የፍልስጤም ጊዜያዊ መንግሥትና እስራኤል
የፍልስጤም ራስ ገዝ መስተዳድር ጊዜያዊ ተጣማሪ መንግሥት መመስረቱ ትናንት ይፋ ከሆነ በኋላ በዮናይትድ ስቴትስ እና በእስራኤል መካከል ከፍተኛ የአመለካከት ልዩነት ተፈጥሯል።
የፍልስጤም ራስ ገዝ መስተዳድር ጊዜያዊ ተጣማሪ መንግሥት መመስረቱ ትናንት ይፋ ከሆነ በኋላ በዮናይትድ ስቴትስ እና በእስራኤል መካከል ከፍተኛ የአመለካከት ልዩነት ተፈጥሯል።
ግርማ-ሞገሳሙ ሽማግሌ ከልብ የመነጨ ፈገግታ ለገሰኝ።ክንዱን እያያሻሸሁ ሳዋራዉ— አንዳድ ባልደረቦቹን ጠየቀኝ።ከሚጠይቀኝ ሰዎች አንዳዶቹን ከጥቂት ጊዜ በፊት አግኝቷቸዉ ነበር–» እና አከሉ ፀሐፊዋ—«ካርል የማስታወስ ችሎታዉ እየከዳዉ መሆኑን የተገነዘበ መሰለኝ።»
ባለፈው የሳምንት መጨረሻ በዮጋንዳ መዲና ካምፓላ በተካሄደው 9ኛ «የኤሌክትሮኒክስ ወይም የኢ-ለርኒንግ ትምህርት በአፍሪቃ» ጉባኤ ላይ ከ68 ሀገራት የተውጣጡ 1400 የሚጠጉ ሰዎች ተገኝተዋል።
በአማካይ በያመቱ ከአምሥት ከመቶ ኤኮኖሚያዊ ዕድገት በላይ በማስመዝገብ ላይ የምትገኘዋ አፍሪቃ በዓለም የተከሰተው የፊናንስ ቀውስ ያስከተለውን መዘዝ ከሌሎች አውሮጳውያት ሀገራት በተሻለ ሁኔታ መቋቋም ችላለች። ለዚህም እርግጥ፣
እአአ ግንቦት 24፣ 2014 ዓም ቅዳሜ ከቀትር በኋላ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ብራስልስ፣ ቤልጅየም በሚገኝ አንድ የአይሁዳውያን ቤተ መዘክር ውስጥ ተኩስ ከፍቶ ሦስት ሰዎች የገደለው ተጠርጣሪ ባለፈው ዓርብ በቁጥጥር ስር መዋሉ
የገዳ ሥርዓት አራማጅ ድርጅት የተባለ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ትናንት በአዲስ አበባ የመጀመሪያውን ጠቅላላ ጉባዔ አካሄደ። የአዲሱ ፓርቲ አባላት ከአመራሩ ጋ በበርካታ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
በሰሜን ምሥራቅ ናይጀሪያ አታንጋራ በተሰኘ መንደር ጦር መሣሪያ ያነገቡ ሰዎች በቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ ቅዳሴ ላይ ተኩስ ከፍተው 9 ሰዎች መግደላቸውን ፖሊስና የዓይን ምሥክሮች ገለጡ።
የናይጀሪያ መንግሥት ቦኮ ሀራም ባለፈው ሚያዝያ ያገታቸውን ልጃገረዶች እንዲያስፈታ በመጠየቅ ሕዝብ ተቃውሞ እንዳይወጣ የሀገሪቱ ፖሊስ ከለከለ።
በዩኤስ አሜሪካ የተካሄደው የዳይመንድስ ሊግ የአትሌቲክስ ጨዋታ፣ ከ50 የሚበልጡ ሀገራት የተሳተፉበት እና 21 የተለያዩ የስፖርት ዓይነቶች የታየበት በቦትስዋና የተካሄደው ሁለተኛው የአፍሪቃ ወጣቶች ውድድር ፣
የዓለም የጤና ጥበቃ ድርጅት፤ በቅርቡ ያወጣው የመጠርዝር ጥናት ውጤት እንደሚያስረዳው፤ በህክምና ርዳታ የሰዎች ዕድሜ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመራዘም ላይ ነው። ባለፉት 2 ዐሠርተ ዓመታት በዓለም ዙሪያ በአማካይ የ 9 ዓመት ጭማሪ አሳይቷል።
