የናይጀሪያ ፀረ ቦኮ ሀራም ትግል እና ጀርመን
ናይጀሪያን የጎበኙት የጀርመን የልማት ሚንስትር ጌርድ ሚውለር ባለፈው ሚያዝያ በሰሜናዊ ናይጀሪያ በቺቦክ መንደር በፅንፈኛው የሙ/ስሊም አክራሪ ቡድን የቦኮ ሀራም የታገቱትን ወደ 300 የሚጠጉ ልጃገረድ ተማሪዎችን
ናይጀሪያን የጎበኙት የጀርመን የልማት ሚንስትር ጌርድ ሚውለር ባለፈው ሚያዝያ በሰሜናዊ ናይጀሪያ በቺቦክ መንደር በፅንፈኛው የሙ/ስሊም አክራሪ ቡድን የቦኮ ሀራም የታገቱትን ወደ 300 የሚጠጉ ልጃገረድ ተማሪዎችን
ተዋናይ ፣ ሞዴል እና በቅርቡ ደግሞ የሙዚቃውን ዓለም የተቀላቀለው ድምፃዊ ካሌብ አርአያ-ሥላሌ የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዳችንን ነው።
በኢትዮጵያ ጥንታዊና ዘመናዊ የትምሕርት አሠጣጥ ሥርዓት እና በትምሕርት ጥራት ላይ ያተኮረ ዉይይት ሰሞኑን አዲስ አበባ ዉስጥ ተደርጓል።አዉደ-ኢትዮጵያ የተሠኘዉ የኢትዮጵያዉያን ምሑራን ማሕበር ባዘጋጀዉ ዉይይት ላይ ሥለ ትምሕርት አሰጣጥ ጥናት ያደረጉ ምሑራንና መምሕራን ተካፋዮች ነበሩ።
ከ1980ዎቹ ጀምሮ ሜንሽን ፉር ሜንሽን የሚል ግብረ-ሠናይ ድርጅት መሥርተዉ ብዙ ሺሕ ኢትዮጳዉያንን በመርዳታቸዉም ምስጋና፤ አድናቆትና ዕዉቅናን ያገኙ በጎ አድራጊ ግለሰብ ነበሩ።86 ዓመታቸዉ ነበር።
የአሸባብ ጥቃት፤የጎሳ ግጭት እና በመንግሥት ባለሥልጣናት መካከል ያለዉ ሽኩቻ እልባት ካላገኘ የሐገሪቱን ቀና ጉዞ ሊያሰናክለዉ እንደሚችል መልዕክተኛዉ አስታዉቀዋል
የዘንድሮው የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት እንሆ ከአንድ ሰዓት ተኩል ገደማ በኋላ በሳዖ ፓውሎ ስታዲየም በደመቀ ሥነ ሥርዓት ይከፈታል ተብሎ በመጠበቅ ላይ ነው። ከዚያም ሥነ ሥርዓቱ ከተጠናቀቀ ከ 2 ሰዓት ገደማ በኋላ የመክፈቻው ግጥሚያ
የአሥራኤል ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቪግዶር ሊበርማን እ ጎ አ ከ 2009 ወዲህ እንደገና 5 የአፍሪቃን አገሮች ለ 10 ቀናት ለመጎብኘት በዚህ ሳምንት ተንቀሳቅሰዋል። የሚጎበኟቸው አገሮች፤ ሩዋንዳ ፤ አይቮሪኮስት፤ ጋና ፣ ኬንያና ኢትዮጵያ ናቸው።
የኢራቅ ኩርዶች የሰሜናዊቷን የነዳጅ ዘይት አምራች ከተማ የኪርኩክን አንዳንድ አካባቢዎች በዛሬው እለት በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ሮይተርስ የዜና ወኪል የዓይን ምስክሮችን ጠቅሶ ዘግቧል ። ትናንት ሞሱልንና ቲክሪትን የተቆጣጠሩት የኢራቅ ሱኒ አማፅያን ደግሞ ይዞታቸውን በማጠናከር ወደ ኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ ለመገስገስ መዛታቸው ተሰምቷል ።
የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች በየቀኑ የውኃ አቅርቦት ችግር እንደሚያጋጥማቸው በመማረር ገልጸዋል። ችግሩ መኖሩን እንደተገነዘበው ያመለከተው የከተማይቱ አስተዳደር የሕዝቡን ችግር ለማቃለል የሚያስችል ርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል።
ጦርነት እና ግጭት በሚካሄድባቸው ሀገራት እና አካባቢዎች ሴቶችን በማስገደድ ወሲባዊ ጥቃት በሚፈፅሙ የጦር አባላት እና ግለሰቦች በአካባቢው ሰላም ከወረደ በኋላ ለፈፀሙት ወሲባዊ ጥቃት ሕጋዊ ከለላ እንዳይኖራቸው፣
ብራዚል የምታስተናግደው ፤ የዘንድሮው የዓለም የአግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ነገ የሚጀመር ሲሆን፣ የ 5ቱም- ክፍላተ-ዓለም እግር ኳስ አፍቃሪዎች፤ ይህን ልብ አንጠልጥል የአስፖርት ውድድር አንድ ወር ሙሉ ለመከታተል ተዘጋጅተዋል። በዘንድሮው የዓለም
