በታምሩ ጽጌ በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ 23 የወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው እንዲከላከሉ ብይን የተሰጠባቸው አያት አክሲዮን ማኅበር፣ አቶ አያሌው ተሰማ፣ ዶ/ር መሐሪ መኮንንና አቶ ጌታቸው አጐናፍር ከትናንት በስቲያ ሦስት መከላከያ ምስክሮችን በከፍተኛው ፍርድ ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት አቅርበው ማሰማት …

የአያት አክሲዮን ማኅበር ተከሳሾች መከላከያ ምስክሮቻቸውን ማሰማት ጀመሩ Read more »

ይህ ችግር ደግሞ እንዲሁም በድርቆችና ኋላቀር በሆነው ባሕላዊ የአስተራረስ ዘዴ፣ አነስተኛና የተናጠል በሆነውም ግብርና ምክንያት የተዳከመውን የምግብ ዋስትና ይበልጥ እያዳከመው ያለ ችግር ነው፡፡ በዚህ ርዕስ ላይ በጀመርነው ተከታታይ ዘገባ የፕሮግራሙ አዘጋጅና አቅራቢ ሰሎሞን አባተ ያነጋገራቸው ባለሙያ ዶ/ር በዳዳ ግርማ ገበሬው …

የኢትዮጵያ ማሣዎችና ችግሮቻቸው Read more »

እስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ)    ጠ/ሚ/ሩ ቃለምልልስ እየሰጡ ነው… ቅዳሜ መጋቢት 3/2ዐዐ3 …በዚያን ሰሞን ሞላ ብሎ የነበረው ሰውነታቸው አሁን ከሳ ብሏል… ውይ! ውይ! ውይ!… እኔን! ግን… ግን… ከትላንት ወዲያ ቱኒዚያ፣ ትላንት ግብፅ፣ ዛሬ ደግሞ ሊቢያ እየተፈራረቁባቸው ከሳ ማለትማ ይነሳቸው እንዴ?… …

የመለስ ዜናዊ አስገራሚ ቃለ-ምልልስ ሲዳሰስ! Read more »

አሁን ይህችን ጽሑፍ ስከትብ አዲስ አበባ አካባቢ ዝናብ እያካፋ ነው፡፡ በውጭ ለምትኖሩ ይህ ወሬ መልካም ዜና ነው፡፡ ፀሐይዋ አናት እየበሳች ተቸግረን ከረምን፡፡ የዝናብ መጥፋት በቅድሚያ ለእህል ዘር መጥፎ ነው፡፡ ቀጥሎም የአካባቢ ሙቀትን በመጨመር ለአየር ንብረት መዛባትና ለበረሃነት መስፋፋት እንዲሁም ለሰውና …

አቶ መለስ ይቺን ጽሑፍ ቢያነብልኝ ዕድለኛ ነኝ! ፍቅር ይበልጣል Read more »

ፍቅር ይበልጣል አሁን ይህችን ጽሑፍ ስከትብ አዲስ አበባ አካባቢ ዝናብ እያካፋ ነው። በውጭ ለምትኖሩ ይህ ወሬ መልካም ዜና ነው። ፀሐይዋ አናት እየበሳች ተቸግረን ከረምን። የዝናብ መጥፋት በቅድሚያ ለእህል ዘር መጥፎ ነው። ቀጥሎም የአካባቢ ሙቀትን በመጨመር ለአየር ንብረት መዛባትና ለበረሃነት መስፋፋት …

አቶ መለስ ይቺን ጽሑፍ ቢያነብልኝ ዕድለኛ ነኝ Read more »

ይነጋል በላቸው በቤቴ ኢቲቪ አይከፈትም። ከወያኔ ጋር ንክኪ ያለው ሬዲዮም እንዲሁ። ትክክል እንዳልሆንኩ ይገባኛል። ምን ላድርግ? ስለሚያመኝ እኮ ነው፤ ወድጄን መሰላችሁ? ይህቺን አልፎ አልፎ የምሞነጫጭራትን ነገር እንኳን የማቀራስመው ባብዛኛው በስማ በለው ከማገኘውና ከውጭ ሚዲያዎች ከምከታተለው ነው። ይሁንና እኔ አልሰማም ብልም …