የኢጣሊያ ባህር ኃይል ዳግም በሺ የሚቆጠሩ የጀልባ ላይ ስደተኞችን ማዳኑን አስታወቀ። እንደ ባህር ኃይሉ ከሆነ በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ከ3000 በላይ ስደተኞችን ከኢጣሊያ የባህር ጠረፍ ተቀብሏል። ከሰሜን አፍሪቃ በኩል እንደመጡ የተነገረዉ አብዛኞቹ ስደተኞች ወደ ሲሲሊያ መወሰዳቸውም ተነግሯል።
የተመድ የስደተኞች ጉዳይ ተመልካች መስሪያ ቤት በሳምንቱ መጀመሪያ እንዳስታወቀው፣ በዚህ በተያዘው የግንቦት ወር ብቻ ከ66,000 የሚበልጡ ደቡብ ሱዳናውያን ከመንደሮቻቸው የተፈናቀሉ ሲሆን፤ ከነዚህ መካከል 22,000 ወደ ጎረቤት ኢትዮጵያ ተሰደዋል።
በወጣትና በጎልማሳነታቸዉ ዘመን በተጫዎቷቸዉ ፊልሞች ኦስትሪያና ጀርመን ዉስጥ ከፍተኛ አድናቆትና ያተረፉት በኧም ኢትዮጵያ ዉስጥ ችግረኞችን የሚረዳዉን ሜንሽን ፉር ሜንሽን የተሠኘዉን ግብረ-ሠናይ ድርጅት የመሠረቱና ለረጅም ጊዜ የመሩ በጎ አድራጊም ነበሩ
የናጄሪያዉ ቦኮ ሐራም፤ የማሊ ነዉጠኞች፤ በአካባቢዉ የሚንቀሳቀሱ የባሕር ወንበዴዎችንም ሆነ ሌሎች «ሠላም አዋኪ» ያሏቸዉ ሐይላትን ጥቃት ለመቋቋም የማሕበረሰቡ አባላት ብቻቸዉን አይችሉትም
በፈረንሣይዋ ጥንታዊት ከተማ ካን ውስጥ ዘንድሮ በተከናወነው ዓመታዊ የካን ፊልም ፌስቲቫል ለመታደም በፊልም ሙያ የተሰማሩ አምስት ኢትዮጵያውያን ወደ ስፍራው አቅንተው ነበር፤ አራት ሴቶች እና አንድ ወንድ።
በወጣትና በጎልማሳነታቸዉ ዘመን በተጫዎቷቸዉ ፊልሞች ኦስትሪያና ጀርመን ዉስጥ ከፍተኛ አድናቆትና ያተረፉት በኧም ኢትዮጵያ ዉስጥ ችግረኞችን የሚረዳዉን ሜንሽን ፉር ሜንሽን የተሠኘዉን ግብረ-ሠናይ ድርጅት የመሠረቱና ለረጅም ጊዜ የመሩ በጎ አድራጊም ነበሩ
አስ መሐመድ ከግመልና ፍየል ጠባቂነት እራሳቸዉን ለዉጠዉ ዶቢ በተባለ በረሐማ አካባቢ ጨዉ በማልማት ከፍተኛ ሐብት ለማፍራት የበቁ፤ ለበርካታ ኢትዮጵያዉያን የሥራ ዕድል የፈጠሩና ችግረኞችን የሚረዱ ባለሐብት ናቸዉ
በፈረንሳይ የወደብ ከተማ ፤ ካሌ፣ ከተለያዩ ሃገራት ፤ ከኢትዮጵያና ኤርትራ ጭምር የመጡ ስደተኞች ቀልሰዋቸው የነበሩትን መጠለያ የፕላስቲክ ድንኳኖች ፖሊስ ያፈራረሳቸው መሆኑ ተገለጠ ።
« የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥታዊ መንግሥት ለጀርመን መንግሥት ከፍተኛ እርዳታ አድርጎ ነበር። በዝያን ግዜ እንደሚባለዉ ለጀርመን ወደ 200 ሽ ዶላር ርዳታ ኢትዮጵያ ሰታለች» ይላሉ ዶክተር አስፋዉ ወሰን አስራተ፤
በብሪታንያ በምሕፃሩ «ዩ ኬ አይ ፒ» በመባል የሚታወቀው የተባበረችው ብሪታንያ ነፃ ፓርቲ ባለፈው ሳምንት በሀገሩ በተካሄደው የቀበሌ እና የወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ እንዲሁም፣ የአውሮጳ ምክር ቤት እንደራሴዎች ምርጫ በሚያስገርም ሁኔታ
የሩስያ፣ የካዛኽስታን እና የቤላሩስ መንግሥታት በመካከላቸው አንድ የኤኮኖሚ አንድነት ህብረት ለመመሥረት በዛሬው ዕለት ውል ተፈራረሙ። በካዛኽስታን መዲና አስታና የተፈረመው ይኸው ታሪካዊ የተባለው ውል ከስድስት