የኢጋድ አባል ሃገራት መሪዎች ትናንት በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ላይ ከተነጋገሩ በኋላ ማምሻውን ባወጡት መግለጫ መንግሥትና አማፅያን ከዚህ ቀደም የተፈራረሟቸውን ሁለት የተኩስ አቁም ስምምነቶች ባለማክበራቸው ቅር መሰኘታቸውን ሳይገልጹ አላለፉም ።
ጉባኤው የስዊድንና የሶማሊያ መንግሥታዊና የግል ድርጅቶችን ለማገናኘት እንዲሁም ለስዊድናውያን ባለሃብቶች ስለ ሶማሊያ ተጨባጭ ሁኔታ ለማስረዳት ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑ ተመልክቷል ።
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተቃዋሚ-ይባሉ ገዢ፤ ያገር ዉስጥ ይሁኑ የዉጪ ለመተባባር፤ ግንባር ለመፍጠር፤ ለመዋሐድ ሲዋዋሉ፤ መዋዋላቸዉ በተነገረ ማግሥት መለየያየት፤ መጣላት መወቃቀሳቸዉ ከመደጋገም አልፎ-ተለምዷል።ያለፈዉ ላለመደገሙ ለጊዜዉ ማረጋገጫ የለም። ካለም አቶ ስዩም «ተምረናል» ያሉት ነዉ።
ግሎባል ኦሽን ኮሚሽን የተሰኘ አንድ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ባለፈዉ ሳምንት ያወጣዉ ጥናት ከከባቢ አየር 500 ሚሊዮን ቶን ካርቦን በዉቅያኖስ እንደሚመጠጥ አመለከተ።
የስዊድን ጠቅላይ ሚንስትር ፍሬድሪክ ራይንፌልት ትናንት በሀርፕሱንድ ከተማ የጠሩት ሦስት የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት መራሕያነ መንግሥት የተካፈሉበት ጉባዔ ዛሬም ቀጥሎ ዋለ። በዚሁ የሁለት ቀናት ስብሰባ ላይ የተጋበዙት የጀርመን መራሒተ
በኮሎኝ ከአሥር ዓመት በፊት የቀኝ አክራሪዎች በብዛት የውጭ ሀገር ዜጎች፣ በተለይም ፣ ቱርካውያን በሚኖሩበት ሠፈር አንድ የሚስማር ቦምብ አፈንድተው ከ22 የሚበልጡ ሰዎች ሲያቆስሉ አንድም የሀገሪቱ ፖለቲከኛ ጥቃቱ ወደተጣለበት ቦታ
የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ፣ «ኢጋድ» አባል ሀገራት ሚንስትሮች የሱዳንን ውዝግብ ማብቃት ስለሚቻልበት ጉዳይ ዛሬ በአዲስ አበባ ምክክር አካሄዱ። የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች መሪዎች ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር
የ5 ቱ ክፍለ-ዓለማት እግር ኳስ አፍቃሪዎች አሁን ፊታቸውን ወደ ብራዚል መመለሳቸው እሙን ነው። ከሰኔ 5 እስከ ሐምሌ 6 , 2006 ዓ ም፣ አንድ ወር ሙሉ ፣ ኳስ አፍቃሪዎች የገንዘቡ አቅም ካላቸው መካከል ጥቂቶች
ጦር አዛዦች ወደ ፊልድ ማርሻል በርናርድ ሞንትጎመሪ እና ወደ ጄኔራል ኦመር ብራንድልያ ዞር አሉና «እንቀጥላለን» አሉ።ሰኔ ስድስት 1944—የኖርማንዲ ሰማይ ሰዉ እንደ ዶፍ-ይዘንብበት ገባ።ሐምሳ ሺሕ የሚገመተዉ የጀርመን ወታደር በመቶ-ሐምሳ ሺሕ የተባባሪዎቹ ሐገራት ወታደሮች ተጥለቀለቀ።ባሕሩም ምድሩም፤ ሰማዩም አስከሬን ይለብቀዉ ያዘ።
በፓኪስታን የካራቺ ከተማ በሚገኘው የጂና ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ላይ የታሊባን ሚሊሺያዎች ትናንት በጣሉት ጥቃት እና ጥቃቱን ለማብቃት የአየር ማረፊያው ፀጥታ ኃይላት በወሰዱት አፀፋ ርምጃ ቢያንስ 28 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ።
