ችግር ሳይሟላ ለሌላ አገር ውኃ ለማቅረብ መስማማት ተገቢ አይደለም የሚሉም አልጠፉም ።
የኢራቅ እና የሌቫንት እሥልማዊ መንግሥት የተሠኘዉ አክራሪ ቡድን፤ በኢራቅ እና በሶርያ ሥልታዊ ቦታዎችን መቆጣጠሩ፤ የዩኤስ አሜሪካዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በመካከለኛዉ ምሥራቅ እና አዉሮጳ ዉይይት እንዲያደርጉ አስገድዶአቸዋል። ሚንስትሩ በቅድምያ ጉዞአቸዉን ወደ ግብፅ ያደረጉ ሲሆን፤ በግብፅ የዉስጥ የፖለቲካ ጉዳይም ይነጋገራሉ።
ትናንት ታስቦ የዋለውን የዓለም ስደተኞች ቀን ምክንያት በማድረግ የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ተመልካች መስሪያ ቤት፣ በምሕፃሩ « ዩ ኤን ኤች ሲአር» ባወጣው ዘገባ ከሁለተኛ ዓለም ጦርነት ወዲህ ትውልድ ሀገሩን ለቆ መሰደድ የተገደደው ሰው ቁጥር እንዲህ እንዳሁኑ በዝቶ እንደማያውቅ አመልክቶዋል።
ምንም እንኳን ሩስያ ወታደሮቿ በተጠንቀቅ ብታቆምም፤ የምዕራቡ ሀገራት ማዕቀባቸውን ቢያጠናክሩም፤ ዮክሬይን በመንግሥትም የአንድ ወገን የተኩስ አቁም ዉሳኔ ቢደርስም፤ የመፍቀሬ ሩሲያ አማፂያን ጦራቸዉን አላስቀመጡም።
ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በጦርነትና ቀዉስ ምክንያት ከቤት ንብረታቸዉ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር 50 ሚሊዮን መድረሱን የተመ የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR አስታወቀ።
ኀሙስ ሰኔ 5 ቀን በብራዚል በደመቀ ሥነ ሥርዓት የተጀመረው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ፤ ሁለተኛ ሳምንቱን ጀምሯል። የሰሞኑን ውድድሮች ፤ በተለይም አፍሪቃን ወክለው የሚገኙት 5 ቡድኖች ያሳዩትን ጨዋታ ጥንካሬና ድክመት በተመለከተ ፣
ኢትዮጵያ ውስጥ ፤ ከአዲስ አበባና አካባቢዋ ጋር የተጣመረውን የልማት መሪ አቅድ፤ የገጠር አርሶ አደሮችን ከርስት ጉልታቸው አፈናቅሎ ለችግር ይዳርጋል በማለት፣ በኦሮሚያ ፌደራል መስተዳድር የተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ የዩንበርስቲ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ
ከጀኔቭ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንደዘገበው፣ መንግሥት በሚወስደው ብርቱ የጭቆና ርምጃና ዜጎችንም በመላ ለዐሠርተ ዓመታት ለብሔራዊ ወታደራዊ አገልግሎት ስለሚያሠማራ በየወሩ ከሞላ ጎደል 4,000 ኤርትራውያን አገራቸውን እየለቀቁ ይሰደዳሉ ።
ወቅቱ የአለም የእግር ኳስ ዋንጫ የሚተላለፍበት፣ ከልጅ እስከ አዋቂው ወንድ ሴት ሳይል ከቴሌቪዥን ፊት ለፊት ተቀምጦ ከብራዚል የሚተላለፉትን የእግር ኳስ ግጥሚያዎች የሚመለከትበት ነው።
የአፍሪቃ ሕብረት ፣ የግብፅ ጦር ኃይል በወታደራዊ መፈንቀለ መንግሥት፤ የቀድሞውን በዴሞክራሲ የተመረጡትን ፕሬዚዳንት ከሥልጣን እንዲወገዱ አድርጓል በማለት ፣ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት መሥራች የሆነችውን ሀገር አንድ ዓመት ያህል ከአባልነት አግዶአት