ከሰሞኑ የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ ያከበረው የኢየሩሳሌም መታሰቢያ ድርጅት፣ በአባልነት የሚመዘግባቸው ተሳላሚዎች ፣ በኢየሩሳሌም ቅዱሳት ቦታዎችን፣ የኢትዮጵያን አብያተ ክርስትያን እና ገዳማትን ጎብኝተው
ትምህርታቸው የአፈርና ቋጥኝ ፊዚክስ ፤በተለይም የእሳተ ገሞራ ጥናት ነው። ይሁንና ዛሬ ፣ እመኻል አውሮፓ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 21 ሰዓት ከ 56 ደቂቃ ለምርምር ፣ ከባይኖኩር ካዛኽስታን ፤ በሩሲያ ሶዩዝ የጠፈር መንኮራኩር ወደ ዓለም አቀፉ
በርሊን-ጀርመን የሚሩ ኢትዮጵያዉን ባንፃሩ ኢሕአዴግ ሥልጣን የያዘበትን ሃያ ሦስተኛ ዓመት በተቃዉሞ ሠልፍ ዘክረዉታል። ሠልፈኞቹ ባለፉት ሃያ ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያዉን ሰብአዊ መብት መረገጡን፤
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ሐይለ ማርያም ደሰለኝ ዛሬ አዲስ አበባ ስታዲዮም በተከበረዉ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር «አሸባሪ» ያሏቸዉን ግንቦት ሰባት፤ኦነግ፤ ኦብነግንና የኤርትራ መንግሥትን አዉግዘዋል።
በፈረንሳዩ ምርጫ ቀኝ አክራሪዎቹ ከፍትኛ ድምፅ ለማግኘታቸዉ ብዙዎች በሥልጣን ላይ ያለዉን የፕሬዳንት ፍራንሷ ኦሎንድን ሶሻሊስታዊ ፓርቲ ተጠያቂ ያደርጋሉ
ባለፈው እሁድ በ 28 ቱ የአውሮፓው ሕብረት አባል ሃገራት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ፣በአንዳንድ ሃገሮች፤ መራጩ ህዝብ ፣ በሥልጣን ላይ ያሉትን ፓርቲዎች ለማስጠንቀቅ የወሰደው እርምጃ ተደርጎ ሲወሰድ ፤ ከዚያ የባሰ መዘዝ ይኖረዋል
እአአ ከ 1967 ዓም እሥራኤል የያዘችው የምዕራብ ዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ የእሥራኤል እና የዮርዳኖስን የግዛት ክልል የሚለይ ወሰን ሆኖ ከመታወቁ በተጨማሪ የእሥራኤል የመከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ የጦር ሠፈርም ሆኖ ያገለግላል።
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ በመካከለኛው ምሥራቅ ያካሄዱትን የሦስት ቀናት ጉብኝት አጠናቀው ወደ ቫቲካን ተመለስዋል። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ጉብኝታቸውን የጀመሩት ባለፈው ቅዳሜ በዮርዳኖስ ነበር። ከዚያም በነጋታው
ትናንት በተጠናቀቀው የአውሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ላይ በብዙዎቹ አባል ሀገራት የኅብረቱን አሰራር የሚጠራጠሩት እና የቀኝ ዘመም ፓርቲዎች እንደቀናቸው ተገለጸ።