በዩናይትድ ስቴትስ ተነሳሽነት የመካከለኛው ምሥራቅ የመጨረሻ ዙር ድርድር ከከሸፈ ከሳምንትታ ወዲህ ፤ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍርንሲስ፤ በቅርቡ መካከለኛውን ምሥራቅ ሲጎበኙ ያነጋገሯቸውና
የዉይይታችንን ጥቅል ይዘት «የኢትጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መልዕክት፤ የተቃዋሚ ፖለቲከኞች አፀፋና የሐገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካ» ብለነዋል።
የቀድሞው የግብፅ ጦር ዋና አዛዥ አብደል ፋታህ አል ሲሲ አዲሱ የግብፅ ፕሬዚዳንት ሆነው ዛሬ ቃለ መህላ ፈፀሙ። ከአረብ የፀደይ አብዮት ሶስት ዓመት በኋላ እና የረዥም ዓመታት የሀገሪቱ መሪ ከሆስኒ ሙባረክ በኋላ ዳግም ከሀገሪቱ ጦር በመሪነት ሲሰየም ይህ የመጀመሪያው ነው።
«የፍትሁ አውታር የሞት ቅጣት ለተበየነባት የማርያም ያህያ ኢብራሂም ይስሀግ ጉዳይ ፣ የሚመለከታቸውን ወገኖች ሁሉ የሚያረካ መፍትሔ እንደሚያስገኝለት እናምናለን። » ነው የሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚንስትር አሊ አህመድ ካርቲ ያሉት።
አዲስ ተመራጩ የዩክሬይን ፕሬዚዳንት ፔትሮ ፕሮሼንኮ፤ ቃለ ማሃላ ፈፀሙ። በበዓለ ሲመቱ ላይ ከ50 በላይ የዉጭ ሀገር ልዑካን የተገኙ ሲሆን ከመካከላቸዉ የጀርመኑ ፕሬዚዳንት ዮአሂም ጋዉክ፤ የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሄርማን ቫን ራንፖይ እንዲሁም የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ይገኙበታል።
ኢትዮጵያ ውስጥ ወቅቱ በአገር አቀፍ ደረጃ ተማሪዎች ፈተና የሚወዱበት ነው። ፈተና ያጠናቀቁ የ10ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች እፎይ ብለው ውጤታቸውን በሚጠባበቁበት ሰዓት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የመጨረሻዎቹን ቀናት በጥናት ተያይዘውታል።
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፣ አውሮፓን ከናዚ ጀርመን አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ተጎዳኝተው የዘመቱት አገሮች ፤ ከምዕራብ በኩል ከኢንግላንድ፤ በብዙ መርከቦችና ጀልባዎች ተሣፍረው ፈረንሳይ ኖርማንዲ ጠረፍ የገቡበት 70ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ ሥነ ሥርዓት ታስቦ ዋለ።
በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፣ አውሮፓን ከናዚ ጀርመን አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ተጎዳኝተው የዘመቱት አገሮች ፤ ከምዕራብ በኩል ከኢንግላንድ፤ በብዙ መርከቦችና ጀልባዎች ተሣፍረው ፈረንሳይ ኖርማንዲ ጠረፍ የገቡበት 70ኛ ዓመት በዛሬው ዕለት በደማቅ ሥነ ሥርዓት ታስቦ ዋለ።
በደቡብ ሱዳን የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት፤ ያስችላል የተባለለት ከደቡብ ሱዳን ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍል ያካተተዉ ስብሰባ ይደረጋል ከተባለለት ቀን ዘግየት ብሎ ዛሬ በአፍሪቃ ኅብረት ስራዉን ጀምሯል።
የጀርመን አፍሪቃ ኤኮኒሚ ማኅበር እና አንድ በእንግሊዘኛ መጠርያዉ « ቱ ቢ አሄድ » «እንዳትቀደሙ» የተሰኘዉ የምርመራና እና የጥናት ተቋም አፍሪቃ ገብቶ ለመሥራት ግዜዉና ሁኔታዉ ከምንግዜዉም በላይ አመች ነዉ፤