ጠ/ሚኒስትሩ እንዴት ቀልድ ጨምሯል ጃል! Read more »

የኦፌዴን ፀሐፊ አቶ በቀለ ነጋ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል በፓርቲያቸው አባላት ላይ ቀደም ሲል የተለያዩ የማንገላታትና የእሥራት በደሎች የፈፀሙባቸው እንደነበር አስታውሰው ከ2002 ዓ.ም ሃገር አቀፍ ምርጫ በኋላ ግን ኦፌዴን በሚንቀሣቀስባቸው አካባቢዎች ይህ በአባሎቻቸው ላይ ይፈፀምባቸው የነበረው ማዋከብ ረገብ ብሎ እንደቆየ …

ተቃዋሚዎች በኦሮሚያ፣ የእስራትና የወከባ ክስ Read more »

ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት (WTO) አባል ለመሆን በ1995 ዓ.ም. ማመልከቻ ካስገባች ወዲህ፤ የአለም መንግስታት የገበያ ጉዳያቸውን የሚፈቱበትን የጋራ ማህበር ለመቀላቀል በመጠባበቅ ትገኛለች። ይሄም የሆነው ለዘመናት የሀገር ውስጥ የኢኖኖሚ ተቋሞቿን በተለይ ኢንዱስትሪዎቿል ስታጥናክር የቆየችው ቻይና የWTO አባል በሆነች በሁለት አመት ጊዜ …

በኢኮኖሚው የመንግስት እጅ የሚበዛባት ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት አባልነት ጥያቄና የመሳካት እድሉ Read more »

ከአንድ ሳምንት በላይ የፈጀው የኦሕዴድ ድርጅታዊ ግምገማ ከ120 በላይ ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ባለስልጣናትን የሙስና ጉዳይ መርምሯል። በአሁኑ ወቅት በክልሉ ማረሚያ ቤቶች ቁጥጥር ስር የሚገኙት ባለስልጣናት ከሃላፊነታቸው እንዲነሱና ለፍርድ እንዲቀርቡ መወሰኑን በስብሰባው የተሳተፉና መግለጫ የመስጠት ስልጣን የሌላቸው የኦሕዴድ አባላት ገልጸውልናል። ከታሳሪዎቹ …

ኦሕዴድ ከ120 በላይ አባላቱን በሙስና ጠርጥሮ አገደ Read more »

(አሮን ፀሐዬ) ፀጥ ረጭ ያለ ሰፈር፤ በግራ እና በቀኝ የተሰደሩት ቪላ ቤቶች ግዙፍ የጋራ በር አላቸው ፤ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ። አንድ የጥበቃ አባል በእነዚሁ የቪላ ቤቶች የወል በር ላይ ቆሞ ገቢ ወጪ መኪናዎችን ይቃኛል። ፀጉረ ልውጥ መኪና እንዳይገባ በንቃት የሚከታተል …

የጀሚላ መዳፎች Read more »

“ማኅበረ ቅዱሳን” የሚታዘዘው ለማን ነው? ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ሁኔታና የወደፊት ዕጣ የሚነጋገር ሁሉ የሚስማማበት አንድ ነገር አለ። ይኸውም “ማኅበረ ቅዱሳን” የቤተ ክርስቲያን አባቶችን በአንድም በሌላም መንገድ በመከፋፈል እራሱን ብቸኛ የቤተ ክርስቲያንዋ ነጻ አውጪ አድርጎ የመመልከቱ ነገር ነው። አንዳንድ …

ስለ "ማኅበረ ቅዱሳን" Read more »

በቤቴ ኢቲቪ አይከፈትም፡፡ ከወያኔ ጋር ንክኪ ያለው ሬዲዮም እንዲሁ፡፡ ትክክል እንዳልሆንኩ ይገባኛል፡፡ ምን ላድርግ? ስለሚያመኝ እኮ ነው፤ ወድጄን መሰላችሁ? ይህቺን አልፎ አልፎ የምሞነጫጭራትን ነገር እንካEን የማቀራስመው ባብዛኛው በስማ በለው ከማገኘውና ከውጭ ሚዲያዎች ከምከታተለው ነው፡፡ ይሁንና እኔ አልሰማም ብልም ሰው እያመጣ …

