የእስራኤል ሃማስ ፍጥጫ
የእስራኤል ጦር ኃይል በምዕራባዊ ዮርዳኖስ ወንዝ አካባቢ የታገቱ ሶስት ወጣት እስራኤላዉያንን ለማስለቀቅ ናቡስ የተባለችዉን ከተማና አካባቢዉን ወርሮ የተጠናከረ ፍተሻ ማካሄዱን ዘገባዎች ያመለክታሉ።
የእስራኤል ጦር ኃይል በምዕራባዊ ዮርዳኖስ ወንዝ አካባቢ የታገቱ ሶስት ወጣት እስራኤላዉያንን ለማስለቀቅ ናቡስ የተባለችዉን ከተማና አካባቢዉን ወርሮ የተጠናከረ ፍተሻ ማካሄዱን ዘገባዎች ያመለክታሉ።