(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 31/2010፤ ጥቅምት 21/2003 ዓ.ም):- አስተያየት የሰጣችሁ ብዙ አንባብያን ከሰጣችሁት በመነሣት ይህንን አጭር ሐሳብ እናቀርባለን። አሁን ከገባንበት ንዴት፣ ሐዘን፣ ቁጭት እና አንዳንዴም ቀቢጸ ተስፋ አንጻር ብዙ ነገር ልንናገር እንችላለን። ምናልባትም “ዳን” የተባሉ ደጀ ሰላማዊ እንዳሉት “ስማቸውን አንስማ፣ ፎቷቸውን …

“ሰውየውን” ታዲያ ማን እንበላቸው? Read more »

ዶ/ር ጌታቸው አሰፋ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)፦ ከዓመታት በፊት በአውሮፓ አንድ የኦርቶዶክሶች ኔትወርክ አባል ሆኜ የሁለት ቀናት “በጎ አመራር” ላይ ያተኮረ ውይይት ለማድረግ ተሰባስበን ነበር። የቡድን ውይይት ወቅት ሁለት ሁለት ሆነን ተመደብንና የምንወያይበት ርዕስ ተሰጠን። አቀማመጣችን ጀርባ ለጀርባ ተነካክተን መቀመጥ ሲሆን። “ለጥፈው” …

ይድረስ ለቅዱስነትዎ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 30/2010፤ ጥቅምት 20/2003 ዓ.ም):- አቡነ ጳውሎስ ሐውልቱ እንዲፈርስ የታዘዘበትን እና የሁሉም ሊቃነ ጳጳሳት ስምምነት የተገለጸበትን ውሳኔ በያዘው ቃለ ጉባኤ ላይ ‹‹አልፈርምም›› በማለት እና ሲጠየቁም ዝምታን በመምረጥ ቀድሞ ሲገለጽ በቆየው እምቢታቸው ጸንተዋል፡፡ አቡነ ይሥሐቅ አቡነ ጎርጎርዮስ ከፓትርያሪኩ ጋራ …

ገብረመድህን (ጳውሎስ) በቃለ ጉባዔ ላይ አልፈርምም አለ Read more »

“ተዘልፎ ልቡን ያደነደነ ድንገት ይሰበራል፤ ፈውስም የለውም” (ምሳሌ 29፡1)  (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 30/2010፤ ጥቅምት 20/2003 ዓ.ም):- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታሪክዋ ገጥሟት የማያውቅ ችግር ላይ ለመሆኗ ነጋሪ የማያሻው የአደባባይ ምስጢር ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ በእርግጥ በረዥም ዘመን ታሪክዋ የተለያዩ ፈተናዎች ተፈራርቀውባታል …

ርእሰ አንቀጽ፦ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ “በቃ” ሊባሉ ይገባል፤ Read more »

(ከወልደ  መንክር)፦ በዛሬው እለት የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ መጠናቀቅን አስመልክቶ በፓትርያርኩ የተሰጠው መግለጫ  ብዙዎቻችን ከምንጠብቀው ውጭ በመሆኑ መገረምና ሀዘን የፈጥሮብናል። አቡነ ጳውሎስ ምን አይነት ሰው እንደሆኑ በቅርበት ለሚያውቃቸው ግን አሁን ያደረጉት የሚጠበቅ ነገር ነው። የሲኖዶሱ አባላት  ፈርመው  ፓትርያርኩ በቃለ ጉባዔው ላይ …

አቡነ ጳውሎስ አልፈርምም ብለዋል፤ የሚከተለው ነገር ምንድን ነው? Read more »

አቡነ ገሪማ ከአቡነ ናትናኤል ጋር ያዘጋጁትን ዋናውን የቅ/ሲኖዶስ ቃለ ጉባኤ አልሰጡም፤ ፓትርያርኩ “አትፈርሙ” የሚለውን የእጅጋየሁን ምክር በተግባር አውለዋል፤  ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ፣ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ በቃለ  ጉባኤው ላይ ፈረመዋል፤ ብፁዕ አቡነ ይሥሐቅ ዘግይተውም ቢሆን  እንደሚፈርሙ ይጠበቃል፡፡ (ደጀ ሰላም፤ …

ፓትርያርኩ ቅዱስ ሲኖዶስ በጋራ ካዘጋጀው የተለየ ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠታቸው ሳቢያ ጉባኤው በመካረር መንፈስ ተለያየ Read more »