ጠ/ሚኒስትሩ እንዴት ቀልድ ጨምራል ጃል! Read more »

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የነዳጅ ዋጋ በአሳሳቢ ሁኔታ እያሻቀበ ነው፡፡ በሊቢያ የተከሰተው ሕዝባዊ አመፅ የበለጠ በመካረሩ፣ በቀን 1.6 ሚሊዮን ነዳጅ ለዓለም ገበያ የምታቀርበው ሊቢያ የነዳጅ ምርቷ ተስተጓጉሏል፡፡

(ኤፍሬም ካሳ) 50 በርሜል ሙሉ አዲሱ የኢትዮጵያ ባለ አንድ ብር ሣንቲም በኮንትሮባንድ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ሲል በኢትዮጵያና ኬንያ ፖሊሶች ትብብር ድንበር ላይ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ምንጮች አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያና ኬንያ ድንበር ላይ በቁጥጥር ሥር የዋለው 50 በርሜል ሙሉ ባለ አንድ ብር ሣንቲም …

50 በርሜል አዲሱ ባለ አንድ ብር ሣንቲም ከኢትዮጵያ ሲወጣ ተያዘ Read more »

(በኤርሚያስ ኅሩይ በተለይ "ለደጀ ሰላም"):- ዓለምና በዓለም ያለው ማንኛውም ተፈጥሮአዊና ሰው ሠራሽ ነገር ሁሉ የፍጥረታት በኹር የሆነውን የሰውን ልጅና ደመ-ነፍስ ያላቸውን እንስሳት አራዊት ጨምሮ ከሰው አእምሮ በላይ በሆነ ፍጹምና ረቂቅ አምላካዊ ጥበብ የሚያልፍ መሆኑ ማስረጃ የማይሻ እውነታ ቢሆንም ሰው በዚህች …

ማን ለእስራኤል መድኃኒትን ከጽዮን ይሰጣል? Read more »

– የተቃጠሉት ቤተ ክርስቲያኖች 59 ደርሰዋል (በዘካሪያስ ስንታየሁ ለሪፖርተር ጋዜጣ):- በጅማ የካቲት 23 ቀን 2003 ዓ.ም. በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ለተፈጠረው ግጭት ተጠያቂ ናቸው የተባሉ ከ130 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ ግጭቱ ከተቀሰቀሰበት ቀን አንስቶ 59 ቤተ ክርስቲያኖች የተቃጠሉ ሲሆን፣ የአንድ …

በጅማ በተከሰተው ግጭት ከ130 በላይ ሰዎች ታሰሩ Read more »

በኃያል ዓለማየሁ በአገሪቱ ውስጥ ከዘይት መጥፋት ጋር እየጨመረ የመጣውን የዘይት ፍላጎት ለማሟላት፣ መንግሥት በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ 100 ሺሕ ቶን የምግብ ዘይት (ፓልም ኦይል) የሚያስገባ መሆኑን፣ በንግድ ሚኒስቴር ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አማከለ ይማም ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

– ‹‹ከመተዳደሪያ ደንቡ ውጪ የሚሠራ ሥራ በዝቷል›› ዶ/ር ታዲዮስ ቦጋለ በታምሩ ጽጌ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ኃይሉ ሻውል በቅርቡ በፓርቲው ውስጥ የተፈጠረውን ችግርና አለመግባባት ካስተካከሉና ካፀዱ በኋላ፣ ከፕሬዚዳንትነታቸው እንደሚሰናበቱ መጋቢት 1 ቀን 2003 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው በሰጡት …

ኢንጂነር ኃይሉ የድርጅታቸውን ችግር አፅድተው ሥልጣን እንደሚለቁ አስታወቁ Read more »

• የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ነገ አጠቃላይ ስብሰባ ጠርቷል በውድነህ ዘነበ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በአገሪቱ የሽያጭ መመዝገቢያ ማሽን የሚጠቀሙ ነጋዴዎች ቁጥርን ከ10 ሺሕ ወደ 100 ሺሕ ለማሳደግ በያዘው ዕቅድ መሠረት 90 ሺሕ ማሽኖችን ወደ አገር እንዲያስገቡ ለዘጠኝ አስመጪዎች ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

• በዚህ ዓመት መጨረሻ የተበላሸ ብድርን ወደ 9.7 በመቶ ዝቅ አደርጋለሁ አለ በውድነህ ዘነበ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ለማበደር ካቀደው 28 ቢሊዮን ብር ውስጥ 11 ቢሊዮኑን ከቦንድ ሽያጭ ለማግኘት ያለመ በመሆኑ፣ በጥልቀት ወደ ገጠር በመግባት ገበሬውንና የጥቃቅንና አነስተኛ …

የልማት ባንክ የቦንድ ገበያ ገጠር ላይ አነጣጥሯል Read more »

• ተማሪዎቹ ትምህርታቸውን ለማቋረጥ መገደዳቸውን አስታውቀዋል በብርቱካን ፈንታ ከጥቂት ወራት በፊት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተገንጥሎ ራሱን ችሎ በኢንስቲትዩትነት የተቋቋመው የአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ፋኩልቲ፣ በማታ ተማሪዎች ላይ እጥፍ ያህል የክፍያ ጭማሪ አደረገ፡፡

Ethiopia Zare ( ቅዳሜ መጋቢት 3 ቀን 2003 ዓ.ም. March 12, 2011)፦ ሚኒሊክ፣ አስኳልና ሳተናው በተባሉት ጋዜጦቹ የሚታወቀውና በአሁኑ ሰዓት በህትመት ስራ ላይ እንዳይሳተፍ የታገደው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ በተለይ ለአቶ መለስ ዜናዊ በጻፈው ግልጽ ደብዳቤና በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ በሬዲዮ …

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሊሰጥ ነው Read more »

አላሣን ዋታራ ትናንት ግዙፍ ድል ነው የጨበጡት፡፡ “የአይቮሪ ኮስት ፕሬዚዳንት እንግዲህ እኔ ነኝ፤” እያሉ በብርቱ ሲሟገቱ ሰንብተዋል፡፡ ይህንን ለማስጨበጥም አዲስ አበባ ድረስ ሄደው የአሕጉራዊው ኅብረት የወደፊት አቻዎቻቸውም “አዎ ከእንግዲህ የአይቮሪ ኮስት ርዕሰ ብሔር እርስዎ ነዎት” ሲሉ በግልፅ አፅድቀውላቸዋል፡፡ እንግዲህ የሚቀራቸው …

የአፍሪካ ሕብረት መፍትሔ ለአይቮሪ ኮስትና ለሊብያ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ማርች 11/2011)፦ የፕሮቴስታንታዊ-ተሐድሶ-መናፍቃን እምነት አራማጅ ነው የሚባለው “የቅድስት ማርያም የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ ማኅበር” በሚል ራሱን የሚጠራው ቡድን ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን በማናለብኝነት በመጣስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔን በመተላለፍ የሚፈጽመውን ተግባር አጠናክሮ በመቀጠል የቡድኑ መሪዎች በዐቢይ ጾም በወሊሶ መካነ ሕይወት …

ተሐድሶ – በወሊሶ Read more »

የዚምባቡዌ ፕሬዝዳት ሮበርት ሙጋቤ ከጥቂት ወራት በሕዋላ አዲስ ምርጫ እንደሚደረግ በቅርቡ አስታዉቀዋል።የምርጫዉ ትክክለኛ ቀን በዉል ሳይወሰን ግን የሐገሪቱ ፀጥታ አስከባሪዎች የሙጋቤ ተቃዋሚዎችን፥ የተቃዋሚዎቹን ደጋፊዎችና የመብት ተሟጋቾችን እያሰሩና እየደበደቡ ነዉ።