በመስጊዶች እና ቤተክርስትያን ዉስጥ የሚገኙ ጥንታዊ የሥነ-ጽሑፎች አብያተ-መጻሕፍት፤ የአንድ ሀገር፤ አህጉር ብሎም የሰዉን ልጅ የእድገት ታሪክ ያዘሉ በመሆናቸዉ እንክብካቤ እና ልዩ ጥበቃ ሊደረግላቸዉ ይገባል።
ኢራቅ ዉስጥ የሱኒ ሚሊሺያዎች የሀገሪቱን ሁለተኛ ታላቅ ከተማ ሞሱልን ከያዙና በባግዳድ አካባቢም ጥቃታቸዉን ካጠናከሩ ወዲህ የፕሬዝደንት ኑሪ አልማሊኪ ሺአቶች የሚበዙበት መንግስት ህልዉና አደጋ ላይ መዉደቁ እየተነገረ ነዉ።
የዓለም የስደተኞች ቀን በነገዉ ዕለት ይታሰባል። በያዝነዉ በተለይም ጦርነት እና ግጭት ከሚካሄድባቸዉ ሃገራትና አካባቢዎች የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR ባለፈዉ ወር ነዉ የጠቆመዉ።
ዋና ጽ/ ቤቱ በሙዑንሸን፤ ደቡብ ጀርመን የሚገኘው፣ የአውሮፓ የአዲዲስ ግኝቶች የባለቤትነት መብት መዝጋቢና ዕውቅና ሰጪው መ/ቤት ከተለያዩ የአውሮፓ ሃገራት በአንድ ዓመት ውስጥ፤ የፈጠራ ውጤት ባለቤትነት መብት ለማግኘት፣ 265,690 ማመልከቻዎች ናቸው የደረሱት።
ከማራኪ ጨዋታ ጋር በሰፊ ብልጫ ተጋጣሚዎቻቸውን ፤ ሆላንድ እስፓኝን፣ 5-1 ፣ ጀርመን ፖርቱጋልን 4-0 ያሸነፉበት ሁኔታ በኳስ ጨዋታ ተመልካቾችና ሐያስያን በሰፊው ሲወሳ ፣ የሌሎቹ ያን ያህል አድናቆት አልተቸረውም።
ዋና ጽ/ ቤቱ በሙዑንሸን፤ ደቡብ ጀርመን የሚገኘው፣ የአውሮፓ የአዲዲስ ግኝቶች የባለቤትነት መብት መዝጋቢና ዕውቅና ሰጪው መ/ቤት ( በጀርመንኛው Europäsche Patentamt)ከተለያዩ የአውሮፓ ሃገራት በአንድ ዓመት ውስጥ፤ የፈጠራ ውጤት ባለቤትነት መብት ለማግኘት፣ 265,690 ማመልከቻዎች ናቸው የደረሱት።
የእሥራኤል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቪግዶር ሊበርማን በኢትዮጵያ ይፋ ጉብኝት አደረጉ። አቪግዶር ሊበርማን እና እሳቸው የመሩት የልዑካን ቡድን ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት እና ከንግዱ ማህበረሰብ ጋ ተገናኝተው ሀሳብ ተለዋውጠዋል።
የኬንያ መንግሥትም ፦ ምክትል ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በተደጋጋሚ እንዳሉት ለአሸባሪዎች ዛቻ ተንበርክኮ ጦሩን አያስወጣም።እና ለኬንያ-ሶማሊያ ዉስጥ የመዋጋት፤ኬንያ ዉስጥ የመጠቃት መወዛገቡ አዙሪት-ይቀጥላል።
አዲስ-አበባ ምርጥ ሆቴሎች እየዋሉ-እያደሩ እንዲደራደሩ አሥራ-ሰባት ሚሊዮን ዶላር የፈሰሰላቸዉ ሹማምንት ግን የዚያን ሕዝብ-እልቂት-ስደት ፤ ችግርና ችጋር ለማቆም ተነጋገሩ-ሲባሉ እንቢኝ ይላሉ።«እሺ» እንዲሉ ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ «ቆንጠጥ»-ሊያደርጋቸዉ ይገባል።
የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ፣ በምህፃሩ « ሰ መ ጉ » እና የአውሮጳ ህብረት ዛሬ በአዲስ አበባ የዕቅድ ማስፈፀሚያ ዐውደ ጥናት አካሄዱ።
ጀርመን ኤርትራዉያን ተገን ጠያቂዎችን ወደጣሊያን መመለስ መጀመሯ እያነጋገረ ነዉ። ዛሬ ጠዋት የጀርመን ፖሊሶች ሶስት ኤርትራዉያንን ወደጣሊያን ልከዋል።