አዲስ አበባ ሰዓት ከቀኑ 10 ሰዓት ከ15 ደቂቃ  በሐሳብ ያልተግባቡት ቅ/ሲኖዶሱ እና ፓትርያርኩ የየራሳቸውን 2 ጋዜጣዊ መግለጫዎች አነበቡ። በቤተ ክርስቲያኒቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው፤ በዚህ ምክንያት የተፈጠረውን ግርግር ለመዳኘት ቅ/ሲኖዶሱ ካለቀ በሁዋላ ጋዜጠኞቹን ሸኝተው ወደ ጉባዔ ተመልሰዋል፤

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ቀን፦ ጥቅምት 19/2003 ዓ.ም የምስጋና መልእክት ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት እኛ በዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሥር የምንገኝ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፤ ሰባክያነ ወንጌል፤ የሰንበት ትምህርት ቤትና የምዕመናን …

የምስጋና መልእክት ለብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ አባላት Read more »

የዛሬ የቅ/ሲኖዶስ ስብሰባ ተጨማሪ አርእስተ ዜና  ያጋጠሙ ችግሮችን ለይቶ ለነገ መፍትሔ የሚያቀርብ አምስት አባላት ያሉት ኮሚቴ አቋቋመ በጋሻው ደሳለኝ፣ ሌሎች ሕገ ወጥ ሰባክያን እና ዘማርያን የሚፈጥራቸው ችግሮች ዋነኛው  ርእሰ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ብፁዓን አባቶች ፓትርያሪኩን እና ለበጋሻው ደሳለኝ የጥፋት ተግባር ተባባሪ …

የቅ/ሲኖዱስ ምልአተ ጉባኤ ጠንካራ ውይይት በስብከተ ወንጌል አገልግሎት ዙሪያ Read more »

(ከወልደ መንክር):- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን  ቅዱስ ሲኖዶስ በርካታ አሳሳቢ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጎ ውሳኔ በማስተላለፍ ላይ ይገኛል ። ይህ ጉባኤ ዛሬ ጥቅምት 19 ወይም ነገ  ጥቅምት 20 2003 ዓ. ም ሊጠናቀቅ ይችላል ተብሎ ይጠበቃል። በቦሌ የተተከለውን  የአቡነ …

የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊነትና ሊገጥሙት የሚችሉት ፈተናዎች Read more »

አርእስተ ዜና!!!!      (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 29/2010፤ ጥቅምት 19/2003 ዓ.ም):-  ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ ፈቃደኛ እንዳልሆኑ የሚገልጽ ማመልከቻ ጠዋት ለሲኖዶሱ ያቀረቡ  ቢሆንም እስከ ግንቦቱ የርክበ ካህናት ሲኖዶስ ድረስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለመቆየት ተስማምተዋል፤ የቀድሞውን ሀገረ ስብከታቸውን (የሰሜን …

ቅ/ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ የአ/አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሆኑ የደረሰበትን ውሳኔ አጸና Read more »

በሰሜናዊ ጀርመን የወደብ ከተማ በሆነዉ በሃንቡርግ ከተማ የአዉሮጻ አገራትን ያሳተፈ የዳንስ ዉድድር መካሄዱ ሰሞኑን የጀርመን የባህል ድረ-ገጾች ካነስዋቸዉ ርዕሶች አንዱ ነበር። ይህ በአይነቱ ምናልባትም የመጀመርያ የተባለለት የዳንስ ዉድድር ከአለም አስቀያሚ ዳንስ በመደነስ አንደኛ የተባለን በማወዳደር ነዉ ሽልማትን ያበረከተዉ።

(ሪፖርተር) — አቶ አርከበ ዕቁባይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ትናንት አስታውቋል፡፡ በተመሳሳይም አቶ ሽፈራው ጃርሶ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የተፋሰስ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡ አቶ ንዋየክርስቶስ ገብረአብ በሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር እንዲሁም ፕሮፌሰር …

አርከበ ዕቁባይ የመለስ አማካሪ ሆኖ ተሾመ Read more »

ይህ የተነገረው የኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖምና በኢትዮጵያ የዩናይትድስ ስቴትስ አምባሣደር ዶናልድ ቡዝ ኢትዮጵያ የኤችአይቪ/ኤድስን ሥርጭት ለመመከት የሚያስችል የአምስት ዓመት የትብብር ስምምነት በተፈራረሙበት ወቅት ነበር፡፡ አምባሣደሩ በሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንዳሉት የሃገራቸው መንግሥት በዚህ የትብብር ስምምነት አማካይነት ለመደገፍ የፈለገው …