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በዓለም የውድድር መድረክ አሸናፊ ሆነዋል። ዝርዝር ይኖረናል። የዓለም ዋንጫ ዝግጅትን እንዲሁም የኢትዮጵያ የሴቶች እግር ኳስ ቡድን ጨዋታን በተመለከተ ዳሰሳ እናደርጋለን። የሚኪና ሽቅድምድምና ሌሎች ስፖርት ነክ ዜናዎችንም አካተናል።
የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የድጋፍ አባላት፤ ባሳለፍነዉ ቅዳሜ ብሪታንያ ላይ ስብሰባ አዘጋጅተው ነበር። በብሪታንያ መዲና፤
የዩኤስ አሜሪካ የንግድ ዘርፍ ዋና ፀሐፊ ፔኒ ፕሪትስኬር እና የኮንግረስ ፓርቲ አባል ከረን ባዝ፤ ባለፈዉ ሰሞን ኢትዮጵያን ጎብኝተዉ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል።
በትናንትናዉ ዕለት የአዉሮጳ ኅብረት ምክር ቤታዊ ምርጫ ብቻ ሳይሆን የተካሄደዉ፤ ባለፉት ወራቶች ምዕራቡን ዓለም እና ሩስያን ስታወዛግብ የቆየችዉ ዩክሬንም፤ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን አካሂዳለች።
ጀርመንን ጨምሮ በአውሮጳ ኅብረት 21 አባል ሃገራት ውስጥ ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ የተደረገዉ የምክር ቤት ምርጫ ቅድመ-ዉጤት መዘርዝር መዉጣት ጀምሮአል። መጀመሪያ ላይ ይፋ በሆነው ቅድመ-ዉጤት መዘርዝር መሰረት ወግ አጥባቂዎቹ የክርስቲያን ዲሞክራቲክ ኅብረትና የክርስትያን ሶሻል ኅብረት ፓርቲ « CDU/CSU» በ36.1 በመቶ እየመራ መሆኑ ተገልጿል።
ኢትዮጵያ ቀደም ሲል የተደመጠውን ዓይነት አዎንታዊ ውጤት ብታስመዘግብም፣ አሁንም የምግቡ ዋስትና ዝቅተኛ ከሆነባቸው ሃገራት መደዳ ነው የምትቆጠረው። በግምት፣ ከየሦስቱ ኢትዮጵያዊ አንዱ ከድህነት አፋፍ ስር እንደሚኖር ነው የዓለም ምግብ ድርጅት ዘገባ ያሳየው።
የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬይን ሊደረግ የታቀደዉን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የማጨናገፍ ፍላጎት አላቸው የሚለውን አመለካከት ማጥፋት እንደሚፈልጉ ተዘገበ።
የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዩክሬይን ነገ ሊደረግ የታቀደዉን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የማጨናገፍ ፍላጎት አላቸው የሚለውን አመለካከት ማጥፋት እንደሚፈልጉ ተዘገበ።
ሕገ-መንግሥቱ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ የተቆጠሩት 65 ዓመታት በጀርመን ታሪክ አቻ የማይገኝላቸዉ ድሎች የተመዘገበበት ጊዜ ነዉ
በድጋሚ ሽብር፣ በድጋሚ ግድያ፤ ናይጀሪያ ውስጥ የተከሰተው ፍንዳታ በሙስሊሞች እና ክርስቲያኖች መካከል ያለውን ግንኙነት እንዲበላሽ እያደረገው ነው ተብሏል። በርካታ ናይጄሪያውያን መንግሥት በአፋጣኝ ከቦኮ ሐራም ጋር መነጋገር ያስፈልገዋል ሲሉ ተደምጠዋል።