የሰሜናዊው አፍሪካ ከርሰ ምድር እንቅስቃሴ ቀስ በቀስ እየተንፏቀቀ አህጉሪቱን አንድ ቀን ወደ መሰንጠቅ ሊወስዷት እንደሆነ የቅርብ አጥኚዎቹ እየተናገሩ ነው፡፡ በተለይ የአፋሮቹ እሳተ-ገሞራዎች የሚተፉት የቀለጠ ዐለት ፍሳሽ በውቅያኖሶቹ ወለል ላይ የሚታየውን ዓይነት ማግማ እንደሚመስል የሚያመላክቱት እነዚህ አጥኚዎች ያንን ሃገር ወደፊትም የሚተኛበት …

ውኃ አልባው ባሕር Read more »

የአይቮሪ ኮስትና የሊብያ ጉዳዮች ናቸው የአፍሪካ ሕብረቱ የአዲስ አበባ የከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ ምክንያቶች፡፡ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ከባድ ውሣኔዎችን እንዲያሣልፉ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የአፍሪካ ሕብረት ተአማኒነት ጉዳይና የገንዘብም ጉዳይ ሌሎቹ ጠረጴዛ ላይ ያሉ መነጋገሪያዎች ናቸው፡፡ በኅዳሩ ምርጫ አሸናፊነታቸውን ዓለም በስፋት ያረጋገጠላቸውና ዕውቅና የሰጣቸው …

የአፍሪካ ሕብረት ከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ በአዲስ አበባ Read more »

የማንኮራፋት ችግርን አስመልክቶ ቁጥራቸው በርከት ካለ አድማጮች ለደረሱን ጥያቄዎች የተሰጠ የባለ ሞያ ምላሽ ሁለተኛ ክፍል። ሞያዊ ማብራሪያውን የሚሰጡን በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ በConnecticut ክፍለ ግዛት በሚገኘው የConnecticut ዩኒቨርሲቲ ረዳት የህክምና ፕሮፌሰርና የአንገት በላይ ህክምና ልዩ ባለ ሞያው ዶ/ር በላቸው ተሰማ ናቸው። …

የማንኮራፋት ችግር፥ ምንጮቹና የመፍትሄ አማራጮቹ፤ የባለ ሞያው ማብራሪያ ሁለተኛ ክፍል Read more »

ወ/ሮ ሽቱ መሃመድ፣ ከጉራጌ ዞን ቄያቸዉን ለቀዉ ወደ አዲስ አበባ የመጡት ባዶ እጃቸዉን ነዉ። አልወለድሽም በሚል ሁለተኛ ባለቤታቸዉ ከቤት ሲያስወጡዋቸዉ በእጃቸዉ ምንም አልነበረም፣ እናም ከመጀመሪያ ትዳራቸዉ ያፈሩዋትን አንዲት ሴት ልጅ እዚያዉ ትተዉ አዲስ አበባ መጡ ወይዘሮ ሽቱ መሃነድ። ዛሬ በአነስተኛ …

የአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በዳያስፖራና ሀገር መሃል ድልድይ Read more »

የትግራዩ ገዢ ጉጅሌ “ቱኒዚያዊያን፣ ግብጾች፣ የመኖች፣ ሊቢያዊያን እና ሌሎች  የአካባቢው አገር ዜጎች ማድረግ የቻሉትን እናንተ ማድረግ አትችሉም፤ ፈጽሞ አታስቡት” እያለን ነው። ውሸት ማውራት ሥራቸው የሆነው የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን “በመለስ ዜናዊ  ሥልጣን ላይ አንዳች ተቃውሞ ከተቃጣ አገሪቱ ትታመሳለች” በማለት ያስፈራራሉ። የመለስና …

አዎ! ይቻላል!!! Read more »

ከሁለት ምዕተ አመታት በፊት ትልቅነቷ ተዳስሶ የማያልቅ ትመስል የነበረቺዉ ይቺ የምንኖርባት ምድር ዛሬ ቴክኖሎጂ እንደ አበሻ ቀሚስ ጥለት ጠልፎና አጠላልፎ ሁሉም ሰዉ በአንድ ግዜ መተያየት የሚችልበት ክብ ጠረቤዛ አስመስሏታል። ዛሬ የአሜሪካ ህዝብ ምሽት ላይ የሰማዉን ሰበር ዜና አፍሪካን ጨምሮ የሌላዉ …