የኢትዮጵያ ፀረ-ኤድስ እንቅስቃሴ ተመሠገነ Read more »

አበባ ሁሉም ነገር ነው፤ ከባህላችን የመዋሃዱን ያህል ግን በየበዓሉ የመለዋወጡ ነገር አልሰፋም፡፡ ለአንደበታችን የመቅረቡን፣ “ውበት፣ ፍቅር” የመባሉን ያህል የሚመረጥ ግዢ፣ የሚናፈቅ ስጦታ ሆኖ የዚያን ያህል አይታይም። ስሜትን፣ የውስጥን ሊገልጹ የሚንደረደሩ አንዳንዶች ግን አበባን እንደውብ ቃላት፣ እንደመልካም ምኞት መግለጫ ይጠቀማሉ። በአንድ …

አበባ ባዲሳባ Read more »

«ከፌዴሬሽኑ ጀርባ ልንሰለፍ ይገባል» በሚል ርእስ ባቀረብኩት ጽሁፍ፣ እጅግ በጣም በርካታ ምላሾች በኢሜል ደረሱኝ። ኢሜሎቹ በሙሉ የተቃዉሞ ኢሜሎች ናቸዉ። አንዳንዶቹ ከመቃወም አልፈዉ ስድብና ዛቻም አዝለዋል። “ይህን የፌዴሬሽኑ ውሳኔ የማልስማማበት እንደሆነ በቅድሚያ እንዲታወቅልኝ እፈልጋለሁ። አስፈላጊ ከሆነ ለምን እንደማልስማማ ወደፊት በሰፊው የምመለስበት …

በብርቱካን ስም መወጋገዝና መለያየት ይቁም !በግርማ ካሳ Read more »

(አሮን ፀሐዬ) የገጠር የዩኒቨርሲቲ አስተማሪ ነኝ፡፡ መታወቂያዬ ላይ ከስሜ ትይዩ “ሌክቸረር” የሚል ማዕረግ አለበት፡፡ ኑሮ እና ሕይወቴ ግን ማዕረግ አልባ ነው፡፡ ደሞዜ ሁለት ሺሕ ስድስት መቶ ብር ይደርሳል፡፡ ይህ ብር ግርማ ሞገሱ አፍ ይሞላል፡፡ ሲኖሩበት ግን ወፍ ነው፤ ይበራል፡፡ እውነት …

ዲቪ እና CV Read more »

ትዕቢተኛና ጉልበተኛ ኪስ አውላቂዎች ባዶ ኪስ ሲያጋጥማቸው ተበዳዩን ሰድበው፣ ደብድበውና አዋርደው የሚሸኙበት አጋጣሚ አለ። በኪስ አውላቂዎቹ እምነት “መናጢ” ተብለን ላለመሰደብና ላለመመታት ዘወትር ኪሶቻችንን በገንዘብ ሞልተን ለኪስ ማውለቅ “ሥራቸው” ተመቻችተን መገኘት ይኖርብናል። በፍርሃት፣ በይሉኝታም ይሁን በጨዋነት ይህንን የሚያደርጉ አይጠፉም። እየተሳደቡ የሚለምኑ፤ …

የለጋሾች ቡድን ዋልጌን ባያሰለጥንብን፤ ይህ ብቻውን ለኢትዮጵያ ታላቅ ውለታ ነው Read more »

“ብሬቭ ሃርት” ወይም ቆራጥ ልብ የተባለው ፊልም ከሰባት ዘመናት በፊት የኖረውን የስኮትላንዳዊውን አርበኛ ዊሊያም ዋሌስ ታሪክ ይተርካል። ዊሊያም ዋሌስ በወቅቱ እስኮትላንድን ከብሪታንያ የቀኝ ግዛት አገዛዝ ነጻ ለማውጣት ይደረጉ በነበሩት ጦርነቶች ላይ ከፈጸማቸው ገድሎች የተነሳ፤ ጀግና ቢሞት እንኳ ስሙ ለዘላለም ይኖራልና፣ …

አገራችን ገድሏት የማያውቅ አንድ ነገር ቢኖር የሚጋደልላት ጀግና ነው Read more »