በኢትዮጵያ ያለዉ የስልክ እና የድረ- መገናኛ መሥመር ዝግመትና መቆራረጥ፤ በዘመናዊነት የወጡትን የመገናኛ ዘዴዎች የሚሰጡትን አገልግሎት መጠቀም እንዳላስቻላቸዉ፤
« አፄ- ኃይለሥላሴ የኔ ዘመድ ብቻ ሳይሆኑ፤ የኢትዮጵያዉያን አባት ናቸዉ። የራሱን ዘመድ ለማሞገስ ብቻ ነዉ እንዳይባል እንኳ፤ የጃንሆይን ድላቸዉን ብቻ ሳይሆን ደካምነታቸዉንም፤ ስህተታቸዉንም ለማስነበብ ሞክሪያለሁ» ይላሉ ዶ/ር ልጅ አስፋዉ ወሰን አስራተ ። ጀርመናዉያን ጃንሆይን አሁንም ቢሆን በጥሩ መንፈስ ነዉ የሚያስቡአቸዉ።
የቡድን ሰባት አባል ሃገራት ፤ በአውሮፓው ህብረት ሰብሰቢነት ብራሰልስ፣ ቤልጅየም ላይ ተሰብስበው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከመምከራቸውም ፣ ጉባዔአቸውን ሲያጠቃልሉ መግለጫ አውጥተዋል። ስምንተኛ አባል
በቅርቡ ፤ በአውሮፓው ሕብረት አባል ሃገራት በመላ በተካሄደው የአውሮፓ ፓርላማ የህዝብ እንደራሴዎች ምርጫ ፤ ፈረንሳይ ውስጥ ፤ ብሔራዊ ግንባር (ፍሮ ናስዮናል) የተሰኘው የቀኝ አክራሪ ንቅናቄ ሰፊ ድምፅ በማግኘት ለመወከል መቻሉ በአገር አቀፍና
ዛሬ ፤ የተባበሩት መንግሥታት ፤ የተፈጥሮ አካባቢ ክብካቤ መታሰቢያ ዕለት ነው። በሰሜንና ደቡብ የምድር ዋልታ የበረዶ መቅለጥ፤ ከባህር የሚነሳ ብርቱ ነፋስ የቀላቀለ ማዕበል፤ የምድረ በዳ መሥፋፋት፤ አንዳንዴም መጠን ያለፈ
የኢትዮጵያ መዲናና የአፍሪቃ ሕብረት ማዕከል አዲስ አበባ ከሚያዋስኑ ገጠር ቀመስ አካባቢዎች ጋር የነደፈችው የጋራ ዕድገት መሪ አቅድ ፣ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት፤ ከአንድ ወር ገደማ በፊት፤ በተለይ በመስተዳድር አራት ፣ በተለያዩ ዩንቨርስቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ እንዳሳዩ ፣
የዕለቱ ዜና
እአአ በሰማንያኛዎቹ ዓመታት በሱዳን በኩል አድረገው ወደ እሥራኤል ለመሄድ ሲሞክሩ በጉዞ ላይ ለሞቱት የኢትዮጵያ አይሁዳውያን በሄርዝል ተራራ በቆመው የመታሰቢያ ሐውልት በያመቱ በሚደረገው ሥነ ሥርዓት ላይ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ የ1,500ዎቹ ስም በሐውልቱ ላይ ተቀረጸ።
ትናንት በፖላንድ መዲና ዎርሶ የአውሮጳ ጉብኝታቸውን የጀመሩት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ሀገራቸው የምሥራቅ አውሮጳ ሀገራት ደህንነታቸውን እና ፀጥታቸውን ለማስጠበቅ በሚያደርጉት ተግባራቸው ላይ ከጎናቸው በመቆም
የሰባቱ የዓለም ዓበይት ኢንዱስትሪ መንግሥታት ጉባዔ በአሁኑ ሰዓት ቤልጅየም መዲና ብራስልስ ተጀመረ፣ ቡድን ስምንት በመባል ይታወቅ የነበረው ቡድን አባል የነበረችው እና ያሁኑን ጉባዔ ማዘጋጀት የነበረባት ሩስያ፣ እንደሚታወሰው፣ ከጥቂት
ከ 2 ሳምንት በፊት በዚህ ክፍለ ጊዜ ባቀረብነው ዝግጅት፣በብሪታንያ ከ 300 ዓመታት በፊት በፓርላማ ተመክሮበት ከጸደቀ በኋላ የተጀመረው፤ ለሕብረተሰብ ጠቀሜታ የሚሰጥ፤ «ሎንግትውድ የሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ሽልማት ፣ አሁንም ደንቡ የጸደቀበት 300ኛ
በኢትዮጵያ ብዛት ብቻ ሳይሆን ጥራት ያላቸው ፊልሞች እንዲመረቱ ኢንሺየቲቭ አፍሪካ የተባለው ድርጅት ከመጪው ቅዳሜ አንስቶ እስከ ረቡዕ የሚዘልቅ የዕይታ መድረክ አዘጋጅቷል።
መኪና ከውጭ ሲያስገቡ እቃ እየጠፋባቸው የተቸገሩ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን የመኪና አስመጪዎች ቅሬታ እያሰሙ ይገኛሉ።