የመጨረሻዉ ደወል Read more »

የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት የውስጥ ምንጮቹን በመጥቀስ የካቲት 29 ቀን 2003 ዓም ባወጣው ዘገባ በጋሞጎፋ ዞን የ8 ወረዳዎች ህዝብ ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ እያደረሰበት ባለው ግፍና በደል በመማረር ለወያኔ አልገዛም በማለት  መነሳቱንና አካባቢውም በፌደራል ፖሊስና ጦር ሃይል  መወረሩን ገልጹአል:: ኢሳት …

በጋሞጎፋ ዞን የ8 ወረዳዎች ህዝብ ለወያኔ አልገዛም በማለት ተነሳ Read more »

ህዝብን በዘር በሃይማኖትና በጎሳ በመከፋፈል የስልጣን እድሜውን ማራዘም ስራየ ብሎ የተያያዘው ዘረኛው የወያኔ አምባገነን አገዛዝ፡  በቱኒዚያ የተነሳው ህዝባዊ አብዮት በኢትዮጵያችን ሊነሳ ይችላል ከሚል ስጋት ለዘመናት ተፋቅሮ እና ተከባብሮ በሚኖረው የሙስሊሙና ክርስቲያኑ ህብረተሰብ መካከል ሆን ብሎ ግጭቶችን እየቀሰቀሰ መሆኑን ለሥር ዓቱ …

የእስልምና እምነት ተከታዮች በጂማ ክርስትያኖች ላይ እያደረሱ ባሉት ወንጀሎች የወያኔ እጅ እንዳለበት ታወቀ Read more »

የዘረኛውና አምባገነኑ አገዛዝ ቁንጮ መለስ ዜናዊ ባለቤት አዜብ መስፍን ለሸቀጣ ሸቀጥ ሸመታ የካቲት 19 ቀን 2003 አም በቻርተር አውሮፕላን ወደ ዱባይ በረራ አድርጋ እንደነበር የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዥን የአየር መንገድ  ምንጮችን በመግለጽ ዘግቦአል። እንደ ኢሳት ምንጮች መረጃ አዜብ መስፍን በደህንነት ሰዎች …

የዘረኛው አገዛዝ ቁንጮ ባለቤት የሆነቺው አዜብ መስፍን የቅንጦት ኑሮ መጋለጡን ቀጥሉአል Read more »

ህዝብን እንደ ጠላት እየፈራ ያለው የወያኔ ዘረኛ ቡድን ሰሞኑን በተለያየ የሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ አርሶ አደሮችን የልማት ስብሰባ በማለት እየጠራና የፓርቲው አባላት እንዲሆኑ እያስገደዳቸው መሆኑን  ዘጋቢያችን ከአዲስ አበባ ከላከልን መረጃ ለማወቅ ተችሎአል።  እንደዘጋቢያችን ሪፖርት በቱኒዚያ ፈንድቶ የሰሜን አፍሪቃ ሃገራትን እየለበለበ ያለው  …

ወያኔ አርሶ አደሮችን የፓርቲ አባል ካልሆናችሁ እያለ በማንገላታት ላይ መሆኑ ተገለጸ Read more »

በያዝነው የበጀት አመት አጋማሸ ከኢትዮጵያ ወደ ውጪ ሃገር ይልካል ተብሎ የታቀደ የቡና ምርት በከፍተኛ ደረጃ መቀነሱን ሮይተርስ የተባለው የዜና አውታር ዘገበ። እንደዘገባው ከሆነ በአፍሪካ በቡና አቅራቢነቱዋ የምትታወቀው ሃገራችን ከምርቱ ከፍተኛ ገቢ በማግኘት በዘርፉ ላይ የተሰማሩትን ገበሬዎች ማጠናከር ብሎም ከድህነት አረንቁዋ …

ወያኔ በያዝነው የበጀት አመት ወደ ውጪ የላከው የቡና ምርት በከፍተኛ ሁኔታ የቀነሰ መሁኑ ተዘገበ Read more »