ሰማንያ በመቶ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የኑሮ ደረጃቸው ከጊዜ ወደጊዜ እያሽቆለቆለ እንጂ እየተሻሻለ ነው ብለው እንደማያምኑ የሌጋተም ኢንስቲቱዩት የብልጽግና መለኪያ ሪፖርት አስታወቀ። ከሁለት አመታት በፊት ጀምሮ በየአመቱ የሚወጣውና የአለም አገራትን የብልጽግና ደረጃ የሚለካው ሪፖርት፣ ኢትዮጵያን ከ110 አገራት ውስጥ 107ኛ ላይ በማኖር ድህነት …

ብዙሃኑ ኢትዮጵያውያን የኑሮ ደረጃቸው እያሽቆለቆለ ነው ብለው እንደሚያምኑ ታወቀ Read more »

ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የተባለው እና በአለም አገራት ያለውን ሙስና የሚለካ ሪፖርት የሚያወጣው ድርጅት ኢትዮጵያን ከፍተኛ ሙስና አለባቸው ተብለው ከሚገመቱ አገራት ተርታ አስቀምጧታል። ድርጅቱ በአመታዊ ሪፖርቶቹ፥ ህዝቦች በየአገራቸው በመንግስት ባለስልጣናት ዘንድ ሙስና አለ ብለው የሚያምኑበትን ደረጃ ይመዝናል። በዚህም አኳኋን ከአንድ እስከ አስር …

በወያኔ ቁጥጥር ስር የምትገኘው ኢትዮጵያ በከፍተኛ ደረጃ ሙስና ውስጥ ተዘፍቀዋል ተብለው ከሚታመኑ አገሮች ተርታ ትመደባለች ተባለ Read more »

ከበርካታ ወራት በፊት በቦሌ መድሃኔአለም ቤተክርስቲያን ቅጽር ግቢ ለፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የተተከለው ሃውልት እንዲፈርስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አስተላልፏል ሲል ደጀ ሰላም የተባለው ድረ-ገጽ ዘግቧል። የቤተክርስቲያኒቱ ፓትሪያርክ የሆኑት አቡነ ጳውሎስ ባለፈው ሐምሌ ወር የአስራ ስምንተኛ አመት በአለ …

ለፓትሪያርክ አቡነ ጳውሎስ የተገነባው ሐውልት እንዲፈርስ መወሰኑ ተዘገበ Read more »

“ሂውማን ራይትስ ዋች” የተባለው አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ባወጣው ሰፊ ሪፖርት፣ ዘረኛው እና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ በትምህርት ቤቶች የፖለቲካ ትምህርት በማስተማር እና ተማሪዎች የፓርቲ አባል እንዲሆኑ በማስገደድ አለማቀፍ ስምምነቶችን እየጣሰ ነው ሲል ከሷል። ድርጅቱ ተማሪ ህጻናት ሊማሩ በሚገባበት ሰዓት …

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ተማሪ ህጻናት የፖለቲካ ስልጠና እንዲወስዱ እያስገደደ ነው ተባለ Read more »

ለሸራተን ሆቴል መስፋፊያ ይሆን ዘንድ ከመኖሪያዎቻቸው እንዲፈናቀሉ የተደረጉ ዜጎች በሆቴሉ ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ መውጣታቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል። ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን – ኢሳት – የተገኘው ዘገባ እንደሚጠቁመው፣ እሁድ ጥቅምት 16 ቀን ከ500 በላይ የሚሆኑ የአራት ኪሎ ነዋሪዎች በሸራተን ሆቴል ፊት ለፊት …

በመቶዎች የሚቆጠሩ የአራት ኪሎ አካባቢ ነዋሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ መውጣታቸው ታወቀ Read more »

ዘረኛውና አምባገነናዊው የወያኔ አገዛዝ ከአማራ ህዝብ ተጨማሪ መሬት ለመንጠቅ እየተሰናዳ ነው ሲል ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን-ኢሳት ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል። አገዛዙ ከዋግ ሕምራ ዞን መሬት ቆርጦ ለትግራይ ክልል ለመስጠት በእንቅስቃሴ ላይ ነው ያለው ዘገባ፤ የዚህም ምክንያቱ 80 በመቶ የሚሆነው የተከዜ ተፋሰስ በዋግ …

የወያኔ አገዛዝ ከአማራ ህዝብ ተጨማሪ መሬት ሊወስድ መሆኑ ተዘገበ Read more »