የእስራኤል ጦር ኃይል በምዕራባዊ ዮርዳኖስ ወንዝ አካባቢ የታገቱ ሶስት ወጣት እስራኤላዉያንን ለማስለቀቅ ናቡስ የተባለችዉን ከተማና አካባቢዉን ወርሮ የተጠናከረ ፍተሻ ማካሄዱን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
እንደኦክስጅን ሁሉ ለፍጥረታት እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች አንዱ ዉሃ መሆኑ ይታወቃል። የፍጥረታት መሠረት የሆነዉ ዉሃ ለምግብ የሚሆኑ ተክሎችን በማብቀል ነፍስ ለማቆየት ሲፈለግ እሱ ራሱ በልዩ ልዩ ነገሮች ተበክሎ የበሽታ መንስኤ ሲሆን አሳሳቢነቱ ያኔ ነዉ።
በምሥራቅ አፍሪቃ በተለይም በአፍሪቃው ቀንድ በመከሠት ላይ ያለውን ድርቅ ለመቋቋም፤ የምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት ፣ የኢ ጋ ድ ሃገራት መሪዎች፤ አዲስ አበባ ውስጥ ጉባዔ በማካሄድ ድርቁን መቋቋም በሚያስችሉ
ሚንስትር ደ ኤታ ዚልበርሆርን እንደሚሉት ደግሞ የአፍሪቃ ዕድገት እንዲቀጥል ዕድገቱ የአፍሪቃዉያን በሙሉ መሆን አለበት።የሕዝቡን የምግብ፤የጤና እና የትምሕርት ፍላጎት ማሟላት-አንድ።መልካም አስተዳድር እና የመሠረተ-ልማት አዉታርን ማስፋፋት-ሰወስት።
በብራዚሉ የዓለም ዋንጫ ውድድር ፤ የጀርመንና የፖርቱጋል ብሔራዊ ቡድኖች፣ ከምድባቸው የመጀመሪያውን ግጥሚያ ዛሬ አካኺደዋል። ጀምረዋል። ስለሁለቱ ቡድኖች ሰሞኑን ብዙ ሲጻፍና ሲነገር ሰንብቷል። የእግር ኳስ ባለሙያዎች እንዴት ያዩታል? ቀድሞ
ሐምሌ ስድስት፣ 2006 ድረስ የሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ባለድል ማን ሊሆን እንደሚችል ከወዲሁ ለመገመት የሚያዳግት እየሆነ ነው ።
በዩናይትድ ስቴትስ ኮሎምቢያ ዩንቨርስቲ የሚደገፈው «አይ ሲ ኤ ፒ» በሚል የእንግሊዝኛ ምሕጻር የሚታወቀው ግብረ ሠናይ ድርጅት በምሥራቅ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የጤና ተቋማት፣ የቴክኒክና የሕክምና መሣሪያዎች ድጋፍ
የአንጎሎ-አሜሪካን መሪዎች አዲሲቱ ኢራቅ በደም-አስከሬን፤ በሽብር፤ እልቂት፤ በጥፋት ዉድመት ቀለል ካለም እስረኞችን በማሰቃየት- ከድፍን ዓለም አንደኛ ሐብታም ሐገር ስትሆን-ሰዉዬዉም እንደ ሁሉም ዓለም አዩ።እንደ ሁሉም ኢራቃዊ ኖሩበት።አማረሩ።እንደ ሐይማኖት መሪ-አወገዙ፤ እንደ ወጣት ጥፋቱን-ሊያጠፋ ተነሳ።
በምሥራቅ አፍሪቃ በተለይም በአፍሪቃው ቀንድ በመከሠት ላይ ያለውን ድርቅ ለመቋቋም፤ የምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት ፣ የኢ ጋ ድ ሃገራት መሪዎች፤ አዲስ አበባ ውስጥ ጉባዔ በማካሄድ ድርቁን መቋቋም በሚያስችሉ
ባለፈዉ እሁድ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ በአጭሩ አንድነት፤ እንዲሁም የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምህጻሩ መኢአድ ለዉህድት የሚያበቃቸዉን ቅድመ ዉህደት ስምንነት ተፈራርመዋል።
የኢራቁን ቀዉስ አስመልክቶ የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይን ማየር፤ በአካባቢዉ ላይ ያሉት ሀገራት ኃላፊነቱን እንዲወስዱ ጠይቀዋል።