ለረዥም ጊዜ በአገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ሲከሰት የነበረውን የኤሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ ለማመን የተገደደው የወያኔ አገዛዝ ችግሩን ለመቅረፍ በየአመቱ በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እንደሚያስፈልገው እና ለዚህም ህዝቡን ለማስከፈል በስንድት ላይ እንዳለ ፍንጭ መስጠቱ ታውቋል። ከሳምንት በፊት ለሪፖርተር ጋዜጣ ቃሉን የሰጠው የኤሌክትሪክ ኮርፖሬሽኑ ቃለ …

የወያኔ አገዛዝ በአገሪቱ ላመጣው የኤሌክትሪክ ሃይል ቀውስ ህዝቡን ለማስከፈል እየተሰናዳ መሆኑ ታወቀ Read more »

በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ ህጻናት ተማሪዎች ከረሃብ የተነሳ እራሳቸውን እየሳቱ እንደሚወድቁ ዘገባዎች አመልክተዋል። የግንቦት 7 ድምጽ ሬድዮ ባለፈው አመት ግንቦት ወር፥ በርካታ ህጻናት በቂ ምግብ ካለማግኘታቸው የተነሳ በየትምህርት ቤቶች እራሳቸውን መቆጣጠር እያቃተቸው እንደሚወድቁ መምህራንን በመጥቀስ መዘገቡ ይታወሳል። ሰሞኑን …

የከተማ ውስጥ ረሃብ በኢትዮጵያ መስፋፋቱን እንደቀጠለ ዘገባዎች አመለከቱ Read more »

አቡነ ጳውሎስ በውሳኔው ላይ ላለመፈረም እያንገራገሩ ነው፤ አቡነ ቀውስጦስ ሐላፊነቱን ለመቀበል መቸገራቸው እየተነገረ ነው፤ “ካልሆነ አቡነ ሳሙኤል ወደ ቦታቸው ይመለሱ” (ሌሎች ብፁዓን አባቶች) (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 28/2010፤ ጥቅምት 18/2003 ዓ.ም):- ከተጀመረ ስድስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው የከሰዓት …

የአቡነ ጳውሎስ "ሐውልተ ስምዕ" በ20 ቀናት ውስጥ እንዲፈርስ ትእዛዝ ተሰጥቷል፤ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ “አዲስ አበባን አልፈልግም” እያሉ ነው Read more »

ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆኑ (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 28/2010፤ ጥቅምት 18/2003 ዓ.ም):- ቅ/ሲኖዶስ በዛሬ ከሰዓት ስብሰባው ለብዙ ጊዜ ሲያጨቃጭቅ በነበረው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ምርጫ ላይ በድምጽ ብልጫ ውሳኔ አስተላልፏል። ለቦታው ታጭተው ከነበሩት ሦስት አባቶች መካከል ማለትም …

ሰበር ዜና፦ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆኑ Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 27/2010፤ ጥቅምት 17/2003 ዓ.ም):- ቅዱስ ሲኖዶስ በማያሻማ መልኩ ከትምህርተ ተዋሕዶም ሆነ ከ ሥርዓተ አበው ውጪ የሆነው “ሐውልተ ስምዕ” እንዲነሣ ከወሰነ ጀምሮ የተለያዩ ደጀ ሰላማውያን እንዴት እንደሚፈርስ በቀልድ እያዋዛችሁ አስተያየታችሁን ሰጥታችኋል።  እንግዲህ መፍረሱማ ከሆነ እንዴትና ምን መሆን እንዳለበት …

“ሐውልቱ” ምን ይሁን? Read more »

ድርጅቱ ከተቋቋመ አሥራ አንድ ዓመታት የሆኑትና በዩናይትድ ስቴትስና በአውሮፓ፣ እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች 28 ሺህ የኢንተርኔት አባላት ያሉት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ሕዝብ ለሕዝብ በተለይ በጤናው ዘርፍ በሃገር ውስጥ ላሉ ተቋማት ድጋፍ የሚሰጡ የሕክምና ባለሙያዎች ይሣተፉበታል፡፡ ኢትዮጵያ ባላት አቅም እና የሰው ጉልበት ትልቅ …

በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የጤና ባለሙያዎች እየተመላለሱ ያግዛሉ Read more »

መንግሥት ለልዩ መልዕክተኛና ለባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርነትና ለአምባሳደሮች ሹመት መስጠቱን የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ ተቃውሞን ለማፈን ከለጋሾች የሚሰጠውን እርዳታ እንደመሣሪያ ይጠቀማል ሲል ዓለምአቀፍ የስብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዋች ባለፈው ሣምንት መባቻ “Development without Freedom: How Aid Underwrites Repression in Ethiopia” “ልማት ያለ ነጻነት፤ በኢትዮጵያ እርዳታ እንዴት ለጭቆና እንደሚውል” በሚል …

የሂዩማን ራይትስ ዋች ከፍተኛ አጥኝ ስለኢትዮጵያ ሪፖርቱ ተናገሩ Read more »

የሚከተሉት ሁለት ጽሑፎች በዲሲ እና አካባቢው የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎች፤ ካህናት፤ የሰንበት ትምህርት ቤት እና የምዕመናን ተወካዮች፤ እንዲሁም አንድ ፍቅሩ አበበ የተባሉ ሌላ ምእመን በግላቸው የጻፏቸው ናቸው። እንደታነቡ እንጋብዛለን። በጽሑፎቹ የተገለጹት ሐሳቦች በሙሉ የፀሐፊዎቹ እንጂ የደጀ ሰላም …

ይድረስ ለቅዱስ ሲኖዶስ አባላት፤ ስለ ብፁዕ አቡነ አብርሃም 2 መግለጫዎች Read more »

ዘዴው “በጎሽ ቆዳ ተደብቆ ጎሽን መውጋት” የሚለው ያረጀ ዘዴ፤ አባቶችን “በሀ/ስብከት ምደባ ሰበብ” መከፋፈልና እርስበርሳቸው ማጋጨት ነው፤ (ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 27/2010፤ ጥቅምት 17/2003 ዓ.ም):- የሰሞኑ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ አባቶች የወሰዱት አቋምና በቅዱስ ሲኖዶስ የተወሰኑ ውሳኔዎች የምእመናኑን ልብ በተስፋ የሞላ፣ አንገቱን …

ርእሰ አንቀጽ፦ የሀ/ስብከት ምደባ አጀንዳ አባቶች የምትለያዩበት/ የምትከፋፈሉበት “የመሪባ ውሃ” እንዳይሆን (ዘጸ. 17) Read more »

ለረጅም ዘመናት ድምጹን ያጠፋ (የተለዮት) ወንድም፣ ወዳጅ፣ አብሮ አደግ፣ የሥራ ባለደረባ፣ የትምህርት ቤትና የሰፈር ጓደኛ ስሙን አልያም ኢ-ሜይል አድራሻውን አወቁዉት በትክክል እንደሆነ “ፍለጋ” በሚለው ስፍራ ላይ በመጻፍና በመጨቆን ብቻ ዛፍ ተደግፎ፣ ፍቅረኛውን አቅፎ፣ ልጁ እያጫወተ እንደኔው ዓይነቱ ደግሞ ድንጋዩ ማን …

አባ ጳውሎስ የተቀቡ ካህን ወይስ የተሳካላቸው ባንዳ? Read more »

የኢትዮጵያ ህዝብ፣ አገር-ወዳድና ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች እና ኢህአዴግ፤ ከዚኽ ወዴት? ክፍል አስር አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት) በመሆኑም ምንም እንኳን በሁሉም ዘንድ በጎ-ፈቃድ ሊኖር ቢችልም፣ በአንድ በኩል ”ተባባሪ-አባል” በተባሉት (በአብዛኛው ፖለቲካዊ ባልሆኑ ስብስቦች) እና በኢሰዴአኃ፤ በሌላ በኩል ጉባዔውን ባዘጋጁትም ይሁን ኢሰዴአኃን በመሠረቱት …

የኢትዮጵያ ህዝብ … ከዚኽ ወዴት? (አያልሰው ደሴ) Read more »

(ደጀ ሰላም፤ ኦክቶበር 27/2010፤ ጥቅምት 17/2003 ዓ.ም):- ከተጀመረ አምስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባ የጳጳሳት ምደባ እና ዝውውርን አስመልክቶ በቋሚ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ውይይት የተደረገበት ነው በተባለው እና በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ለውሳኔ በቀረበው ሐሳብ ላይ ተወያየ፤ ውይይቱ ከፍተኛ ክርክር የተካሄደበት በመሆኑ …

በጳጳሳት ዝውውር እና ምደባ ጉዳይ በፓትርያርኩ የቀረበው የውሳኔ ሐሳብ ከፍተኛ ክርክር አስነሣ Read more »